71884 Th eW ord Ba l nk Ethiopi aCo untryOffc i e የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊሪፑብሊክ P. Ad Ph O. d o Bo sAba i ne x5515 : ba,Et hiopia + 251 11 517 60 00 የአጋርነትእስትራቴጂ Fax: + 251 11 662 77 17 E-ma i: lgwo od eneh @ wo rldba n k.org W e bwo bs l d i e te mi :www. chae l @ wo wo rld r ba d l n ba k n .o k r .o g r / g ethiopi a ከበጀትዓመት 2012 -2016 Desg ined&P i rne tdby Cenr talPrn itn igPress Te. l+2511 -14 -665 7818 /2 መግቢያ 1. መጀመሪያ ላይ E.ኤ.A ከ2008 ዓ.ም Eስከ 2011 ዓ.ምድረስ ያለውን የበጀት ዓመት ይሸፍን የነበረው ለIትዮጵያ ከሁሉም የቅርብ ጊዜ የሆነውየዓለም ባንክ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ(CPS) E.ኤ.A በሚያዝያ 29 2008 ዓ.ምበዳሬክተሮች ቦርድ ውይይት ተደርጎበታል (ዘገባ ቁ. 43051-Iት)፡፡ E.ኤ.A በ2010 ዓ.ም የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂው Eንቅስቃሴዎች የደረሱበት ደረጃ ላይ ዘገባ በቀረበበት ወቅት (የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ Eንቅስቃሴዎች የደረሱበት ደረጃ ዘገባ /CAS PR/ - ዘገባ ቁ. 55931-Iት) የ2012 ዓ.ም የበጀት ዓመትን ለማካተት ሲባል የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂው በAንድ ዓመት Eንዲራዘም ተደርጓል፡፡ ይህም የሆነው በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂው ላይ ባጋጠመ ከተጠበቀው በታች የሆነ የAፈፃፀም መዘግየት Eና Aስፈላጊ ለሆነው ድህነት ላይ ለሚካሄደው ጥልቀት ያለው ጥናት ተጨማሪ ጊዜ ለመስጠት በማስፈለጉምክኒያት ነው፡፡ምንም Eንኳ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂው Eንቅስቃሴዎች የደረሱበትን ደረጃ ለማወቅ በተደረገው ግምገማ ወቅት በድጋፍ መርኀ ግብሩ ውስጥ የተወሰኑ ማሻሻያዎች ቢደረጉም (Eነዚህ በዋናነት ከዓለም የምግብ፣ ነዳጅ Eና ገንዘብ ቀውስ ጋር የተያያዙ ስጋቶችን ለመቀነስ የሚረዱ ናቸው) ቁልፍ የሆኑት የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂው ዓላማዎች ግን ተጠብቀዋል፡፡ 2. ይህ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ባለፉት 5 ዓመታት በIትዮጵያ በተካሄዱት Eንቅስቃሴዎች ስኬት ላይ የተመሠረተ ነው፡፡ Eንደዚሁም የIትዮጵያን መንግስት ያጋጠሙትን ተግዳሮቶች ለመፍታት Eንዲችል ለመርዳት ያለመ Eና E.ኤ.A ከ2010 ዓ.ም Eስከ 2015 ዓ.ም የሚቆየውን የIትዮጵያ የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ በማስፈጸም ረገድ Eገዛ የሚያደርግ ነው፡፡ ይህም ከበጀት ዓመት(በ.ዓ)2013 Eስከ በ.ዓ 2016 ድረስ የሚቆይ ሲሆን የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱን ለመፈጸም ከተቀመጠው የግዜ ሰሌዳ ከAንድ ዓመት በኋላ ያለውን ወቅት ይሸፍናል፡፡ ልክ Eንደ በፊቱ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ሁሉ በውጤት ላይ የተመሠረተ Eስትራቴጂ ሲሆን ከመንግስት መርኀ ግብሮችም ጋር ሆነ ከዓለም ባንክ የAፍሪካ Eስትራቴጂዎች ጋር በጥብቅ የተቆራኘ ነው፡፡ 1 0F 1 ምንጭ፦ የዓለምባንክ E.ኤ.A. በመጋቢት 2011 ዓ.ም የAፍሪካ መፃዊ Eድል Eና ባንኩ የሚያደርግላት ድጋፍ በሚል ያዘጋጀው ጽሑፍ፡፡ (Afica’s future and the World Bank’s Suport to it, World Bank, March 2011). 1 3. ይህ ጽሁፍ በAራት ምEራፎች የተደራጀ ነው፡፡ ምEራፍ Aንድ Aጭር ፖለቲካዊ Eና Iኮኖሚያዊ ሁኔታዎች ዳሰሳ ካደረገ በኃላ ቁልፍ በሆኑ ምጣኔ ሀብታዊ Eና የሰው ሀብት ልማት መስኮች ባለፉት Aስር Aመታት የታዩትን ስኬቶች ጠቅለል Aድረጎ ያቀርባል፡፡ ምEራፍ ሁለት Iትዮጵያን Eያጋጠሟት ያሉትን ተግዳሮቶች ያቀርብና መንግስት በቀጣዮቹ ዓመታት ልክ በEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ ላይ በዝርዝር በተቀመጠው መልኩ Eነዚህን ሁኔታዎች ለመፍታት የመረጠውን Aቀራረብ ያሳያል፡፡ ምEራፍ ሶስት Eና Aራት ከቀድሞውየዓለም ባንክ ድጋፍ ክለሳ በመጀበር በAሁኑ ጊዜ የዓለም ባንክ ቡድን በIትዮጵያ ውስጥ በሚጫወተው ሚና ላይ ያተኩራሉ በመቀጠልም በAዲሱ Aጋርነትውስጥ ስላሉ ቁልፍ ጉዳዮች፣ Aተገባበራቸው Eንዲሁም ሊከተሉ ስለሚችሉ Aደጋዎችማብራሪያ ቀርቧል፡፡Aባሪዎቹ ተጨማሪ መረጃ Eና Eስታትስቲክስ ያቀርባሉ፡፡ I. ሀገሪቱ የምትገኝበት ሁኔታና በቅርብ የተመዘገቡ ለውጦች ሀ. ፖለቲካዊ ሁኔታ 4. Iትዮጵያ ትልቅ፣ ሰፊ Eና ልዩ በሆነው ታሪኳ የተነሳ ተለዋዋጭ ፖለቲካ ያላት ውስብስብ ሀገር ናት፡፡ ሀገሪቱ E.ኤ.A Eስከ 1991 ዓ.ም ድረስ ለAንድ ምEተ ዓመት ጥልቅ መሠረት ይዞ በተዋረድ የተዋቀረ Eና የተከፋፈለ ሕብረተሰብን በሚያንጸባርቅ የፖለቲካ ባሕል Eየተሸከረከረ Eየተጠናከረ የሄደ ማEከላዊ መንግስትን Aይታለች፡፡ Aሁን ያለው መንግስት በIትዮጵያ ሕዝቦች Aቢዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር Eየተመራ ለሁለት Aስርት ዓመታት ለሚጠጋ ጊዜ የትጥቅ ትግል ካካሄደ Eና ጨቋኙን የደርግ ሥርዓት ከገለበጠ በኋላ በ1991 ዓ.ም ነበር ወደ ሥልጣን የመጣው፡፡ የIትዮጵያ ሕዝቦች Aብዮታዊ ዲሞክራሲያዊ ግንባር ሦስት ቁልፍ የሆኑ የለውጥ ሂደቶችን Aስተዋውቋል Eነሱም፦ የቀድሞዋን ሶሻሊስታዊ መንግስት ወደ ፌዴራላዊ ያልተማከለ Aስተዳደር መለወጥ፣ የEዝ Iኮኖሚን ገቢያ መር Eንዲሆን ማድረግ Eና መድብለ ፓርቲን ባቀፈ ሕገመንግስት ሥር ዲሞክራሲያዊ ሥርዓትን ማስፈን ናቸው፡፡ Eነዚህ Eያንዳንዳቸው የተጠቀሱት የለውጥ ሂደቶች በተወሰኑ ደረጃዎች ወደ ፊት የተራመዱ Eና በተጨባጭ የሚታዩ ስኬቶችን ያስመዘገቡ ቢሆንም Eንኳ Aንዳንድ ትላልቅ የሆኑ Eንቅፋቶች ደግሞ ተጋርጠውባቸዋል፡፡ 5. ከ1995 ዓ.ም ጀምሮ ያልተማከለውን ፌዴራለዊ ሥርዓት ለማስፈን በምEራፍ በምEራፍ የተከፋፈለ Aቀራረብ ጥቅም ላይ ውሏል፡፡ ምንም Eንኳ ሕገመንግስቱ ሥልጣንን በማከፈል 2 ፍልስፍና መርሆዎች የሚመራ ቢሆንም በተግባር ግን ብዙውን ጊዜ ይበልጥ ኃላፊነቶች ሳይማከሉ Eንዳይኖሩ ወደ ማድረጉ ያጋድላል፡፡ IሕAዴግ Eና Aጋሮቹ በሁሉም ደረጃ ላይ በሚገኙ የመንግስት Aደረጃጀቶች ላይ በተጽEኖ Eየመሩ በመቀጠላቸው በተግባር በብሔራዊ ደረጃ በተጠናከረ ሁኔታ Aንድ ውጥ በሆነ መልኩ ለማሽከርከር የፈለጉ ይመስላል፡፡ የIሕAዴግ ተጽEኖ ፈጣሪነት በAብዛኛው መንግስታዊ ያልሆኑ ማሕበራዊ፣ ፖለቲካዊ Eና Iኮኖሚያዊ ተዋናዮች የምጣኔ ሀብት Eድገትን፣ ሊብራል ዲሞክራሲን በማስፋፋት Eና ብዝሀነትን በተመለከተ በሚያደረጉት ድጋፍ ላይ የሚኖራቸውን ቦታ Eና ሚና የሚገድብ ሆኖ Eንዲታይ የሚያደርግ በጣም ጣልቃ ገብ የሆነ “ልማታዊ መንግስት” ማቋቋም Eንዲችል ፈቅዶለታል፡፡ ይህም በቅርብ ጊዜ በወጣ ሕግ ሚናቸው በAብዛኛው በAገልግሎት ሰጭነት Eንዲገደብ የተደረጉትን መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት Eና ማሕበረሰብ ተኮር የሆኑ ተቋማትን፣ ብዙውን ጊዜ በAርትOት ነፃነት ላይ ከባድ የሕግ Aቀራረብ የሚሰማቸው Aንደዚሁም Eንቅስቃሴዎቻቸው Aሳሪ በሆነ ሕግ ቁጥጥር የሚደረግበትን የግል የመገናኛ ብዙሀንን Eናጸረልማት “ክራይ ሰብሳቢ” Aድርጎ የሚመለከተውን ለመገደብ የቆረጠ በሚመስለው መንግስት ሁሌም ጥቅሞቻቸው የተረሱባቸው መስሎ የሚሰማቸውን የግል ዘርፍ መዋለ ንዋይ Aፍሳሾችን ያጠቃልላል፡፡ በዚህ ሁኔታ ውስጥ Eከ ዛሬ ድረስ ከተደረጉት ሁሉ ከፍተኛ ውድድር ታይቶበት መራር በሆነ ድሕረ ምርጫ ትግልና ግጭት በተደመደመው Eና የIሕAዴግን መልሶ በሥልጣን መጠናከር ባስከተለው E.ኤA. የ2005 ዓ.ም የIትዮጵያ ምርጫ ደካማ የተቃዋሚ ቡድኖች ቦታ ለማግኘት ትግል Aካሂደዋል፡፡ E.ኤ.A በግንቦት 2010 ዓ.ም የተካሄዱት የፓርላማ ምርጫዎች ለገዥው IሕAዴግ Eና ለAጋር ድርጅቶቹ የ99.6 በመቶው ድል በማሰገኘት 547 ወንበሮች በያዘው የተወካዮች ምክር ቤት ውስጥ ተቃዋሚዎች ከሏቸው 174 ወንበሮች ውስጥ ወደ ሁለት ወንበሮች Eንዲያሽቆለቁሉ Aድርጓቸዋል፡፡ Eንደዚህ ያለው ተቃዋሚዎችን ማዳከምEና መንግስታዊ ያልሆኑት ተዋናዮች Eንዲጫወቱ የተሰጣቸው Eዚህ ግባ የማይባል ሚና በሀገር ውስጥም ሆነ ከIትዮጵያ ውጭ ቁልፍ በሆኑ ፖለቲካዊ Eና ምጣኔ ሀብታዊ ጉዳዮች ላይ ጽንፍ የያዙ ንግግሮች Eንዲፈጠሩ Aድርጓል፡፡ 2 1F 2 የዚህ ጽንፍ የያዘ ንግግር ግልጽ ምሳሌ የሚያካትተዉ ብዙውን ጊዜ ነቀፌታ Aዘል በሆነዉ የከፊሎቹ በውጭ የሚኖሩ Iትዮጵያውያት/ን Aቋምና Eና Eንደ የሰብዓዊ መብት ተንከባካቢ ድርጅት(Human Rights Watch) Eና ዓለም Aቀፉ የጋዜጠኞች መብት ጥበቃ ኮሚቴ(Committee to protect Journalists) ባሉት Aንዳንድ ከፍተኛ ደረጃ ባላቸው መንግስታዊ ያልሆኑ ዓለም Aቀፍ ተቋማት በIትዮጵያ ባለው Aስተዳደር ላይ ባሏቸው ስጋቶች ላይ የሚያወጧቸው መግለጫዎች ናቸው፡፡ 3 6. ጦርነት በበጣጠቃቸው ሶማሊያ፣ ኤርትራ Eና Aዲስ በተከፋፈሉት ሱዳን Eና ደቡብ ሱዳን መካከል ተጣብቃ IትዮጵያበAፍሪካ ቀንድ Aስቸጋሪ የሆነ Aቀማመጥ ይዛለች፡፡ Eነዚህ ሁሉ ጎረቤቶች ብዙውን ጊዜ ድንበር ተሻጋሪ ሕዝቦችን የሚያሳትፍ Aስቸጋሪ የሆነ ድንበር ተሻጋሪ ችግር ያመነጫሉ፡፡ የIትዮጵያ ቆላማ የድንበር መሬቶች ከረዥም ጊዜ ጀምሮ በAለመረጋጋት የተጠቁ Eና በAንፃራዊነት ጠንካራ የሆነው መንግስቷ የደህንነትና ወታደራዊ ሥርዓቶች የIትዮጵያን መንግስት ብሔራዊ መረጋጋትና ደህንነት ጥቅሞች ለማስጠበቅ በሀገር ውስጥ በመደበኛነት Aንዳንዴም በቀጣናው ውስጥ በሚገኙ ክልሎች ይሰፍራሉ፡፡ ሆኖም Iትዮጵያ በምስራቅ Aፍሪካ ያላት ማEከላዊ Eና ጠቃሚ Eስትራቴጂያዊ Aቀማመጥ Eንደዚሁ በAካባቢያዊ ትብብር Eና Aጋርነት ላይ (በተለይም በውሃ Eና የኃይል ዘርፎች) ጠቃሚ የሆነ Eምቅ Aቅም Aስገኝቶላታል፡፡ ይህም በAገሮቹ መካከል Eያደገ ለሚሄድ የጋራ መደጋገፍ AስተዋጽO በማድረግ በቀጠናው ውስጥ ሰላም Eና መረጋጋት ለማምጣት Eገዛ ሊያደርግ ይችላል፡፡ 7. E.ኤ.A ከ1991 ዓ.ም ጀምሮ ሀገሪቱን የመሩት ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ E.ኤ.A በ2012 ዓ.ም ነሐሴ መጨረሻ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ ከEሳቸው ህልፈት በኋላ መንግስት በሕገ-መንግስቱ መሠረት የስልጣን ሽግግር Aድርጓል፡፡ ወደ ሥልጣን የመጡትጠቅላይ ሚንስትርና መንግስት ፖለቲካዊ መረጋጋት ለማስፈን፣ ቀድሞ በታቀደው መሠረት የ2015 ዓ.ም ምርጫን ለማስፈጸም Eና የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱንና ሌሎች ቁልፍ የሆኑ የመንግስት Eስትራቴጂዎችናፖሊዎችንለመተግበር ያላቸውን ቁርጠኝነት Aረጋግጠዋል፡፡ ለ. በቅርብ ጊዜየታዩ የምጣኔ ሀብት Eድገቶች 8. IትዮጵያከAስራ ዘጠኝ ዘጠናዎቹ መጀመሪያዎች ጀምሮ መንግስት በተለያዩ ምጣኔ ሀብታዊ መስኮች ጠንካራ ሚና Eንዲጫወት የሚያደርገውን “የልማታዊ መንግስት” የEድገት Aቅጣጫ Eየተከተለች ትገኛለች፡፡ ይህ Aቅጣጫ ከፍተኛ ደረጃ ያላቸው የመግስት ዘርፍ መዋለ ንዋዮችን በማፍሰስ ላይ የተመሠረተ Eንደመሆኑ መጠን ምንም Eንኳ በጣም ትንሽ ከሆነ መሠረት ቢነሳም E.ኤ.A ከ2001 ዓ.ም ጀምሮ ከፍተኛ መጠን ካላቸው መሠረተ ሰፊ ምጣኔ ሀብታዊ Eድገቶች ጋር ተያይዞ የቆየ ሲሆን E.ኤ.A ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ ለመንግስት፣ ለመሠረተ ልማት Eና ለምጣኔ ሀብታዊ ሽግግር በተለየ ሁኔታ ጉጉ የሆነ መርኀ ግብር Aስቀምጧል፡፡ ብዙዎቹን የምEተ ዓመቱን የልማት ግቦች በማሳካት ረገድ ድህነትን፣ የትምህርት Eና ጤና ተደራሽነትን ጨምሮ ተጨባጭ Eድገቶች ታይተዋል፡፡ መሠረታዊ 4 በሆኑ መሠረተ ልማቶች Eና የማስፈጸም Aቅምን ከማጠናከር Aኳያ ጠቃሚ የሆኑ ማሻሻያዎች ተደርገዋል በመሆኑም Iትዮጵያ በተለይም በፌዴራል ደረጃ በAንፃራዊነት በጎ ገጽታ Eንዲኖራት Aድረጓል፡፡ Aገሪቱ በከፍተኛው የመንግስት Eርከን ደረጃ ላይ በሚገኙት ዘንድ ስኬታማ የሆነ የሥራ Aመራር ማሻሻያ Eንድታስመዘግብ Aስችሏታል፡፡ Eንደዚሁም ከምር ለድሆች የቆሙ ጠንካራ Eና የማያወላውል ራEይን የሚገዙ ፖሊሲዎች Eንዳሉ ግልጽ የሆኑ ማስረጃዎች Aሉ፡፡ የማክሮ Iኮኖሚ Aዝማሚያዎች 9. E.ኤ.A ከ2004 Eስከ 2011 ዓ.ም ባሉት ዓመታት ውስጥ Iትዮጵያ ጠንካራ Eና በAጠቃላይ መሠረተ ሰፊ የሆነ በዓመት በAካማኝ 10.6 በመቶ ገደማ Eውነተኛ የIኮኖሚ Eድገት Aስመዝግባለች፡፡ ይህም 5.2 በመቶ ከደረሱትከሰሃራ በታች ከሚገኙ የAፍሪካ ሀገሮች Aማካይ ከሁለት Eጥፍ በላይ ብልጫ ያለው ነው( ምስል 1)፡፡ Eድገቱ የመጣው መንግስት መራሽ በሆነ የልማትመዋለ ንዋይ ፍሰት፣ጠንካራ በሆነ የዓለም Aቀፍ የሸቀጦች ፍላጎት መጨመር Eና በAዳዲስ የወጪ ንግድ ዘርፎች መስፋፋት ቅንብር ምክንያት ነው፡፡ በጣም በቅርቡ ዓመታዊ Eድገቱ መጠነኛ የሆነ ቅናሽ ቢታይበትም Aሁንም ከፍተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝነጠላ Aሀዝ Eድገት ጠብቆ መጓዝ ችሏል፡፡ በ2012 ዓ.ምበAብዛኛው በግብርናው ዘርፍ በታዩ የተሻሻሉ Eንቅስቃሴዎች ምክኒያት Iኮኖሚው 8 በመቶው ገደማ ላይ ይረጋጋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የAጠቃላይ ዓመታዊ ምርት Eድገት Eያደገ በሚሄድ የውጭ መዋለንዋይ ፍስት Eና ወደ ውጭ በሚላኩ Eቃዎች Eየተመራ Eስከ 2016 ዓ.ም ድረስ 8% ዓመታዊ Eድገት ጠብቆ ሊቆይ የሚችል ይመስላል(EUI)፡፡ በተጨማሪም ምንም Eንኳ በዓመት 2.2 በመቶው የሆነ ከፍተኛ የህዝብ Eድገት ቢኖርም የነፍስ ወከፍ ገቢ በ2007-8 ዓ.ም ከ965 የAሜሪካን ዶላር በመነሳት በ2010-11 ዓ.ም ወደ 1196 የAሜሪካን ዶላር Aድጓል፡፡ ይሁንና የIትዮጵያ የሀገር ውስጥ ምርት Eድገት በነፍስ ወከፍ ገቢ ሲሰላ በዓለም ላይ Eጅግ ዝቅተኛ ከሚባሉት ሀገሮች ተርታ ውስጥ ይገኛል (Eንደ ዓለም ባንክ ምዘና ከ181 ሀገሮች 169ኛ ደረጃ ላይ ትገኛለች)፡፡ 3 2F 3 ይህ መረጃ በዋናነት 2010 ዓ.ም Eና የ2012 ዓ.ም የዓለም የልማት Aመላካቾች (WDI) መረጃ ቋት ላይ E.ኤ.A. በሚያዚያ 2012 ዓ.ም የተገኘውን ይመለከታል፡፡ 5 ምስል 1፡ ዓመታዊ የሀገር ዉስጥ Aጠቃላይ ምርት Eድገት- Iትዮጵያና ከሰሀራ በታች ያሉ ሀገሮች ንጽጽር (E.A.A ከ2004 Eሰከ 2011 ዓ.ም) 10. የEቃዎች Eና Aገልግሎቶች የውጭ ንግድ Eድገት E.ኤ.A ከ2000 Eስከ 2010 ዓ.ም ድረስ ወደ 10 በመቶ የሚጠጋ ዓመታዊ Aማካይ በመያዝ ጠንካራ ነበረ፡፡ በAለፈው Aንድ Aስርት ውስጥ በAማካይ በዓመት የIትዮጵያን 90 በመቶ የሚሆነውን የውጪ ንግድ በመያዝ ግብርና ዋናው የውጭ ምንዛሪ Aምጭ ሆኖ ቆይቷል፡፡ Iትዮጵያ ባለፉት ቅርብ ዓመታት በተለያዩ Eንደ ቆዳና የቆዳ ውጤቶች፣ ስጋና የስጋ ውጤቶች ባሉት የውጭ ንግድ ረድፎች ሁለት Aሀዝ መጠን ያለው Eድገት በማስመዝገብ የተዘጋጁ የውጭ ንግድ ሸቀጦችን በማሳደግ Eና Aይነታቸውን በማስፋፋት ረገድ ጥሩ ተራምዳለች፡፡ ይሁን Eና ምጣኔ ሀብቷ ከAፍሪካ Eና ኤስያ ተወዳዳሪዎቿ ይልቅ በይበልጥ በጥሬ Eቃ ምርቶች (በዋናነት ቡና) ላይ ጥገኛ ሆኖ Eንዲቀር ሆኗል፡፡ 4Iትዮጵያ3F የቅርብ ጊዜውን E.ኤ.A በ2007 ዓ.ም ከ0.5 ቢሊዮን ዶላር ተነስቶ በ2011 ዓ.ም ወደ 1.2 ቢሊዮን ዶላር ያደገውን ቀጥተኛ የውጭ መዋለንዋይ ፍሰት(FDI) Eድገት ጠብቃ መጓዝ ከቻለች ይህሁኔታ በሚመጡት ዓመታት ሊቀየር ይችላል (የIትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ)፡፡ 5 በተጨማሪም የማEድን Eና 4F 4 ከ2005 Eስከ 2009 ዓ.ም ያለዉ ወደ ዉጭ የተላከዉ የIትዮጵያ የማኑፋክቸሪነግ ዉጤቶች መጠን 13 በመቶ ብቻ ሲሆን የቻይና ደግሞ 90 በመቶ ነበር፡፡ በተመሳሰይ ወቅት የካምቦዲያ 90 በመቶ፤ የባንግላዴሽ 93 በመቶ፡ የቬትናም 58 በመቶ ነበር፡፡ የAነስተኛ ማኑፋክቸሪንግ ድርሻ ደግሞ Iትዮጵያ 9 በመቶ፡ የቻይና 91 በመቶ፤ የካምቦዲያ 89 በመቶ Eና የቬትናም 43 በመቶ ነበር፡፡( መረጃዉ የተወሰደዉ ከ2011 የUNIDO ሪፖርት ነዉ)፡፡ 5 የወቅቱ Aብዛኛው ቀጥታ የውጭ Iንቨስትመንት(FDI) የሚገኘዉ ከቻይና፣ ከህንድ Eና ከቱርክ ሲሆን ትኩረቱም በግብርና፣ በጨርቃ ጨርቅ Eና በቆዳ ላይ ነዉ፡፡ ብዙዎቹ Aንድ በAንድ ስምምነት የተደረገባቸዉ ሲሆኑ የከፍተኛ ባለስልጣናት የሁለትዮሽ ይፋዊ ጉብኝት ዉጤቶች ናቸዉ፡፡ምንም Eንኳን የግል ዘርፉ ቀጥታ የውጭ Iንቨስትመንት(FDI) ያደገ ቢሆንም E.ኤ A በ2010 ዓ.ም ከAጠቃላይ Aመታዊ ምርት ገቢ ድረሻዉ 0.6 በመቶ ብቻ ነበር፡፡ (መረጃዉ የተወሰደዉ ከዓለም ባንክ Eና ከዓለም ልማት ዓመላካች/WDI ነዉ)፡፡ 6 የኃይል (ከውሃ የሚመነጭ ኃይል) ዘርፎች Eንደ መዋለ ንዋይ ፍሰት ምንጭ Eና Eንደ ጠቃሚ የመንግስትን በውጭ ንግድ የተቃኘ የልማት Eስትራቴጂ ለማስፈጸም ሁኔታዎችን የሚያመቻች Aጋዥ ለIትዮጵያ ከፍተኛ የሆነ ተስፋ የሚሠጡ ናቸው፡፡ ቀጣይነት ላለው የውጭ ንግድ Eድገትና ልማት ሰፊ Eድል ያላቸው መስለው የሚታዩት ሌሎች ዘርፎች የAበባ ምርት፣ ሌጦ Eና የቆዳ ምርቶችን ያጠቃልላሉ፡፡ 11. E.ኤ.A ከ2000 Eሰከ 2010 ዓ.ም ባሉት ጊዜያት ውስጥ የገቢ ንግዱ በዓመት በAማካይ 15 በመቶ Eድገት ያሳየውመንግስት መራሽ የሆነው የEድገት Eስትራቴጂ Aካል ሆኖ ለቋሚ ሀብቶች ግምባታ የሚሆኑ ሸቀጦችን ለማሰገባት በተሰጠው ከፍተኛ ትኩረት ሳቢያ ነው፡፡ በዚህ ምክኒያት የንግድ ሚዛኑ ጉድለት ያለበት ነበር፡፡ በተመሳሳይ የወቅቱ የሂሳብ Eንቅስቃሴ ሚዛንም (Current account balance) ምንም Eንኳ በጊዜያዊነት E.ኤ.A በ2010/11 ዓ.ም ለጊዜው የIንቨስትመንት Eንቅስቃሴው Eንዲረግብ በመደረጉ የተነሳ ትንሽ ትርፍ ባስመዘገበበት ወቅት መሻሻል ያሳየ ቢሆንም ከዜሮ በታች ወርዶ ነበር፡፡ በዝቅተኛ ደረጃ ላይ ይገኝ Eንጂ ከበፊት ጀምሮ የፍጆታ Eቃዎች የገቢ ንግድ Eንደገና ተመልሶ Aንሰራርቶ ነበር፡፡ በዚህ የተነሳ የወቅቱ የሂሳብ Eንቅስቃሴ ሚዛን Eንደገና ወደ ጉድለት Eንደሚመለስ የሚጠበቅ ሲሆን የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ ወደ ሀገር ውስጥ Eንዲገቡ ከሚጠይቀው Eና Eያደገ ከሚሄደው ከውጭ ሀገር የሚገቡ የፍጆታ Eቃዎች Aንፃር ሲታይ ይህ ሁኔታ ባለበት የሚቀጥል ይመስላል፡፡ 12. Iትዮጵያ E.ኤ.A የ2008 ዓ.ም የዓለም Aቀፍ የምግብ፣ ነዳጅ Eና የገንዘብ ቀውስን በAንፃራዊነት በተሻለ ሁኔታ ተቋቁማዋለች፡፡Aጠቃላይ ዓመታዊ የሀገር ውስጥ ምርት መጠን በ2008 የበጀት ዓመትከነበረው 11.2 በመቶEድገትበ2009 የበጀት ዓመት ወደ 10 በመቶ የቀነሰ ሲሆን ይህ መጠን የሚያሳየው በተተነበየው Eና በተጨባጭ በተገኘውዉጤት መካከል Eዚህ ግባ የሚባል ልዩነት Aለመኖሩን ነው፡፡ የሆነ ሆኖ ከ2008የበጀት ዓመት የIኮኖሚ ቀውስ ከመከሰቱ በፊትም ቢሆን የIትዮጵያ Iኮኖሚ Eየቀነሰ ነበር፡፡ ለወደፊቱ የAውሮፓ ሕብረት Eና ሌሎች ከፍተኛ ገቢ ያላቸው ምጣኔ ሀብቶች ላይ በሚታየው የተራዘመ መቀዛቀዝ የተነሳ በዋናነት ከውጭ ወደ ሀገር ውስጥ የሚላከው ገንዘብ Eና ወደ ውጭ ለሚላኩ Eቃዎች የሚኖረው ፍላጎት በመቀነሱ ሳቢያ የሚፈጠር Aሉታዊ የሆነ የIኮኖሚ ስጋት ይኖራል፡፡ ከውጭ ወደ ሀገር ውስጥ የሚላከው መቀዛቀዝ (የAጠቃላይ ዓመታዊ የሀገር ውስጥ ምርትን 9 በመቶው ገደማ ይይዛል) የተጣራ ገቢን በመቀነስ በውጤቱም የሀገር ውስጥ ፍጆታን ሊቀንስ ይችላል፡፡ ምንም Eንኳ Iትዮጵያ የምትልካቸው Eቃዎች የAጠቃላይ ዓመታዊ ሀገራዊ ምርቷን 15 በመቶውን ብቻ የሚሸፍኑ ቢሆንም በጣም ከፍተኛ 7 ከሆነ የሸቀጥ ክምችት የተነሳ Eና በጥሬ Eቃዎች Eንደዚሁም Eንደ የውጭ ንግድ መዳረሻ ከ50 በመቶ በላይ ድርሻበሚይዘው የIኮኖሚ ትብብርና ልማት ድርጅት /OECD/ ምክኒያት ተጋላጭ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡ 13. የቅርብ ጊዜው ከፍተኛ የግሽበት መጠኖች ለIትዮጵያና ለምጣኔ ሀብቷ ለየት ያሉ Aሳሳቢ ጉዳዮች ናቸው፡፡ ግሽበት በድህነት ላይ Aሉታዊ ተጽEኖ ያለው ሲሆን ምናልባትም ድህነትን በEያንዳንዱ Aንድ በመቶው የግሽበት ጭማሪ መጠን Eስከ 0.5 በመቶው ድረስ ሊያባብሰው ይችላል (የዓለም ባንክ የጥናት ጽሑፍ- WP3378)፡፡ በተጨማሪም ግሽበት ላለፈው Aንድ Aስርት (E.ኤ.A ከ2000 Eስከ 2010 ዓ.ም) ዝቅተኛ በሆነ የAንድ Aሀዝ ደረጃ ላይ በነበረው የሀገር ውስጥ ቁጠባ መጠን ላይ Aሉታዊ ተጽEኖ ያሳድራል፤ በግል ዘርፍ የመዋለ ንዋይ ፍሰት መጠን ላይም Eንደዚሁ፤ Eነዚህ ሁለቱ ደግሞ በጣም ጉጉ ለሆነው የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ ግቦች የሚውል ገንዘብ ለማቅረብ ጠቃሚ ናቸው፡፡ በIትዮጵያ ከፍተኛዎቹ የግሽበት መጠኖች መንስኤ በAብዛኛው በምግብ ዋጋ ግሽበት Eና በከፊልም በዓለም Eየጨመረ በመጣው የሸቀጦች ዋጋ ላይ የታየው Eድገት ነው፡፡ E.ኤ.A ከ2005 ዓ.ም ጀምሮ ሁለት ዋና ዋና ጣራዎች ነበሩ (ምስል 2)፡፡ በነሐሴ E.ኤ.A 2008 ዓ.ም የመጀመሪያው ከፍተኛ ግሽበት (ከዓመት Eስከ ዓመት) 79.2 በመቶው በሆነ የምግብ ዋጋ ግሽበት በመገፋት 61.6 በመቶው ጣራ ላይ ደርሶ ነበር፡፡ ልክ Eንደዚሁ የምግብ ዋጋ ግሽበት ወደ 50 በቶው ገደማ በደረሰበት ወቅት E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም በነሐሴና መስከረም 40.7 Eና 40.2 በመቶው ግሽበት በወራቶቹ ቅደም ተከተል ተከስቶ ነበር፡፡ የምግብ ዋጋ ግሽበት Eያደገ መሄዱን ቀጥሎ E.ኤ.A በሕዳር 2011 ዓ.ም ከ50 በመቶው በላይ በልጦ ነበር፡፡ ነገር ግን ከዚያ በኋላ ከፍተኛ ደረጃ ያላቸው ግሽበቶች በገንዘብ ላይ በተወሰደው ጥብቅ Aቋም (የመነሻ ገንዘብ Eድገት በ2011 ዓ.ም መጨረሻ ላይ ባለበት Eንዲረጋ ተደረጎ ነበር) ምክኒያት ቀስበቀስ ቀለል Eያሉ መምጣት ጀምረዋል፡፡ ምስል 2፡ E.ኤ.A ከጥር 2005 Eስከ ሚያዝያ 2012 ዓ.ም ድረስ የነበረዉ የዋጋ ግሽበት ሁኔታ በIትዮጵያ 8 14. ምግብ ነክ ያልሆኑ Eቃዎች የዋጋ ግሽበት (ይህ ዋናው የግሽበት መለኪያ ነው) በAንፃራዊነት ለተደጋጋሚ ጊዜ ከፍተኛ ደረጃን ያሳያል ይህም ግሽበት በIትዮጵያ ሙሉ በሙሉ ከምግብ ዋጋ ጋር ብቻ የተያያዘ ችግር Aለመሆኑን ያሳያል፡፡ በሁለቱም የ2008 ዓ.ም Eና 2011 ዓ.ም E.ኤ.A ጣራዎች ላይ ምግብ ነክ ያልሆኑ Eቃዎች ግሽበት ከ20 በመቶው በላይ Aሻቅቦ ነበር፡፡ E.ኤ.A በጥር 2008 ዓ.ም Eና ታሕሳስ 2011 ዓ.ም መካከል ባሉት 84 ወራት ውስጥ ዋናው ግሽበት ለ34 ወራት በ10 Eና 20 በመቶው መካከል የነበረ ሲሆን ለ25 ወራት ደግሞ ከ20 በመቶው በላይ ነበር፡፡ በIትዮጵያ ምግብ ነክ ያልሆኑ Eቃዎች ግሽበት ብዙ መንስኤዎች ሊኖሩት ይችላል Eነዚህም በAንፃራዊነት ከፍተኛ የሆነ የሀገር ውስጥ የገንዘብ ዝውውር፣ ግሽበትን መጠበቅ ( ይህም ይበልጥ በምግብ ዋጋ ግሽበት የተነሳ ሊባባስ ይችላል) Eና ከውጭ የሚገቡ Eቃዎችን ዋጋ የሚያንረውን የገንዘብ የመግዛት Aቅም Eየተዳከመ መሄድ ያጠቃልላሉ፡፡ 15. ምንም Eንኳ ከፍተኛ ግሽበት ቢቀጥልም በጥቂቱም ቢሆን የመቀነስ Aዝማሚያ Eያሳየ ነበር፡፡ የዋጋ ግሽበት በIኮኖሚው Eና በድሆች ላይ የሚደቅነውን ተጽEኖ Aውቆ የIትዮጵያ መንግስት ጠንካራ በጥሬ ገንዘብ ላይ የተመሠረተ የበጀት Aመዳደብ Eና የገንዘብ ክምችት Eንዳያድግ የሚያደርግ ተግባር ሲፈጽም ነበር፡፡ 6 የዚህ ውጤትም E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም 5F ዓመቱን ሙሉ በAማካይ ከ33 በመቶ በላይ የነበሩት ዋና ዋናዎቹ የግሽበት መጠኖች 6 በዋናነት በብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ክምችት ማሽቆልቆል ምክንያት ጥብቅ የነበረዉ የገንዘብ Aሰጣጥ ሁኔታ በ2011 ዓ.ም በመጠኑም ቢሆን የተገላቢጦሽ ሀኖ ነበር፡፡ በተመሳሳይ ወቅትም የመጠባበቂያ ገንዘብ ምጣኔ መስፈርትም በጥር 2012 ዓ.ም በ5 በመቶ ዝቅ Eንዲል ተደርጎ ነበር፡፡ 9 በዓመቱ መገባደጃ ላይ ቀለል ማለት ጀምረው በሰኔ 2012 ዓ.ም 20.9 በመቶው ደርሰው ነበር፡፡ ሆኖም በAሁኑ ወቅት ለIትዮጵያ የምግብ Eህሎች የዓለም Aቀፍ ዋጋዎች በከፍተኛ ደረጃ Eያሻቀቡሲሆን ይህም ከዚህ በፊት በIትዮጵያ ግሽበት Eንዲጨምር ያደረገ ነበር፡፡ 16. የነሐሴ 2010 ዓ.ም መጠነኛ ቅናሽን ተከትሎ ለረዥም ጊዜ ከቆየው Aዝማሚያ ጋር Aብሮ በሚሄድመልኩ E.ኤ.A ከመስከረም 2010 ዓ .ም ጀምሮ የምንዛሪ ልውውጥ መጠን ያለማቋረጥ Eየቀነሰ በመሄድ ላይ ነበር፡፡ በAጠቃላይ በ5 ዓመታት ጉዞ ውስጥ የብር የመግዛት Aቅም በ97 በመቶው ቀንሷል፡፡ ይህ Aዝማሚያ በAብዛኛው የተንጸባረቀው የማያቋርጥ የቅናሽ ጉዞ በታየበት E.ኤ.A በመስከረም 2008 ዓ.ም Eና በታሕሳስ 2011 ዓ.ም መካከል ባለው ጊዜ በጥቂቱ ውጤታማ በሆነው የምንዛሪ ልውውጥ መጠን ነበር፡፡ ነገር ግን Eውነተኛ ውጤታማ የምንዛሪ ልውውጥ መጠን ከታሕሳስ 2011 ዓ.ም ጀምሮ Eየጨመረ የሚሄድ Aዝማሚያ ይዞ ነበረ ይህም በAብዛኛው በቅርብ ጊዜ ከታየው ከፍተኛ ግሽበት የመነጨ Eና ከዚሁ ጋር Aብሮ የሚሄድ ነው፡፡ 7 6F 7 የገንዘብና Iኮኖሚ ሚኒስቴርና ብሔራዊ ባንክ Eንደ ወቅተታዊ ማክሮ Iኮኖሚያዊ ሁኔታ መረጃ Aካል ሆኖ የተሰጠ የIትዮጵያ የግሽበትሁኔታወቅታዊመረጃ፡፡ 10 ሠንጠረዥ 1፡ ቁልፍ የማክሮIኮኖሚ Aመላካቾች (E.A.A ከ 2010/11 Eስከ 016/17 ዓ.ም) የ2010/11 2011/12 2012/13 2013/14 2014/15 2015/16 2016/17ዓ. ዓ.ም ግምት ዓ.ም ትንበያ ዓ.ም ትንበያ ዓ.ም ትንበያ ዓ.ም ትንበያ ዓ.ም ትንበያ ም ትንበያ የተገኘ ዓመታዊ ለዉጥ በመቶኛ ዓመታዊ የሀገር ዉስጥ 7.5 7.0 6.5 6.5 6.5 6.5 6.5 ምርት መጠን የወቅቱ የሸማቾች ዋጋ 18.1 34.4 14.9 9.0 9.0 9.0 9.0 Aመላካች Aሃዝ የወጪ ንግድ 37.1 16.9 9.0 12.6 15.2 13.7 13.2 የገቢ ንግድ -0.9 35.5 10.8 8.5 10.1 11.4 6.9 (ከAጠቃላይ ዓመታዊ ምርት ያለዉ ድርሻ በመቶኛ) Aጠቃላይ ዓመታዊ 8.8 7.8 6.7 7.3 7.5 8.2 8.3 ቁጠባ Aጠቃላይ ዓመታዊ 25.5 26.4 24.5 24 23.9 24.8 24.2 Iንቨስትመንት ዓመታዊ ገቢ 13.5 13.7 13.3 13.5 13.5 13.8 13.8 ዓመታዊ ወጪ 18.4 17.8 17.5 17.1 16.9 17.0 16.8 የገቢና የወጪ ሚዛን -4.8 -4.1 -4.2 -3.6 -3.3 -3.2 -3.0 ችሮታ ሳይጨምር የገቢና የወጪ ሚዛን -1.6 -2.3 -2.9 -2.3 -2.1 -2.1 -1.9 ችሮታን ጨምሮ የመንግሰት Eዳ 37.4 34.3 35.0 35.7 35.2 35.3 34.8 የሀገር ዉስጥ Eዳ 15.4 15.8 16.0 15.5 14.3 13.4 12.5 የዉጪ Eዳ 22.0 18.5 19.1 20.2 20.8 21.9 22.3 Aጠቃላይ የክፍያ ሚዛን 1,446 -1,215 591 435 362 399 241 Aጠቃላይ የዉጪ 3,044 2,114 2,704 3,140 3,502 3,901 4,142 ምንዛሪ ክምችት ምንጭ፡ ዓለምAቀፍ የገንዘብ ድርጅት U U ማስታወሻ፡ E.ኤ.A ከ2010/11 ዓ.ም Eና ከዚያ በኋላ ላለዉ ጊዜ የመንግስት የEድገት ግምትና ትንበያ U U የተለየ ሲሆን በዓመት ከ11% በላይ ነበር (ምሳ.- የ2010/11 ዓ.ም ግምት11.4% Eና 2012/13 ትንበያ 11.3)፡፡ 17. በAጭር ጊዜ ውስጥ የIትዮጵያ መንግስት ግሽበትን ለመቀነስ በሚያደርጋቸው ጥረቶች ላይ የገንዘብ (fisical) ፖሊሲ ቁልፍ ሚና Eንዲጫወት ያስፈልጋል Eንደዚሁም በመካከለኛ ጊዜ ውስጥ ደግሞ ሀብትን ማንቀሳቀስ Eና ውጤታማ በሆነ መልኩ መጠቀም ይገባል፡፡ በከፍተኛ የግብር ገቢ ጭማሪ Eየታገዘ Aሁን ያለው የፌዴራል በጀት Aቋም ጥብቅ ቢሆንም ገንዘብ መሰል Eንቀስቃሴዎች Eያደጉ ናቸው (Eንዚህም ወጭያቸው በሀገር ውስጥ Eና ከውጭ በሚገኝ ገንዘብ የሚሸፈን በመንግስት የተያዙ ድርጅቶች ላይ መዋለ ንዋይ የማፍሰስ Eንቅስቃሴ ያሉት ናቸው)፡፡ በተጣራ የሀገር ውስጥ የገንዘብ ምንጭ ወጭን ለመሸፈን ምንም 11 Aይነት Aማራጭ ሳይተው ሊያስብል በሚችል ደረጃ ወጭው በAብዛኛው ከውጭ በሚመጡ የፕሮጀክት ብድሮች Eና መንግስታዊ ተቋማትን ወደ ግል ከማዞሩ ተግባር ከሚገኝ ገቢ Eየተሸፈነ E.ኤ.A በ2010/11 ዓ.ም Aጠቃላዩ የመንግስት የበጀት ጉድለት ከAጠቃላዩ የሀገር ውስጥ ዓመታዊ ምርት 1.6 በመቶው ነበር፡፡ E.ኤ.A የ2011/12 ዓ.ም የመጀመሪያው ግማሽ ዓመት የፌዴራል መንግስቱ መረጃ Eንደ ሚያሳየው ከሆነ የገቢ Eንቅስቃሴ ተሸሽሏል፣ Aጠቃላይ ጉድለቱ ቀንሷል Eንደዚሁም ከIትዮጵያ መንግስት ለባንኮች ከፍተኛ የሆነ መልሶ ክፍያ መፈጸሙ ተመዝግቧል፡፡ ይሁንና ይህ በስተማጨረሻ የተጠቀሰው ድርጊት በመንግስት ባላቤትነት ለተያዙ ተቋማት በከፍተኛ ፍጥነት ብድር Eየለቀቀ በነበረው በመንግስት የተያዘው የIትዮጵያ ንግድ ባንክ ላይ ከፍተኛ የሆነ የተቀማጭ ሂሳብ ክምችት Eንዲፈጠርበት Aድርጓል (ዓለም Aቀፍ የገንዘብ ድርጅት-2012 ዓ.ም)፡፡ ገቢን በተመለከተ E.ኤ.A በ2010 ዓ.ም የተጀመረው የባለስልጣኑ የግብር ማሻሻያ Eስትራቴጂ በመካሄድ ላይ ያለ Eና ገና ከጅምሩ በግብር ስብሰባ ላይ ጠቃሚ መሻሻሎችን ያሳየ ነው፡፡ በወጪ በኩል የመንግስት ፋይናንስ Aስተዳደር(PFM) ማሻሻያዎች ተግባራዊነት በመርኀ ግብር ላይ ወደ ተመሠረተ የበጀት ዝግጅት የሚደረገውን Eንቅስቃሴ ጨምሮ በመካሄድ ላይ ያለ ሲሆን በልማት Aጋሮች ሊደረግ ለሚችል የድጋፍ በጀት ጭማሪ መርኀ ግብር ለመዘጋጀት በይበልጥ ሊሠርፅ ይገባዋል፡፡ ከዚሁ ጋር መሳለመሳ Aሁን ያለው ጥብቅ የገንዘብ ፖሊሲ Aቋም ግሽበትን ለመቀነስ Eንዲረዳ ተጠብቆ ሊቆይ ያስፈልጋል፡፡ 18. ከሁሉም ቅርብ የሆነው E.ኤ.A ለ2011/12 ዓ.ም የተደረገው የEዳ ዘላቂነት ትንተና(DSA) Iትዮጵያ ዝቅተኛ የሆነ የውጪ Eዳ ጫና ስጋት ያለባት ሆና Eንደምትቀጥል ያመለክታል ይህም በ2009/10 Eና በ2010/11 ዓ.ም ከተገኘው ግኝት ጋር ተመሳሳይ ነው፡፡ 8ምንም Eንኳ ለEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ ከሚያስፈልገው ከፍተኛ የሆነ ገንዘብ 7F Aኳያ ሲታይ በመካከለኛ ጊዜ የEዳ መጠን በመጠኑ Eንደሚያድግ ቢጠበቅም በረዥም ጊዜ ውስጥ ግን ይረጋጋል፡፡ ከሀገር ውስጥ ምንጮች መበደር ስለሚቋረጥ የEድገት መንስኤ ይሆናሉ ተብሎ የሚጠበቁትን ከፍተኛ የሆኑትን የመሠረተ ልማት መዋለ ንዋይ ፍሰቶች ዘላቂ ለማድረግ የመንግስት ተቋማት በAብዛኛው ከውጭ በሚገኝ የገንዘብ ምንጭ የሚተማመኑ ሆነው Eንደሚቀጥሉ ትንታኔው ያስረዳል፡፡ ለወዲህኛው የበለጠ Eያደገ የሚሄደውን ድርሻ የሚይዘው የEዳ ስረዛ በማይጠየቅበት ሁኔታ የሚደረግ ስምምነት 8 ለዝርዝር መረጃ Aባሪ 5ን ይመልከቱ፡፡ 12 ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የIትዮጵያ መንግስት ዝቅተኛ የሆነ የውጭ Eዳጫና ስጋትን ጠብቆ ለማቆየት ካለው ፍላጎት ጋር Aብሮ በሚሄድ መልኩ የEዳ ስረዛ የማይጠየቅበት የብድር መጠን ውስን ይሆናል፡፡ በተግባር መንግስት ዝቅተኛ መጠን ያለው ስጋትን ጠብቆ ለማቆየት ባለው ፍላጎት Eና የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ በሚተገበርበት ፍጥነት መካከል ቦታ የመለዋወጥ ሁኔታ ሊኖር ይችላል፡፡ በሌላ Aባባል መንግስት ለታቀዱት የመዋለ ንዋይ ፍሰቶች ለሚያስፈልገው የገንዘብ AቅርቦትየEዳ ስረዛ የማይጠየቅበት ብድርን ለመግኘት የሚጠየቀውን ቅድመ ሁኔታ ዝርዝር መስፈርቶችን ለሟሟላት ሁኔታዎችን የተመቻቹ Eሰኪያደርግ ድረስ የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ የሚተገበርበትን ጊዜ መጨመር ሊያስፈልገው ይችላል፡፡ Iትዮጵያ ለዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር የEዳ ስረዛ የማይጠየቅበት የብድር ፖሊሲ(NCBP) ተገዥ የሆነች Aገር ናት፡፡ የዓለም Aቀፍ የገንዘብ ተቋም(IMF) በሌለበት ሁኔታ ዝቅተኛ የሆነ የEዳ ተጋላጭነትን ከማስጠበቅ ጋር Aብሮ የሚጓዝ ከሆነ Eና የታቀዱት መዋለ ንዋይ ፍሰቶች ወሳኝ Eና Eድገትን የሚያፋጥኑEስከሆኑ ድረስ የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር(IDA) የEዳ ስረዛ የማይጠየቅበት ብድር መጠንን ወስኖ ማስቀመጥ ይችላል፡፡ 9በቅርብ የIትዮጵያ መንግስት 1ቢሊዮን የAሜሪካ 8F ዶላር መጠን ያለው የEዳ ስረዛ የማይጠየቅበት ብድርበOፊሴል የጠየቀ ሲሆን የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር Aስተዳደር የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር የEዳ ስረዛ የማይጠየቅበትየብድርፖሊሲን መሠረት Aድርጎ የሚወስነውን ውሳኔ ቦርዱ Eንዲያውቀው ይደረጋል፡፡ Aስተዳደርና የመንግስት ዘርፍ ሥራ Aመራር 19. ባለፉት Aስር Aመታት ውስጥ Iትዮጵያ ያልተማከለ Aስተዳደርን በማስፈን ረገድና በAገልግሎት Aሰጣጥ ዙሪያ Aስደናቂ Eድገት Aሳይታለች፡፡ የፌዴራል መንግስቱን ሥልጣን ያልተማከለ ለማድረግ በምEራፍ የተከፋፈለ Aቀራረብ ጥቅም ላይ ውሎ ስልጣንን ከማEከላዊ መንግስት ወደ ክልሎች ካስተላለፈ(E.ኤ.A ከ1991 Eስከ 1995 ዓ.ም) በኋላ የAገልግሎት Aሰጣጡን በመጀመሪያ በወረዳ ደረጃ ያለውን ከዚያም በተወሰኑ ጉዳዮች ላይ ታች Eስከ ቀበሌ ድረስ በማውረድ የAገልግሎት Aሰጣጥ ያልተማከለ ማድረግን Aስከትሏል(ከ2001 ዓ.ም ጀምሮ በመካሄድ ላይ ነው)፡፡ የቀበሌ መማክርቶች Eንዲስፋፉ 9 የዓለም Aቀፍ ገንዘብ ድርጅት በሌለበት ሁኔታ ጣሪያ የሌለዉና ድርድር የማይካሄድበትንየብድር Aሰጣጥ Aሠራር Aቅም ለመመሥረት የሚያስችል የዓለም Aቀፍ ልማት ማህበር ዝርዝር ፖሊሲ ተቀምጧል (IDA Sec 54240 ይመልከቱ):: 13 ተደርጓል Eንደዚሁም ለAገልግሎት Aሰጣጡ Eና ቅሬታን ለመፍታት ዋና ተጠሪዎች Eንዲሆኑ የቀበሌ Aስተዳዳሪዎች ተመድበዋል፡፡ ባልተማከለ ደረጃ የተገነቡት Aቅም Eና ተቋማት ለመሠረታዊ Aገልግሎቶች Eና ለውሳኔ ሰጭ Aካላት የተሻለ ተደራሽነትን Aስገኝተዋል፡፡ 10የግብር 9F ሥርዓቱን የተሻሻለ ለማድረግ (የፖሊሲ ክለሳን ፣ የመዋቅር ማሻሻያን፣ Iንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽንን በሥራ ላይ ማዋልን Eና የግብር ከፋዮች ትምህርትን ያጠቃልሉ) ከፍተኛ ጥረቶች ተካሂደው E.ኤ.A ከ2005 Eስከ 2012 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ በሚሰበሰበው ግብር ላይ የAምስት Eጥፍ ጭማሪ Aስገኝተዋል፡፡ Eንደዚሁም የከተሞች የሕግና የፖሊሲ ማEቀፎች Eና የAሠራር ሥርዓቶች የተሻሻሉ ሲሆን Aቅሞችም ተጠናክረዋል፡፡ 20. ምንም Eንኳ ተጨማሪ ለውጥ ማድረግ የሚያስፈልግ ቢሆንም በመንግስት ፋይናንስ Aስተዳደር ላይ የተደረጉት መሻሻሎች ብዙ ርቀት ተጉዘዋል፡፡ ለዚህ Eርምጃ ምቹ ሁኔታ የተፈጠረው የመንግስት ፋይናንስ Aስተዳደር የሕግ ማEቀፍ በመጠናከሩ፤ Eንደ የተቀናጀ የበጀት Eና የወጭ Aስተዳደር ስርዓት(IBEX) Aነስተኛ ግን ለAጠቃቀም ቀላል የሆኑ የኮምፒዩተር ሥርዓቶች በሁሉም የመንግስት መስሪያቤቶች Eና የክልል መስተዳድሮች Eንዲዳረሱ በመደረጉ፤ ለመንግስት ፋይናንስ Aስተዳደር ሠራተኞች ሰፊ ሥልጠና በመሠጠቱ Eና በፌዴራል ጠቅላይ Oዲተር ቢሮ Eና Aስራ Aንዱን ክልላዊ ጠቅላይ Oዲተሮችን በሚያጠቃልሉ ተቋማት ውስጥ ያለው Aቅም በመገምባቱ ነው፡፡ ብዙ ጠቃሚ ሕጎች Eንዲረቅቁ ተደርጓል Eነዚህም፦ 11የፋይናንስ ሪፖርት Aቀራረብ ሕግ Eና በIትዮጵያ ለሒሳብ 10F መዝገብ Aያያዝ ሙያ ተቆጣጣሪ Aካል የሚያቋቁመው ሕግ ሲሆኑ ይህም የሙያ ብቃታቸው የተመሰከረላቸው የሂሳብ ባለሙያዎች ተቋምን Eንዲቋቋም፣ የሂሳብ Aያያዝ 10 የ2011 E.A.A.የወረዳዎች Eና ከተሞች የመነሻ ቅኝት ጥናት (Woreda and City Benchmarking Survey) Eያንዳንዱ የAካባቢ መስተዳድር ራሱን ችሎ ያዘጋጀው ቅኝት ሲሆን Eንደሚያሳየው ከ2005 Eስከ 2011ዓ.ም E.A.A. ባለው ጊዜ ውስጥ በAካባቢው ነዋሪ ከፍተኛ የሥራ Aፈፀፀም ውጤት ያገኙ የሚል ደረጃ የተሰጣቸው ውሰኔ ሰጭ Aካላት መቶኛ ከ25 ወደ 85 Aድጓል፡፡ 11 Eነዚህ ሕጎች Eንዲረቀቁ ሀሳብ የቀረበው በ2007 ዓ.ም E.ኤ.A በተካሄደው የሒሳብ ሥራ Eና የOዲቲንግ ሕጎች Eና ተፈፃሚነታቸው (Observance and Codes - Accounting and Auditing) ሪፖርት ላይ ነበር፡፡ 14 ሙያ መስፈርቶችን Eና ዓለም Aቀፍ ደረጃ የያዙ የOዲት ሥራ መስፈርቶችን በሥራ ላይ ለማዋል ሥልጣን ይሠጣል፡፡ በAሁኑ ጊዜ በዓለም ባንክ ድጋፍ በፍሕት ሚኒስቴር ሥር E.ኤ.A የ1960 ዓ.ም የንግድ ሕግ የክለሳ ሥራ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ E.ኤ.A የ2007 ዓ.ም Eና የ2011 ዓ.ም የመንግስት ወጭ Eና የፋይናንስ ተጠያቂነት(PEFA) ምዘናዎች መሻሻል ያሳዩ ቢሆንም Eንደዚሁ በAቅም፣ በAሠራር ሥርዓት Eና በተግባር ረገድ በሀገሪቱ ውስጥ ያለውን ሰፊ ልዩነት Aሳይተዋል፡፡ Eነዚህ ምዘናዎችበግብር Aሰባሰብ፣ በግዥ፣ በውስጥ Eና ውጭ Oዲት፣ በተደራጀ ሥልጠና በሕግ Aስፈፃሚው ላይ በሚደረገው ክትትል Eና ቁጥጥር ላይ ያሉ የመንግስት ፋይናንስ Aስተዳደርድክመት ቀሪ ችግሮችን መፍታት የሚያስፈልግ መሆኑን Aሳይተዋል(Aንቀጽ 89 ላይ ያሉትን ማብራሪያዎች ይመለከቱ)፡፡ 21.በጀትን ያልተማከለ የማድረጉ ሂደት ተግባራዊነት Eሰካሁን Eንደቀጠለ ነው፡፡ለሀገሪቱ በጥቅል ከሚሠጥ የድጋፍ ሥርዓት የሚፈስላት የሀብት መጠን Eያደገ ቢሄድም ፈሰስ Eየተደረጉ ያሉት ለብዙዎቹ Eነዚህን የገንዘብ ድጋፎች ለመያዝና ለማስተዳደር የሚያስፈልገውን Aቅም ሙሉ ለሙሉ ላልገነቡ ቁጥራቸው በፍጥነት Eያደገ ለሚሄደው ወረዳዎች ነው፡፡ በተጨማሪም ሥራውን ለማከናወን ለሚያስፈልጉ ቋሚ ወጪዎች ያለው ሀብት ውስን ቢሆንም ከነዚህ ሀብቶች ውስጥ 80 በመቶው የሚሆነው ጥቅም ላይ የሚውለው የደምወዝ ወጪን ለመሸፈን ነው፡፡ በEነዚህ ገንዘቦች Aመዳደብ Eና Aጠቃቀም ላይ የወረዳዎች የመወሰን ነፃነት ውስን ነው፡፡ ከዚህ የተሻለ Eድገት ለማስመዝገብ መንግስት በራሱ ውሰጣዊ ገንዘብ የማስተላለፍ ሥርዓት ውስጥ በገቢ Eና ወጪ ላይ የሚኖሩ ተጨማሪ ሀላፊነቶችን ማጥናት ያስፈልገዋል፡፡ Eንደዚሁም ብዙ ለሆኑት (Eና ቁጥራቸው Eየጨመረ ላሉት) ወረዳዎች ገንዘብ መመደብ Aዋጭ Eና ዘለቄታ ያለው የመሆኑ ጉዳይ በጥንቃቄ ማጤን ያስፈልገዋል፡፡ 22. የመንግስት ዘርፍ መሻሻል የመንግስት ትልቅ Aጀንዳ ሲሆንየሚመነጨውም E.ኤ.A በ1990ዎቹ የመጀመሪያ ዓመታት በግልጽ ከተቀመጠው የረዥም ጊዜ የመንግስት ትራንስፎርሜሽን Eስትራቴጂ ውስጥ ነው፡፡ ሁሉንም የመንግስት Aገልግሎት የማዘመን ተከታታይ ጥረቶች የነበሩ ሲሆን Eነዚህም በሁሉም Eርከን በሚገኙ የመንግስት Aካላት ተፈፃሚ የሆነውን የሥራ ሂደቶችን Eንደገና መልሶ የማዋቀር ተግባር (BPR)፣ በAገልግሎት Aሰጣጥ ውስጥ ተገልጋይን በማገልገል ላይ የተቃኘውን Eና የሥራ ክንዋኔ Aመራርን በይበልጥ የሚያጎለብተውን ውጤት ተኮርን ማስተዋወቅ፣ በግልጽነት Eና በበጀት ሂደት ላይ የታዩ መሻሻሎች Eና የመረጃ ተደራሽነትን ያጠቃልላሉ፡፡ ይሁን Eንጂ በመንግስት Aገልግሎት ውስጥ የAገልግሎት Aሰጣጡ ጥራት ላይ ተጽEኖ የሚያሳድር 15 ከፍተኛ ደረጃ ላይ የደረሰ የሠራተኛ መልቀቅ Eና ዝውውር Aለ፡፡ ይህ ክስተት ሙሉ ለሙሉ የተረዳነው ባይሆንም ወደ ፊት ለመጓዝ የደሞዝ ደረጃን ጨምሮ የመንግስትን የሰው ኃይል ፖሊሲን በማስተካከል በመንግስት ቅድሚያ ከሚሰጣቸው ጉዳዮች ውስጥ የሚቆጠር Aንድ የመንግስት ሠራተኞች Aገልግሎት ማሻሻያ Eስትራቴጂ ሊኖር ይገባል (Aንቀጽ 86 ይመልከቱ)፡፡ 23. በመንግስት ሠራተኞች Aገልግሎት፣ ባልተማከለ Aስተዳደር፣ ግብር (የገቢና ተርን Oቭር ግብር፣የተጨማሪ Eሴት ታክስ)፣ ፋይናንስ (የመንግስት ፋይናንስ Aዋጅ፣ ግዥ፣ የጥሬ ገንዘብ Aያያዝ መመሪያዎች)፣ የመረጃና ኮሚኒኬሽ ቴክኖሎጂ፣ የከተሞች Aዋጆች Eና ፖሊሲዎች፣ የሀብት ምዝገባና ማሳወቅ Eና የወንጀለኛ መቅጫ ሕጎች Eንደዚሁም የሦስቱን የመንግሰት Aካላትን ሥልጣን Eና ኃላፊነት የሚወስኑ ሕጎች ላይ Aሮጌ ድንጋጌዎችን በማስተካከል Eና የተሸሻሉትን ተፈፃሚ Eንዲሆኑ በማድረግ በቅርብ ዓመታት ውስጥ የሕግ Aውጭው Eና የሕግ Aስፈፃሚው ማEቀፍ ጠቃሚ ማጠናከሪያዎች ተደርገውበታል፡፡ Eንደዚሁም የIትዮጵያ መንግስት ማEድን ከማምረት የሚያገኘውን የገንዘብ ፍሰት ተጠያቂነትና ግልጽነትን ለማጠናከር ጥረቶችን ማድረግ ጀምሯል፡፡ በEነዚህ ላይ በዓለም ባንክ በሚደገፈው የIትዮጵያ የገቢዎች ግልጽነት ተነሳሽነት መርኀ ግብር Aማካኝነት ትንታኔ Eየተሰጠባቸው፣ ውይይት Eየተካሄደባቸው Eና ለሕዝብ ክፍት Eንዲሆኑ በመደረግ ላይ ናቸው፡፡ Iትዮጵያ የንግድ Aካባቢ ሁኔታዋን ለማሻሻል Aሁንም ቢሆን ገና ብዙ መሥራት ትችላለች (Aንቀጽ ቁጥር 30 Eና 32 ይመልከቱ)፡፡ 24. የፀረ ሙስና Eርምጃዎችን በተመለከተ የፌዴራል ሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን በሁሉም ክልላዊ ቢሮዎች የግንኙነት መረብ ያላቸው የሥነ ምግባር መኮንኖችን የያዙ ክልላዊ ኮሚሽኖች በሁሉም ክልሎች መቋቋማቸውን ተከታትሏል፡፡ የኮሚሽኑ ሠራተኞችን የምርመራ Aቅም ማሳደግ Eስካሁን ድረስ በመካሄድ ላይ የሚገኝና ትክክለኛውን Aቅጣጫ ይዞ Eየተጓዘ ያለ ሥራ ነው፡፡ በፌዴራል ደረጃ የሚገኘው ሕግ Aውጭ Aካል ሙስናን ለመዋጋት የሚያስችል ምቹ ሁኔታ ለመፍጠር ያለሙ ብዙ ሕጎችን Aውጥቷል፡፡ ለፖለቲካ መሪዎች Eና ለመንግስት ባለሥልጣናት (በ2010 ዓ.ም E.ኤ.A በወጣው የሀብት ማሳወቅና ማስመዝገብ Aዋጅ ላይ Eንደ “የመንግሰት ተሿሚዎች፣ የተመረጡ ሰዎች Eና የመንግስት ባለሥልጣናት” ተበይነዋል) በሀብት ማሳወቅ ዙሪያ ያሉ ተነሳሽነቶችን በተመለከተ በፌዴራል ደረጃ ከ40,000 በላይ ሰዎች ሀብት በማስመዝገብ Eና በማሳወቅ ብዙ ውጤት Aስገኝተዋል፡፡ 16 ግብርናና የገጠር ልማት 25. ግብርና ለIትዮጵያ ምጣኔ ሀብት የጀርባ Aጥንት Eና ከሁሉም የበለጠው የEድገት ምንጭ Eንደሆነ ይገኛል፡፡ከAጠቃላይ ዓመታዊ የሀገር ውስጥ ምርት 48 በመቶ ያህሉን Eና ወደ ውጪ ከሚላኩት ምርቶች ከሚገኘው ገቢ 85 በመቶዉን ይይዛል፡፡ዋነኞቹ የግብርና ምርት ውጤቶችም ቡና፣በቆሎ፣ጤፍ፣ስንዴ፣ማሽላ፣ሌሎች ጥራጥሬዎች፣ቦቆልት (ለ ምሳሌ ባቄላ) ፣የቅባት Eህሎች፣ ድንች፣ሸንኮራ Aገዳና Aትክልቶች ናቸው፡፡ 12 E.ኤ.A ከ2007/8 1F ዓ.ም Eስከ 2010/11 ዓ.ም ድረስ የግብርናው ዘርፍበየዓመቱ በAማካይ 6.5 በመቶ ያድግ Eንደ ነበር ሪፖርት ተደርጓል፡፡ Eንደ Oፊሴላዊው መረጃ ከሆነ የስንዴ፣የጤፍ Eና የማሽላ የግብርና ምርታማነት ለግብርና ኤክስቴንሽን በተመደበ መዋEለ ንዋይ፣የተወሰነ የግብዓት ጭማሪ በመደረጉ (በተለይ የማዳበሪያ)፣ በAሰተዳደር Eና በመሬት ይዞታ ደህንነት ላይ በተደረጉ ማሻሻያዎችEንደዚሁም በሚታረሰው መሬት ላይ በተደረገ ከፍተኛ ጭማሪ (በየዓመቱ ከ2 በመቶው ባላይ) ምክኒያት በAማካይ 14 በመቶ 13ጨምሯል፡፡ Eንደዚሁም 12F Iትዮጵያ በዓለም ትልልቅ የቀንድ ከብት Aምራች ከሚባሉት ሀገሮች ውስጥበ10ኛ ደረጃ ላይ የምትገኝ ሀገር ስትሆን በ75 ሚሊዮን የቀንድ ከብቶች በAፍሪካ Aህጉር ውስጥ ከፍተኛውን የከብት ክምችት ይዛ ትገኛለች፡፡ ግብርና በቡና፣የቅባት Eህሎች፣ ጫት፣Aበባ፣ ጥራጥሬ፣ የቁም ከብት Eና ቆዳና ሌጦ Aማካኝነት Iትዮጵያ ወደ ውጭ ከምትልከው ውስጥ ትልቁን ድርሻ በመያዝ ዋናው የውጭ ምንዛሪ Aምጭ ሆኖ ይገኛል፡፡ Iትዮጵያ ከAፍሪካ ትልቋ የቡና Aምራች ሁለተኛዋ በቆሎ Aምራች ሀገር ስትሆን ጤፍ በማምረት ደግሞ 12 ቀዳሚዉን ስፍራ ይዛለች፡፡ ይሁንና Aንዳንድ በገለልተኛ Aካላት የተዘጋጁ ጥናቶች የይፋዊ መረጃዉ ተAማኒነት ላይ የተወሰነ ጥርጣሬ 13 ያሳድራሉ፡፡ለምሳሌ Eንደ ተባበሩት መንግስታት የምግብና Eርሻ ድርጅት/ የዓለም ምግብ ድርጅት የ2010 ዓ.ም E.ኤ.A. የIትዮጵያ የምግብ ዋስትና ዳሰሳ ልUካን ቡድን ዉጤት መሠረት የ2009/10 ዓ.ም E.ኤ.A ሀገራዊ የጥራጥሬና የቅባት Eህሎች ምርት መጠን ላይ በ4.7 በመቶ ያህል ከምንግዜውም ከተመዘገበው የምርት መጠን በታች በ2008/09 ዓ.ም E.ኤ.A ተመዝግቧል፡፡ ሆኖም ካለፉት Aምስት ዓመታት Aማካይ ዉጤት ጋር ሲነጻጸር ግን በ7 በመቶ ያህል ከፍ ብሏል፡፡ማሽላና በቆሎ በከፍተኛ ሁኔታ የተጎዱ ሰብሎች ነበሩ፡፡ጤፍና ገብስ ምርት Aነስተኛ መቀነስ የታባቸዉ ሲሆን ስንዴ ምርት ደግሞ ሊጨምር ይችላል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ (ገጽ4 ) 17 26.በገጠሪቱ Iትዮጵያ ለሚኖሩ 85 በመቶ ለሚሆኑ Iትዮጵያውያን ግብርና ዋነኛው የገቢምንጭ ማሰገኛ ፣ መተዳደሪያ Eና የኑሮ ዘይቤ ነው፡፡ 14የIትዮጵያግብርና 13F በዝናብ ውሃ ላይ የተመሠረተና Aነስተኛ የEርሻ ይዞታ የሚበዛበት ነው፡፡ Aብዛኛው የIትዮጵያ ግብርናከEጅ ወደ Aፍ ለሆነ Aገልግሎት የሚውል ቢሆንም Eነዚሁ Aነስተኛ Aምራቾች የውጪ ገበያንጨምሮ Aብዛኛውን ለንግድ የሚውል ምርት ያቀርባሉ፡፡ Eንደዚሁም ምግብ በEያንዳንዱ Iትዮጵያዊ ቤት ውስት ዋናው የፍጆታ Eቃ ሲሆን ከAጠቃላዩ የፍጆታ መጠን 57 በመቶ የሚሆነውን ይሸፍናል (የሚጠጣን ነገር Aይጨምርም)፡፡ ከጠቅላላውሕዝብ በገጠር የሚኖረው ከፍተኛውን ድርሻ በያዘበት ሁኔታ በቅርብ ጊዜው የግብርና Eድገት Eና በከፍተኛ ደረጃ በቀነሰው ድህነት መካከል ጠንካራ የሆነ የEርስ በርስ ግንኙነት Aለ፡፡ በቅርብ ዓመታት ውስጥ የIትዮጵያ መንግስት ለወደፊቱ ሁለቱንም መልካም Aጋጣሚዎችን Eና ተግዳሮቶችን ይዞ የሚመጣውን (Aንቀጽ 78 ይመልከቱ) ከሀገር ውስጥ Eና የውጭ የግል ዘርፍ ጋር በመተባበር Eና ትላልቅ ለንግድ የሚውሉ የግብርና Eቅዶችን በመንደፍ በተለይም ለውጭ ገቢያ ለመቅረብ Eምቅ Aቅም ባላቸው ሰብሎች ላይ (ምሳሌ፦ ሸንኮራ Aገዳ) በሥራ ላይ ለማዋል Eያደገ የሚሄድ ፍላጎት Aሳድሯል፡፡ 27.መሬት (በከተማና በገጠር) በሁሉም የምጣኔ ሀብት Eንቅስቃሴ ውስጥ ወሳኝ ግብዓት Eንደመሆኑ Iትዮጵያን ከሚያጋጥሟት መዋቅራዊ Eና ቁጥጥራዊ ተግዳሮቶች ውስጥ Aንዱና ዋናው ሆኖ ይገኛል፡፡ Eንደ Iትዮጵያ ሕገ መንግስት ከሆነ መሬት “የAትዮጵያ ሕዝብ Eና መንግስትሀብት ነው”፡፡ መሬትን በግል መያዝ የተፈቀደ Aይደለም፡፡ ይልቁንም የግል ተጠቃሚዎች በከተማ Eና በገጠር Aካባቢዎች የተለያየ Eና ከክልል ክልል የሚለያይ የተጠቃሚዎች መብት ያላቸው ሲሆን ብዙ መጠን ያለው መሬት መደበኛ ባልሆነ ሁኔታ ጥቅም ላይ የዋለ ነው፡፡ መደበኛ የመሬት ገበያዎች ገና ያልዳበሩ Eና በብዙ ሥፍራዎችም የማይገኙ ሲሆን ለመሬት የሚሰጠው ዋጋም ዝቅተኛ ነው፡፡ ሀገሪቱባላት ጠንካራ የIኮኖሚ Eድገት፣ የከተሞችና የIንዱስትሪ ልማት Eና ከፍተኛ መጠን ያላቸው የግብርና መዋEለ ንዋይ ፍሰቶችየተነሳ ለመሬት ተደራሽነት፣ ለመሬት Aጠቃቀም Eቅድ፣ ለመሬት Aስተዳደር Eና ለተሻሻለ የመሬት ይዞታ ደህንነት የሚኖሩት ጥያቄዎች Eና ተግዳሮቶች Eየጨመሩ ይሄዳሉ፡፡ Eነዚህን ተግዳሮቶች ለመፍታት Iትዮጵያ ጠንካራ በሆነው የሀገር ውሥጥ ልምድ ላይ በመመርኮዝ Eና በሚከተሉት ላይ ትኩረት በማደድረግ ማጠናከርትችላለች፦ ሀ) በገጠር የሚኖረዉ ህዝብ ቁጥር በዓመት በ2..4 በመቶ Eየጨመረ ነዉ (ምሳሌ ከ1.5 ሚሊዮን ህዝብ በላይ 14 ማለት ነዉ)፡፡ባሁኑ ወቅት ወደከተማ የሚታዉ የፍልሰት ሁኔታ ከገጠሩ ህዝብ Eድገት ምጣኔ ጋር ሲታይ በጣም Aነስተኛ ነዉ፡፡ 18 ሕጋዊና Eና የቁጥጥር ማEቀፍን ለ)የድርጅት Aወቃቀርን Eና Aስተዳደራዊ Aቅምንሐ) ውጤታማ የሆነ የመሬት Aስተዳደር Aገልግሎት መስጠትን፡፡ 15 14F Iንዱስትሪና Aገልግሎቶች 28. በለፉት Aምስት ዓመታት(E.ኤ.A ከ2007/8 ዓ.ም Eስከ 2010/11 ዓ.ም) የIንዱስትሪ Eና የAገልግሎት ዘርፍ በየዓመቱ 10.2 Eና 10.8 በመቶው የሆነ ከፍተኛ የተጣራ Eድገት በቅደም ተከተላቸው ሲያስመዘግቡ ቆይተዋል፡፡ በከፊል በቀጥተኛ የውጭ Iንቨስትመንት ጭማሪ የተነሳ የIንዱስትሪ Eድገት ፍጥነት ቢጨምርም Eንኳ Aገልግሎቶች ግን በቅርብ ጊዜ ከ11.7 በመቶው ወደ 6.7 በመቶው ቅናሽ Aስመዝግበዋል (የዓለም Aቀፍ የገንዘብ ተቋም E.ኤ.A 2012 ዓ.ም)፡፡ 16 E.ኤ.A በ2010 ዓ.ም ከAጠቃላይ ሀገራዊ ምርት ውስጥ 15F ግብርና 48 በመቶው፣ Iንዱስትሪ 14 በቶው Eና Aገልግሎቶች 38 በመቶው ድርሻ በመያዝ የምርት ውጤቶች Aወቃቀር በሽግግር ወቅት የመጀመሪያ ምራፍ ላይ የሚገኝ Aንድ Eያደገ የሚሄድ ምጣኔ ሀብት ገጽታን ያንጸባርቃል፡፡ የማምረቻ ዘርፉ በEሴት ሲተመን Aጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት Eያደገበት ባለው ፍጥነት ሲያድግ የነበረ ቢሆንም ለAጠቃላይ ሀገራዊ ምርት (5.5 በመቶው E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም) Eና ለቅጥር (በከተማ Aካባቢዎች ከተቀጠሩት ሰዎች ውስጥ ወደ 13 በመቶው የሚሆኑት ብቻ በIንዱሰትሪ Aምራችነት የተሰማሩ ሲሆን ከዚሁ ጋር Aብሮ የሚሄደው ዓመታዊ የቅጥር Eድገት ላለፉት ሦስት ዓመታት መጠነኛ በሆነ 4በመቶው ደረጃ ላይ ይገኛል /የIትዮጵያ ማEከላዊ የEስታትስቲክስ ባላስልጣን/) ከሚያደርገው AስተዋጽO Aኳያ ሲተመን ግን ትንሽ ሆኖ ይገኛል፡፡ 29. ከቅርብ ዓመታት ወዲህ የመንግስት መዋEለ ንዋይ ፍሰት Aንዱና ዋነኛው የምጣኔ ሀብት Eድገት Aንቀሳቃሽ Eየሆነ ሄዷል፡፡ የሀገሪቱ Eድገትና የመንግስታዊ ድርጅቶች Eንቅስቃሴ በEጥፍ ጨምሯል፡፡ ከባንኮች ለመንግሰት ዘርፍ የሚሰጠው ብድርE.ኤ.A ከ2004/5 ዓ.ም Eስከ2010/11 ዓ.ም ድረስ ባለው ጊዜ በAምስት Eጅ(ከ8 ቢሊዮን ብር ወደ 42 ቢሊዮን ብር)ጨምሯል ይህም ከAጠቃላይ የባንክ ሥርዓቱ ብድር ውስጥ ወደ ሁለት ሦስተኛ 15 Iትዮጵያ ፡ የመሬት Aስተዳደርን ለማጠናከር ያሉ Aማራጮች - (ዓለም ባንክ 2011)፡፡ በመንግስትና በዓለም Aቀፍ ገንዘብ ድርጅት መረጃ መካከል ልዩነት ይታያል፡፡ ለምሳሌ በመንግስት የተቀመጠዉ 16 የሀገር ዉስጥ Aጠቃላይ ምርት Eድገት ምጣኔ 15 በመቶ ሲሆን በዓለም Aቀፍ ገንዘብ ድርጅት ደግሞ 12..5 በመቶ ተቀምጧል፡፡ በAገልግሎት Aሰጣጥ ረገድ ሲታይ ደግሞ ልዩነቱ የሰፋ ነዉ፡፡ የዓለም ገንዘብ ድርጅት Eድገቱ በ6.7 ቀንሷል የሚል ሲሆን የIትዮጵያ መንግስት ግን Eድገቱ በ12.5 በመቶ ላይ መጠነኛ ጭማሪ Aሳይቷል ይላል፡፡ 19 የሚጠጋውን መጠን ይይዛል፡፡ 17ምንም Eንኳ ጠንካራ የሆነ የመንግስት ድርጅቶችን ወደ ግል 16F የማዛወር መርኀ ግብር ቢኖርም (Eስካሁን ከ115 የሚበልጡየመንግስት ድርጅቶች ወደ ግል ተዛውረዋል)በAብዛኛው ከፍተኛ Eና መካከለኛ መጠን ያላቸው በመንግስት ባለቤትነት የሚተዳደሩ የመንግስት ኮርፖሬሽኖች ድርሻ (ከAጠቃላይ ሀገራዊ ምርት 8.6 በመቶው ገደማ በመያዝ) በAንፃራዊነት የተረጋጋ ነው፡፡ በተጨማሪም መንግስት EስትራቴጂያዊAድርጎ የሚመለከታቸውብዙ ትላልቅ ድርጅቶች በመንግሰት ሥር ሆነው ስለቀሩ ለግል ባለሀብቶች ተሳትፎ Eና ውድድር ያለው Aድማስ ውስን ሆኗል፡፡ 18 17F 30. የሀገር ውስጥ የግል ዘርፍ መደበኛ ባልሆነው ዘርፍ ተጽEኖ ሥር ያለ ነው፡፡ መደበኛ ያልሆነው ዘርፍ በAገልግሎት Eና በIንዱስትሪ ምርትEያደገ ያለ ቢሆንምዝቅተኛ ምርታማነት ደግሞ Aይነተኛ መገለጫው በመሆን ይታወቃል፡፡ መደበኛው የግል ዘርፍ ከምጣኔ ሀብቱ ጥቂቱንክፍል ብቻ ይወክላል (በቅርብ ጊዜ የተደረገ Aንድ ጥናት የግል ድርጅቶች ከሀገር ውስጥ ዓመታዊ ምርት 2.7 በመቶ ያህሉን Eንደሚሸፍኑና ከAጠቃላይ ሠራተኛው ውስጥ 5.8 በመቶውን ብቻ Eንደቀጠሩ ግምቱን Aስቀምጧል)፡፡ ይህ ዘርፍ ትልልቅ Eና መካከለኛ መጠን ባላቸው መደበኛ ድርጅቶች Eና በAብዛኛው በሽልማት(endowment) የተቋቋሙ ድርጅቶች (ማለት IሕAዴግ በሚቆጣጠራቸው ድርጅቶች) Eና ከውጪ በቀጥታ በሚመጣ የመዋEለ ነዋይ ፍሰት የተቋቋሙ ኩባንያዎች ተጽEኖ የሚደረግበት ነው፡፡ የመደበኛው የግል ዘርፍ በመጠን ትንሽ Eንዲሆን AስተዋጽO ከሚያደርጉት ምክኒያቶቸ Aንዱ በIንዱስትሪ Eና በAገልግሎት ዘርፎች ጥቂት በጎ የሆኑ Eድገቶች ከመታየታቸው በስተቀር Iትዮጵያ የንግድ ሥራ ለመሥራት Aስቸጋሪ ቦታ የመሆኗ ሀቅ ነው፡፡E.ኤ.A በ2012 ዓ.ም የወጣው የንግድ ሥራን ማካሄድ የሚለው መጽሔት Iትዮጵያ ከ183 17 ምንጩ Aክሰስ ካፒታል (Access Capital) ነዉ፡፡ 18 መንግስት Eስትራቴጂክ ናቸዉ ብሎ የያዛቸዉ ኮርፖርሽኖች የIትዮጵያ Aየር መንገድን፣ የIትዮጵያ መርከብ ድርጅት፣ቴሌኮሙኒኬሽን፣የብረታብርት Iንጅነሪንግ ኮርርሽን፣ የIትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ የIትዮጵያ ልማት ባንክ Eና ኮንስትራክሽንና ቢዝነስ ባንክ የሚያጠቃልሉናቸዉ፡፡ 20 ምስል 3. E.ኤ.A 2012 ዓ.ም በIትዮጵያ ውስጥ የንግድ ሥራን ማካሄድ ሀገሮች ምጠኔ ሀብቶች 111 ደረጃ ላይ የሚትገኝ ስትሆን ከምስራቅ Eና ደቡብ Aፍሪካ የጋራ ገበያ /COMESA/ 18 Aባል ሀገራት ምጣኔ ሀብቶች መካከል ደግሞ 7ኛ መሆኗን ያመለክታል፡፡ 19በዚህ ረገድ ላላፉት ጥቂት ዓመታት የIትዮጵያ ደረጃ ብዙ መሻሻል ያልታየበት 18F Eና ማሻሻያዎች (ምሳሌ በሰንጠረዥ ቁጥር 1 Eንደሚታየው የምዝገባ Eና ፈቃድ Aሰጣጥ መመሪያዎች) Eየተራመዱበት ያለው ፍጥነትም ዝግተኛ ነው፡፡ Eንደዚሁም በሁሉም የኝግድ ሥራን ማካሄድ Aመላካቾች የIትዮጵያ Aፈፃፀም ወጣገባ ሲሆን (ምስል 3) በተለይ ከክልላዊ ትብብር Aኳያ ሲታይ ለIትዮጵያ የውጭ ንግድ መራሽ Eድገት ከፍተኛ Eንቅፋት በሚጋርጠው ድንበር ተሻጋሪ ንግድ ላይ ያሉትን Eንቅፋቶች በማስወገድ ረገድ ባለው ዝግተኛ Eርምጃ፡፡ 19 Eነዚህ ዉጤቶች በዓለም Aቀፍ የተወዳዳሪነት Aመላካች ዉስጥ ተጠቃልለዋል፡፡በዚሁ መሠረት E.ኤ.A በ2010/11 ዓ.ም Iትዮጵያ በተወዳዳሪነት ከ139 ሀገሮች 119ኛ ደረጃ ላይ ነበረች ፡፡በተመሳሳይ ሁኔታ በማክሮ Iኮኖሚ ረገድ የ127ኛ ደረጃ፣ በፈጠራ ረገድ የ105ኛ ደረጃ፣ በከፍተኛ ትምርትና ሥልጠና የ129ኛ ደረጃ Eና በፋይናንሻል ገበያ ልማት የ121ኛ ደረጃ ነበራት፡፡ 21 የፋይናንስ ዘርፍ 31. የIትዮጵያ የባንክ ዘርፍ ክልላዊ ከሆኑት Aቻዎቹ ጋር ሲወዳደር በAንፃራዊ መልኩ ወደኋላ የቀረ Eና በምጣኔ ሀብቱ ውስጥም የሚጫወተው ሚና ውስን ነው፡፡የባንክ ሥርዓቱ Aንድ የልማት ባንክ (የIትዮጵያ ልማት ባንክ)፣ ሁለት በመንግስት የተያዙ ንግድ ባንኮች (ንግድ ባንክ Eና የኮንስትራክሽን Eና ቢዝነስ ባንክ)Eና 14 የግል ባንኮችን ያቀፈ ነው፡፡ በውጪ ሀገር የተያዙ ባንኮች የሉም፡፡ በ2010/11 ዓ.ምየንግድ ባንክ ተቀማጭ ገንዘብ ወደ 80 ቢሊዮን የIትዮጵያ ብር ይጠጋ ነበር (Eዚህ የደረሰው E.ኤ.A በ2004/5 ዓ.ም ከነበረበት 53 ቢሊዮን ብር በመነሳት ነበር) ይህም ከAጠቃላዩ የባንክ ዘርፍ ጠቅላላ ሀብት 70 በመቶ ያህሉን Eንዲይዝ ሲያደርገውየገቢያ ድርሻውም ከብድር Aንፃር ሲታይ ወደ 75 በመቶው ይጠጋል ከተቀማጭ Aንፃር ሲታይ ደግሞ የ65 በመቶው ድርሻ ይወስዳል፡፡ የተቀሩት 15 ባንኮች በAብዛኛው የግል ሲሆኑ ያላቸው ተቀማጭ ገንዘብ በAጠቃላይ 86 ቢሊዮን ብር ነው፡፡ በተጨማሪም 30 Aነስተኛ የገንዘብ ተቋማት ሲኖሩ ከነዚህም ውስጥ ትላልቆቹ Aምስቱ Aነስተኛ የገንዘብ ተቋማት (በክልል መንግስታት የተያዙ ናቸው)ከ2.5 ሚሊዮን ደምበኞች 85 በመቶዉን Eና ከAጠቃላዩ ያልተመለሰ ብድር Eስከ መስከረም 2011 ዓ.ም ድረስ 90 በመቶዉን ይዘዋል፡፡ 20 Aጠቃላይ የፋይናንስ ዘርፉን ጥልቀት በተመለከተ 19F (ከAጠቃላዩ ሀገራዊ ምርት ውስጥ ለግሉ ዘርፍ በሚሰጠው ብድር ሲለካ) የIትዮጵያ Aቋም በተለይም የIትዮጵያ ዝቅተኛ የሆነ የነፍስ ወከፍ ገቢ ግምት ውስጥ በሚገባበት ጊዜ ከUጋንዳ Eና ታንዛኒያ ጋር ተነፃፃሪ ነው፡፡ ምንም Eንኳ በክልሉ የሚገኙ የIትዮጵያ Aቻዎች ለግሉ ዘርፍ የሚሰጥ ብድርን ከAጠቃላይ ሀገራዊ ምርት Eድገት መጨመር ጋር በተመጣጣኝ መጠን Eንደ ሚያድግ Aድርገው ቢወስዱትም በAብዛኛው ላለፉት 5 ዓመታት (E.ኤ.A ከ2006 Eስከ 2010ዓ.ም) 21 ውስጥ በIትዮጵያ ይህ መጠን ከ18 በመቶ 20F ወደ 15 በመቶ ወርዷል (የIትዮያ ብሔራዊ ባንክ)፡፡ 20 E.ኤ.A በ2011 ሩብ ዓመት የጥቃቅን ገንዘብ ተቋማት Aስመልክቶ በIትዮጵያ ጥቃቅን ገንዘብ ተቋማት ማሕበር በተሰበሰበዉ መረጃ መሠረት የተቋማቱ Aጠቃላይ ካፒታል መጠን 2.5 ቢሊዮን ብር ደርሷል፡፡ለብድር የተሰጠዉ የገንዘብ መጠን 6.7 ቢሊዮን ሲሆን የቁጠባ መጠን ደግሞ 2.1 ቢሊዮን ነበር፡፡ 21 ለምሳሌ በኬንያ የግል ዘርፉ የብድር/ Aጠቃልይ የሀገር ዉስጥ ምርት E.A.A በ2006ዓ.ም Eና በ2010 ዓ.ም መካከል ከ26 ወደ 34 በመቶ ፤ በዩጋንዳ ከ10 በመቶ ወደ 16 በመቶ Eና በታንዛኒያ ከ13 በመቶ ወደ 16 በመቶ Aድጓል( የዓለም ባንክ የዓለም የልማት Aመላካች/WDI 2011 ዓ.ም)፡፡ 22 32. Eስካሁን ድረስ የIትዮጵያ ፋይናንስ ዘርፍ ወደ ውስጥ ዘልቆ የመግባት ሁኔታው Eና ለገንዘብ ያለው ተደራሽነት ውስን ነው (ሰንጠረዥ 2)፡፡ Eንደ የዓለም ገንዘብ ድርጅት የገንዘብ ተደራሽነት ቅኝት ከሆነ E.ኤ.A ከ2004 Eስከ 2010 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ Eያንዳንዳቸው ለ100,000Aዋቂዎች Aገልግሎት የሚሰጡ የንግድ ባንክ ቅርንጫፎች ቁጥር ምጣኔ ከ0.8 ወደ 1.8 ማደጉንና Eንደዚሁም የገንዘብ Aስቀማጮቻቸውም ቁጥርም ከEያንዳንዱ 1,000 Aዋቂ ውስጥ ከ66 ወደ 107 Aድጓል፡፡ ሆኖም በንግድ ባንኮች ውስጥ የሚገኘው ያልተወራረዱ ብድሮች ቁጥር ከAጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት በመቶኛ ከ38% ወደ 28% ቀንሷል፡፡ በተመሳሳይም ከEያንዳንዱ 1,000 Aዋቂ ውስጥ የንግድ ባንኮች ተበዳሪዎች ቁጥር ከ1.2 ወደ 1.9 ቢጨምርም ከንግድ ባንኮች የተወሰዱ ያልተወራረዱ ብድሮች ከAጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት ውስጥ ከ19 ወደ 14 በመቶው Aሽቆልቁሏል፡፡ የንግድ ባንኮች ክምችት ለማጠራቀም Eና ለተገቢው ዘርፍ ለማበደር ያላቸው ችሎታ በምጣኔ ሀብቱ ውስጥ በተንሰራፋው ከዜሮ በታች የሆነ Eውነተኛ የወለድ መጠን Eና በቅርቡ የንግድ ባንኮች ከብድር ክፍያቸው ውስጥ 27 በመቶውን የግምጃ ቤት ሰነድ ለመግዛት Eንዲመድቡ የIትዮጵያ መንግስት ባወጣው ቅድመ ሁኔታ ተገድቦባቸዋል፡፡ በፋይናንስ Aገልግሎት ተደራሽነት Eና Aጠቃቀም ላይ ጥቂት Aበረታች የሆኑ Aዝማሚያዎች ቢኖሩም ለፋይናንስ ዘርፉ የመንግስትን የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ Aጀንዳን በመደገፍ የበለጠ ንቁ ሚና ሊመጫወት የሚችልበት ሰፊ Aድማስ Aለ፡፡ ይህ ሊሆን ይችላል ተብሎ ከሚታሰብባቸው መስኮች ባላፉት ጥቂት ዓመታት ወስጥ በኬንያና ታንዛኒያ በተለይም በገጠር ለሚኖሩ ድሆች ለባንክ ያለውን ተደራሽነት በAያሌው የቀየረውን የተንቀሳቃሽ ስልክ የባንክ Aገልግሎትን በIትዮጵያ ውስጥ መፈተሸ ጠቃሚ ነው (Eንደዚሁ Aንቀጽ35 ይመልከቱ)፡፡ ሠንጠረዥ 2፡ የAከባቢ ሀገሮች ፋይናንስ ዘርፍ ንጽጽር Iትዮጵያ ኬኒያ በ2009 ዩጋንዳ ታንዛኒያ በ2009 በ2010 ዓ.ም በ2010 ዓ.ም ዓ.ም ዓ.ም ከAጠቃላይ ብሔራዊ ገቢ የነፍሰወከፍ ገቢ 218 460 371 447 የህዝብ ብዛት በሚሊዮን 82.9 38.6 34.6 43.2 ከAጠቃላይ ዓመታዊ ገቢ የግል ዘርፍ ገቢ በመቶኛ 15.0 19.4 (E.A.A 13.1 19.3(E.A.A በ2010) በ2010) ከAጠቃላይ ዓመታዊ ገቢ በባንክ የሚቀመጠዉ ገንዘብ 28.8 46.0 27.9 27.0 መጠን በመቶኛ ባንክ ቅርንጫፎች ብዛት ለ100 ሰዎች ለተጠቃሚዎች 1.8 4.4 2.5 1.8 ቁጥር ሲካፈል በመቶኛ በ100 ሰዉ የኤቲኤም ተጠቃሚ ሰዉ ብዛት በመቶኛ 0.3 7.3 3.6 0.9 በየ1000 ሰዉ የተበዳሪዎች ቁጥር 1.9 73.1 18.4 30.0 የገንዘብ Aስቀማጮች ቁጥር 107 370 192 130 23 መሠረተ ልማት 33.ባለፉት Aስር ዓመታት Iትዮጵያ በመሠረተ ልማት ተደራሽነት Eና ጥራት ላይ ትርጉም ያለው መሻሻል Aሳይታለች፡፡ የIትዮጵያ መሠረተ ልማት ገጽታ Aፍሪካ ውስጥ Eየመራች ያለችው ሞሪሸስ በደረሰችበት ደረጃ ልክ ቢሻሻል የነፍስ ወከፍ ገቢዋም በ3.8 በመቶ ሊጨምር Eንደሚችል ተገምቷል፡፡ 22በተጨማሪም Iትዮጵያ ወደብ Aልባ Aገር Eንደመሆኗ 21F ከጎረቤቶቿና ከቀረው ዓለምጋር የሚኖራት ግንኙነት ጠቃሚ የሆኑ መልካም Aጋጣሚዎችን Eንደዚሁምተግዳሮቶችን ያመጣል፡፡ በAሁኑ ጊዜ የIትዮጵያ Aየር መንገድ ከሰሀራ በታች ከሚገኙ ከሶስቱ ዋና ዋና Aየር መንገዶች Aንዱ ሲሆን የቦሌ Aውሮፕላ ጣቢያም የክልሉ የAየርመጓጓዣ Eምብርት በመሆን መንገደኞችን Eና ሸቀጦችን (Eንደ Aበባ ምርት ያሉ የውጭ ምንዛሪ የሚያስገኙ ሰብሎችን ጨምሮ) ለማጓጓዝ ያገለግላል፡፡ የIትዮጵያ የመንገድ ትስስር ድር (rod network) ጥራትጨምሯል፡፡ ከ40,000 ኪሎ ሜትር በላይ የጥርጊያ መንገድ ድር ውስት 80 በመቶው የሚሆነው በጥሩ ወይም ደህና ሁኔታ ላይ የሚገኝ ነው(2010 ዓ.ም)፡፡ 23ይሁን Eንጂ የመንገድ ጥግግት (rod density) መጠን Aሁንም ዝቅተኛ 2F ሲሆን ከገጠሩ ነዋሪ 10 በመቶውየሚሆነው ብቻ ከክረምት ከበጋ መንገዶች በ2 ኪሎሜትር ርቀት ውስጥ ይኖራል ይህም ከሰሀራ በስተደቡብ ለሚኖሩ Aነስተኛ ገቢ ላላቸው Aገሮች ከተቀመጠው መነሻ መስፈርት ደረጃ ግማሽ ላይ ብቻ የሚገኝ ነው፡፡ የIትዮጵያ ቀዳሚው መተላለፊያ መንገድ በጅቡቲ በኩል ያለው በመሆኑ መንግስት በቅርቡ Aዲስ Aበባን ከጅቡቲ ጋር የሚያገናኝ የ5,000 ኪሎ ሜትር የባቡር መስመር ዝርጋታ ለማድረግ ያስጀመረ ሲሆን ከዚህ ውስጥ የመጀመሪያው 2,000 ኪሎ ሜትር ምEራፍም በ2015 ዓ.ም ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ Iትዮጵያ የባቡር Iንዱስትሪውን በማስፋፋት ደቡብ ሱዳንን፣ ሶማሊያ (ፑንትላንድን) Eና ሰሜናዊ ኬኒያን ጨምሮ ለሁሉም Aጎራባች Aገራት ግልጋሎት ለመስጠት Eየተጋች ናት፡፡ በተጨማሪም መንግስት በርበራና ላሙን በማካተት ወደ ገቢያ የሚወስዱ Aማራጭ መስመሮችን በማፈላለግ ላይ ይገኛል፡፡ 34.በጣም ዝቅተኛ ከሆነ ደረጃ የተነሳ ቢሆንም የተሻሻለ የውሃ Eና የንጽሕና ተደራሽነት በፍጥነት Eያደገ ነው፡፡ ከIትዮጵያ ሕዝብ ወደ 5 በመቶው የመጠጋው በየዓመቱ የንጹህ 22 የAፍሪካ መሠረተ ልማት የሀገር ምርመራ ሪፖርት፤ የIትዮጵያ መሠረተ ልማት Aህጉራዊ Eይታ (የዓለም ባንክ መጋቢት 2010 ዓ.ም)፡፡ 23 የIንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽንና ቴክኖሎጂ፤ የጥገና ፍላጎት ዳሰሳና የመንገድ ፋይናንስ ጥናት መረጃን ወቅታዊ ማድርግ (2011 ዓ.ም)፡፡ 24 የመጠጥ ዉሃ ተደራሽነት በማግኘት ላይ ነው፡፡ በገፀ ምድርውሃ ላይ ያለው መተማመን Eየቀነሰ በመምጣቱ ትኩረቱ ከከርሰ ምድር ምንጮች የሚገኘውን ውሃ ለተለያዩ ጥቅሞች ወደ ማዋሉ ዞሯል፡፡ የጥልቅ የዉሃ ጉድጓድ ቁፋሮ Aቅምን ለውሃ ጉድጓድ ምንጭ ልማት ካለው ፍላጎት ጋር Aጣጥሞ መሥራት ፈታኝ ሁኔታ ሆኗል ፡፡ በተጨማሪም የEምቅ የከርሰ ምድር ውሃ ጥናትና የከረሰ ምድር ዉሃ ሀብት Aጠቃቀም Eስካሁን በቂ ትኩረት Aላገኘም፡፡ በተለየ ሁኔታ ፈጣን የሆነ ባህላዊ የሽንት ቤት የማ ስፋፋት ተግባር Iትዮጵያ ሕዝብ ውስጥ 60 በመቶ የሚሆነውን ተጠቃሚAድረጓል (የጤናና የAካባቢ ንጽህና የትግበራ Eቅድ E.ኤ.A 2012 ዓ.ም)፡፡በየቦታው የመጸዳዳት ተግባር Eስካሁን ድረስ ተስፋፍቶ ያለ ቢሆንም በዋናነት በመንግስት የጤና ኤክስቴንሽን መርኀ ግብር Aማካኝነት Eና በከፊልምAጠቃላይ የሆነውን የጤና Eና የAካባቢ ንጽሕና ፓኬጅን ተግባራዊ ለማድረግ 34,000 የጤና ኤክስቴንሽን ሰራተኞች በመሰማራታቸው በከፍተኛ ደረጃ በመቀነስ ላይ ነው፡፡ የIትዮጵያ መንግስት ከልማት Aጋሮቹ ጋር በመተባበር በውሃ Aቅርቦት፣ በግልና Eና የAካባቢ ንጽህና Aጠባበቅ ላይ ተስማሚና የተቀናጀ መርኀ ግብር ለመዘርጋትወደ ፊት የተራመደ ሲሆንከዚሁ ጋር Aብሮ የሚሄደውን ተቋማዊ Aደረጃጀትም በ2015 ዓ.ም ሁሉንም ሕዝብ ለተሻሻለ የውሃ Aቅርቦት ተደራሽ ለሚያደርገው ለራሱ የAጠቃላይ ተደራሽነት Eቅድ ሲል በቦታው በማሰቀመጥ ላይ ይገኛል፡፡ 35. የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ "የIንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ Aዳዲስ ሥራ ለመፍጠር፣ Aዳዲስ የንግድ ሥራ Eድሎችን ለመፍጠር፣ለትምህርት Eና የመንግስትን የAስተዳደደር Eና የAገልግሎት Aሰጣጥ ብቃት ለማሻሻል ጠቃሚ Eንደሆነ Aድርጎ Aቅፎ ለመያዝ" የጠራ Eይታ Aለው፡፡ የሀገሪቱን ተንቀሳቃሽ ስልክ Iንተርኔት Eና ብሮድባንድ ዘልቆ የመግባት Aቅም ለማሻሻል የIትዮጵያ መንግስት E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም ከፈረንሳይ ቴሌኮም ጋር በመንግስት የተያዘውን የIትዮጵያ ቴሌኮም ድርጅት Eንዲያስተዳድር የኮንትራት ውል ተፈራርሟል፡፡ Aንድ ዓመት ሊሞላ ምንም ባልቀረው ጊዜ ዉስጥ የIትዮጵያ ቴሌኮም Aሁንከ15 ሚሊዮን በላይ ደምበኞችንበማገልገል ላይ ሲሆን E.ኤ.A በ2015 ዓ.ም መጨረሻ ሽፋኑን ከ50 በመቶ ወደ 90 በማስፋት Aጠቃላይ የተንቀሳቃሽ ስልክ ደምበኞቹንየመነሻ መጠን ወደ 50 ሚሊዮን ለመጨመር ይጠብቃል፡፡የAገልግሎቱን ጥራት Eና Aስተማማኝነት ለመጨመር የIትዮጵያ ቴሌኮምበAዲስ Aበባ የሚገኙ ብልሽት ያለባቸውን መሳሪያዎችን ለማስወገድ ዝግጅቱን ያጠናቀቀ ሲሆን ለክልል መንግስታትየመሳሪያዎች ፍላጎትን በማጥናት ላይ ይገኛል፡፡ በተጨማሪም የIትዮጵያ ቴሌኮም ከAዲስ Aበባ ባህር ዳርና ከAዲስ Aበባ ጋላፊ ሊዘረጋ የታሰበውን የስልክ መስመር 25 ለማቀላጠፍ ከIትዮጵያ መብራትና ኃይል ኮርፖሬሽን ጋር ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ በIትዮጵያ በ2011 ዓ.ም የመደበኛ ስልክ Eና የIንተርኔት ዘልቆ የመግባት Aቅም መጠን 1 Eና 0.9 በመቶው በተቀመጡበት ቅደም ተከተል በመሆኑ በክልሉ ዝቅተኛ ተብለው ከሚመደቡት ውስጥ የሚገኝ ሲሆን የIትዮጵያ ቴሌኮም E.ኤ.A በ2015 ዓ.ም የIንተርኔት ተጠቃሚውን ቁጥር በማሳደግ Aሁን ካለው 180,000 ወደ 5ሚሊዮን ለማስፋፋት Aቅዷል፡፡ 36.E.ኤ.A ከ2005 ዓ.ም ጀምሮ የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነት በፍጥነት በማደግ ላይ ነው፡፡Aሁን 41 በመቶው የገጠር ከተሞችና መንደሮችከኤሌክትሪክ መስመር ጋር የተገናኙ ሲሆን የተጠቃሚዎች ቁጥርም በ2005 ዓ.ምከነበረበት 800,000 በ2011 ዓ.ምከ2 ሚሊዮን በላይ Aድጓል (14 በመቶው የሆነ ሽፋን)፡፡ በተመሳሳይ ጊዜም ከኤሌክትሪክ መስመር ውጪ የሆኑ Eንደኃይል ቆጣቢ የማብሰያ ምድጃ Eናበፀሐይ ኃይል የሚሠራመብራት ያሉ መርኀ ግብሮች ከ4 ሚሊዮን ለሚበልጡ Aባወራዎች የዘመናዊ ኃይል Aገልግሎት ተደራሽነትን Aምጥተዋል፡፡E.ኤ.A. ከ2005-10 ዓ.ም 24Aማካይ የኤሌክትሪክ ፍላጎት Eድገት በዓመት ከ15 23F በመቶው በላይ በመሆኑ ኮርፖሬሽኑ ይህንኑ ፍላጎት ለሟማላት ነባሩን Aንፖል በኃይል ቆጣቢ Aንፖል በመቀየር በተጠቃሚው የAቅርቦት ጥያቄ Aቅጣጫ የሚካሄድ የAያስተዳደርEርምጃ በማከናወን ላይ ይገኛል፡፡ Iትዮጵያ Eምቅ የሆነ ሰፊ የውሃ ኃይል የታደለች በመሆኗ የኤሌክትሪክ ኃይልን ለውጪ ገበያ ለማቅረብ በAፍሪካ ቀዳሚነቱን ልትይዝ የምትችል Aገር ናት፡፡ በ2010 ዓ.ምየIትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን ሶስት ትላልቅ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫዎችን 25 በመገንባት 850 ሜጋ ዋት የነበረውን 24F የማመንጨት Aቅም ከ2000 ሜጋ ዋት በላይ Aሳድጎ ለወቅቱ የኃይል ፍላጎትጥያቄ 26 25F ምላሽ ለመስጠት በቂ የሆነ Aቅም Eንዲኖር ለማድረግ Eና ከፍተኛ ወጭ የሚያስከትሉ የኃይል ማመንጫ ጣቢያዎች ከመስመሩ Eንዲገለሉ Aስችሏል፡፡ክልላዊ የኃይል ንግድን ለማመቻቸት Aዲስ በክልል ደረጃ የሚካሄድ ክልሎችን Eርስ በርስ የማገኛኘት ሥራ ከጂቡቲ ጋር በመካሄድ ላይ ሲሆን (E.ኤ.A. ከ2010 ዓ.ም ጀምሮበመሠራት ላይ ያለ) ፣ የሱዳን (ለ2012 ዓ.ም Eንደሚደርስ የሚጠበቅ ሲሆን)Eንደዚሁም የኬኒያ (ለ2017 ዓ.ምይጠበቃል)፡፡ 24 ይህ Aሃዝ E.ኤ.A በ2010 ዓ.ም 25 በመቶ ገደማ ሲሆን በ2011 ዓ.ም ደግሞ 32 በመቶ ነበር፡፡ 25 ተከዜ (300 ሜጋ ዋት), ጊቤ 2 (420 ሜጋ ዋት) Eና በለስ (460 ሜጋ ዋት)፡፡ E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም ከIትዮጵያ ኤሌክትሪክና ኃይል ኮርፖርሽ ይጠበቅ የነበረዉ ከፍተኛዉ ፍላጎት መጠን 26 ወደ 1,100 ሜጋ ዋት Aካባቢ ሲሆን ይህ ደግሞ በራሱ ሊፈጽመዉ የሚችለዉ ሥራ ነበር፡፡ 26 የAየር ንብረት መዛባት 37. Iትዮጵያ በከፍተኛ ደረጃ ለየAየር ንብረት መዛባት Eና ለውጥ የተጋለጠች ናት፡፡ Iትዮጵያባለፈው ምEተ ዓመት ሞቃት Eየሆነችየመጣች ሲሆን የዝናብ መጠን መዛባት ለወደፊቱ ሊጨምርEንደሚችልተተምብዮAል፡፡ የጎርፍና የድርቅ ተጽEኖዎች በግብርናው ላይ በጣም የከፉትን ተጽEኖዎች የሚያሳድሩት ሲሆኑበAማካይ ምጣኔ ሀብቱን በዓመት ከAጠቃላይ ዓመታዊ ምርት Eድገት ውስጥ ወደ 1 በመቶው የሚጠጋ ዋጋ ያስከፍሉታል፡፡ 27ሆኖም26F Iትዮጵያ በሌሎች ዘርፎችም ማለትም በውሃ፣በመጓጓዣ፣ በIንዱስትሪ፣ በኃይል፣ በጤና Eና በAካባቢያዊ ሀብቶቿ ተጋላጭ ናት፡፡ በAየር ንብረት ለውጥ ሳቢያ የሚደቀኑትንተግዳሮቶችለመፍታት በግብርናውን ዘርፍ የሚወሰዱ የመፍትሄ Eርምጃዎችን፣ Eንደ መሬት፣ የደን ልማት፣ የከርሰ ምድር ውሃ ላሉት የተፈጥሮ ሀብቶች የተሻለ Aያያዝ መኖር Eና Aረንጓዴ ቴክኖሎጂን ማስፋፋት የሚያካትት ነገርግን በEርሱ ብቻ ያልተወሰነፈርጀ ብዙ የሆነዘዴን መጠቀምን ይጠይቃል (Aንቀጽ 79 ላይ የቀረበውን ማብራሪያ ይመልከቱ)፡፡ Eንደዚሁም የሕዝብ Eድገትን መቀነስ በተፈጥሮ ሀብቶች ላይ ያለውን ጫና ለመቀነስ Eና የAካባቢያዊ መራቆትን ችግር ለመፍታት ጠቃሚ ይሆናል፡፡ ሐ. ድህነትና የሰዉ ሀብት ልማት Aዝማሚያዎች የድህነት Aዝማሚያዎች 38. ባለፉት Aስርት ዓመታት በገጠርም ሆነ በከተማ Aካባቢዎች ድህነት በከፍኛ ደረጃ ቀንሷል፡፡ በEያንዳንዱ Aባወራ የገቢ Eና የፍጆታ ወጪ Aኳያ የተደረገ ጥናት Eንደሚያመለክተው E.ኤ.A በ2004/05 ዓ.ም 39 በመቶ የሚሆኑ Iትዮጵያውያን በከፍተኛ ድህነት ውስጥ ይኖሩ የነበር ቢሆንም(ከብሔራዊው የድህነት ወለል በታች በቀን ከ0.6 የAሜሪካን ሳንቲም ያነሰ የነፍስ ወከፍገቢ) ከ6 ዓመታት በኋላ ቁጥሩ በ30 በመቶ ቀንሷል (ሰንጠረዥ3 ይመለከቱ)፡፡ 28በዚህ ወቅትበከተማም ሆነ በገጠር የድህነት መጠን ቅነሳ ቢታይም የኑሮ 27F መለያየት በከተሞች ቢጠብም በገጠር ግን ተባብሷል፡፡ የሆነው ሆኖ የIትዮጵያ ድህነት በዓለም Aቀፍ መስፈርት ሲለካ Aሁንም ከፍተኛ ደረጃ ላይ ይገኛል፦ 39 ከመቶው Iትዮጵያዊያን በቀን 1.25 የAሜሪካን ዶላር በታች በሆነገቢ ሲሆን የሚኖሩት 78 ከመቶው Iትዮጵያውያን ደግሞ በቀን ከ2 የAሜሪካን ዶላር በታች በሆነገቢ Eንደሚኖሩ(የተባበሩት 27 የAፍሪካ ሀገራት የመሠረተ ልማት ምርመራ (AICR) 2010፡፡ በEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ መሠረት መጠኑ የበለጠ በ2014/15 ዓ.ም ወደ 22.2 በመቶ Eንዲቀንስ ግብ 28 ተጥሏል፡፡ ይህ ደግሞ በAምስት ዓመት ጊዜ ዉስጥ ሌላ የ7.4 በመቶ ቅናሽ ያመጣል ማለት ነዉ፡፡ 27 መንግስታት ልማት ፕሮግራም)ሲገልጽ የOክስፎርድ ድህነትና የሰው ልማት Aመላካች በIትዮጵያ ያለውን የድህነት መጠን በጥናቱ ከተሸፈኑት 104 ታዳጊ Aገሮች ከኒጀር ቀጥሎ ሁለተኛውን ከፍተኛ ደረጃ በመያዝ 90 በመቶ Aድርጎ Aስልቶታል፡፡ ሠንጠረዥ 3 ከብሔራዊ የድሕነት ወለል በታች የሚገኘው ሕዝብ ብዛት (0.6 የAሜሪካን ዶላር በቀን) 1995/96 1999/00 2004/05 210/11 ዓ. ም ዓ. ም ዓ. ም ዓ. ም ከተማ (%) 33.2 36.9 35.1 25.7 ገጠር 47.5 45.4 39.3 30.4 ጠ/ድምር 45.5 44.2 38.7 29.6 የድሆች ብዘት 25.6 ሚሊዮን 28.1 ሚሊዮን 27.5 ሚሊዮን 25 ሚሊዮን በምግብ Eጦት ተጠቁ 27.9 ሚሊዮን 26.6 ሚሊዮን 27.0 ሚሊዮን 28.4 ሚሊዮን የሕዝብ ብዛት 59 ሚሊዮን 66 ሚሊዮን 74 ሚሊዮን 85 ሚሊዮን ትምህርት 39 የምEተ ዓመቱን የትምህርት የልማት ግቦችን ከማሳካት Aኳያ ወጥነት ባይኖረውም Eንኳ Aበረታች Eንቅስቃሴ ይታያል፡፡ Iትዮጵያ ከፍተኛ የሆነ የመንግስት ሀብት ለትምህር Eያፈሰሰች በከፍተኛ ደረጃ ቀዳሚውን ሥፍራ ለትምህረቱ ዘርፍ መሰጠቱን ቀጥላበታለች፦ E.ኤ.A በ2010/11 ዓ.ም ለትምህርት የዋለው ወጪ መጠን ከAጠቃላይ የሀገር ውስጥዓመታዊ ምርት 4.6 በመቶ ያህሉን ወይም ከመንግስት ወጪ 24.9 በመቶዉን ያህል ነበር፡፡በውጤቱም Iትዮጵያ በ1ኛ ደረጃ ትምህርት በምEተ ዓመቱ ግብ 3 ላይ የተቀመጠውን የሥርዓተ ፆታ Eኩልነትን ለማመጣጠንየምትችል ቢሆንም Eድሜያቸው ለትምህርተ የደረሱ ሕፃናትን ሙሉ በሙሉ ወደ ትምህርትቤት ማስገባት የሚለውን ግብ 2 ላይ የተቀመጠውን ግን ማሳካት የምትችል Aይመስልም፡፡ 29 የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት 28F ሥርዓተ ፆታ ምጣኔ Aመላካች E.ኤ.A በ2006/7 ዓ.ም ከ0.87 ተነስቶ በ2010/11 ዓ.ም ወደ 0.94 Aድጓል በዚሁ ጊዜም የነበረው የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ተደራሽነት መጠነኛ ነበር፡፡ የተጣራ የቅበላ መጠን ከ79 በመቶ ወደ 85 በመቶ Aድጓል፡፡ በዓመት የ1.9 በመቶ Eድገት ሲሆን ይህም ከህዝብ ቁጥር Eድገት ያነሰ ነው፡፡ 8ኛ ክፍል የሚያጠናቅቁ ተማ ሪዎች ቁጥር በዓመት 2.8 በመቶ የሚያድግ ቢሆንም 49.4 በመቶ የሆነ ዝቅተኛ ደረጃ ላይ ቀርቷል፡፡ የቅድመ መደበኛ ትምህርት ጥቅል ቅበላ ከ2006-2011 ዓ.ምባለው ጊዜ ከ3.1 በመቶ ከሆነ ዝቅተኛ ደረጃ በመነሳት በየዓመቱ በ13.8 በመቶ ፈጣን Eድገት Aሳይቷል፡፡ የምEተ ዓመቱን ግቦች ለማሳካት የተደቀኑ ሳንከካዎችን ማሻሻል፡፡ E.ኤ.A የ2012 ዓ.ም ግሎባል ሞኒተሪንግ 29 ሪፖርት(ዓለም ባንክ)፡፡ 28 Iትዮጵያ የAጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን ከ9-10ኛ ክፍልን ሙሉ በሙሉ በ2025 ዓ.ም ማዳረስን ለማሳካት የተለጠጠግብ ያስቀመጠች ሲሆን በዚሁ ዓመት መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገራት ተርታለመቀላቀል የጣለቸው Eስትራቴጂ Aካል ሆኖ የተቀመጠ ነው፡፡ 30ሆኖም E.ኤ.A በ2010/11 ዓ.ም የAጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርትን ለማስፋፋት 29F የተደረገው ጥረት Aዝጋሚና 38.4 በመቶው ሽፋን ብቻ ያለው ነበር፡፡ ከ11-12ኛ ክፍሎች ያለውንደረጃ በማጠናቀቅ ሽፋን ረገድም ጥሩ Eድገት የታየ ሲሆን ከ5.5 በመቶው ወደ 8.1 በመቶ ከፍ ብሏል፡፡ ከፍተኛ ትምህርት በፍጥነት Eየተስፋፋ ነው በዚህም መሠረት Aጠቃላይ የቅበላ መጠን በ2000 ዓ.ምከነበረበት 1በመቶው በ2010 ዓ.ም ወደ 5 በመቶው ሲጨምር በ2015 ዓ.ምከ9 በመቶውበላይ Eንደሚጨምር ተስፋ ተደርጎAል፡፡ 31ለትምህርት 30F Eድገት ጎታች ሊሆን Eንደሚችል የሚታመነው የትምህርት ጥራት ጉዳይም ለወደፊቱ የበለጠ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል፡፡ (Aንቀጽ 65 Eና 81 ይመልከከቱ)፡፡ ጤናና ስነምግብ 40.Iትዮጵያ የሕፃናትን ሞት፤ ኤች Aይቪ ኤድስና የወባ በሽታ Aስመልክቶ ከምEተ ዓመቱ የልማት ግብ ለመድረስ በምትችልበት ሁኔታ ላይ ትገኛለች (የተባበሩት መንግስታት የምEተ ዓመቱ የልማት ግብ Eርምጃዎች ግምገማ)፡፡ ከሁሉም የቅርብ ጊዜ የሆነው መረጃ ሪፖርት Iትዮጵያ E.ኤ.A ከ1997 Eሰከ 2001 ዓ.ም Eና ከ2007 Eሰከ 2011 ዓ.ም ባለዉ ጊዜ ዉስጥ የህጻናት ሞት በፈጣን ደረጃ የቀነሰባት Aገር መሆኗን፣በAራስነት የሚሞቱ ጨቅላዎች ቁጥር ከ30 በመቶ በላይ ማሽቆልቆሉ (ወደ 37 ሞት ከ1,000 ውስጥ)፤ Aጠቃላይ የህጻናትሞት በ42 በቶ መቀነሱ (ወደ59 ሞቶች ከ1000 ውስጥ) Eድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች የሆኑ ህጻናት ሞት በግማሽ መቀነሱ (ወደ 88 ሞት ከ1000 ውስጥ) ይገልፃል፡፡ 32በቅርቡ የወጣዉ 31F የህዝብ ቁጥርና ጤናን የተመለከተ ጥናት Eንደሚያሳየው E.ኤ.A ከ2005 Eሰከ 2011 ዓ.ም ድረስ 1,000 ከሚሆኑ Eናቶች በወሊድ ምክንያትየሚሞቱት ቁጥር 676 የነበረው ወደ 673 በመዉረዱ የEናቶች ሞት ቁጥር ይህን ያህል ቀንሷል ለማለት Aያስደፍርም፡፡ በሰለጠኑ ባለሙያዎች የሚወልዱ Eናቶች ከ6 ወደ 30 4ኛው የትምሕርት ዘርፍ ልማት Eቅድ2010 ዓ.ም Eስከ 2015 ዓ.ም E.ኤ.A - Aዲስ Aበባ - ትምህርት ሚኒስቴር -2010 ዓ.ም 31 ዓለም Aቀፍ የትምህርት Aመላካቾች ምደባ - 2011 ዓ.ም፡፡ ፈርጀብዙ የድህነት Aመላካች የሀገሮች ማብብራሪያ ከሚከተለውየድረገጽምንጭ የተወሰደSource:http://www.ophi.org. 32 uk/policy/multidimentional-poverty-index/mpi-country-briefings/ 29 10 በመቶ Aድጓል፡፡ Eነዚህ የምEተ ዓመቱ የጤና የልማት ግቦች Eስከ Aሁን ድረስ መሳካት የሚችሉበት Eድል ያለ ቢሆንም ያላሰለሰ ጥረት ማድረግ ግን ይጠይቃሉ (Aንቀጽ 82 ይመልከቱ)፡፡ 41. ከIትዮጵያ የጤና ዘርፍ ስኬት በስተጀርባ ያለው Aንቀሳቃሽ ሞተር በዘርፉ የተቀረጸው ጠንካራ Eስትራቴጂ- የጤና ዘርፍ ልማት መርኀ ግብር- ሲሆን ላለፉት 15 ዓመታት የጤና መሠረተ ልማትን ለማስፋፋትና የጤና Aገልግሎት Aሰጣጥ ሥርዓትን ለማጠናከር የመንግስትና የልማት Aጋሮቹ መዋEለ ንዋይ መተዳደሪያ ሆኖ Aገልግሏል፡፡ Eንደዚሁም Iትዮጵያ በዓለም Aቀፍ ደረጃ ለሚወሰዱ የጤና ተነሳሽነቶች Eና Aጋርነቶች በግምባር ቀደምነት ከሚጠቀሱት Aንዷ ስትሆን E.ኤ.A በ2007 ዓ.ም የተፈረመውን ዓለም Aቀፍ የጤና Aጋርነት ስምምነት ለመፈረም የመጀመሪያዋ ሀገር ናት፡፡ ይህም Iትዮጵያ በAሁኑ ሰዓት ለAብዛኛዎቹ በሀገሪቱ የጤና የምEተ ዓመቱን ግቦች ከማሳካት ጋር ለተያያዙውስጣዊ Eና ውጫዊ የሆኑ ሀብቶች ፈሰስ ለማድረግ ተመራጭ መስመር የሆነውን “የምEተ ዓመቱ የልማት ግቦች ገንዘብን” Eንድታቋቁም Aስችሏታል፡፡ 33 32F 42. በደም ማነስ የሚጠቁ ሕጻናትና ሴቶች ቁጥር በጥቂቱ ከመቀነሱ በስተቀር Iትዮጵያ በዓለም ላይ የከፋ የምግብ Eጥረት ከፍተኛ ጫና ካሳደረባቸው ሀገሮች ውስጥ Aንዷ ናት፡፡E.ኤ.A ከ2005 Eስከ 2011 ዓ.ም ድረስ Eድሜያቸው ለትምህርት ባልደረሰሕፃናት Eና Eድሜያቸው ከ15-49 ዓመት በሚገመት ሴቶች የደማነስ ሥርጭት በ10 በመቶቀንሷል፡፡ 34በይበልጥ 3F የቀነሰው በከተሞች Aካባቢ ሲሆን በጣም የሚበዛው ቅናሽ የተመዘገበው ደግሞ በከፋ ደረጃ (ምሳሌ፦ኃይለኛ Eና መካከለኛ ደም ማነስ)ተብለው በተፈረጁት ላይ ነበር፡፡ ቢሆንም የደም ማነስ ሥርጭት መጠን Eድሜያቸው ለትምህርት ባልደረሰሕፃናት Eና Eድሜቸው ከ15- 49 ዓመት በሆነ ሴቶች ላይ (በ2011 ዓ.ም)በተቀመጡበት ቅደም ተከተል 44 Eና 17በመቶ 33 የምEተ ዓመቱ ፈንድ በጤና ጥበቃ ሚኒስቴር የሚተዳደር ሲሆን የመንግስት Aሰራርን ተከትሎ ሥራ ላይ ይዉላል፡፡ ብዙ Aጋሮች የጤና ፕሮግራሙን የሚደግፉ ሲሆን የሚከተሉት ጥቂቶቹ ናቸዉ፡፡ የዓለም Aቀፍ የልማት ክፍል (DFID) ፣ ለክትባቶች Eና የመከላከል ሥርዓት ግሎባል ጥምረት(GAVI)፣ የጣሊያን ትብብር፣ የEስፔይን መንግስት፣ የተባበሩት መንግስታት የስነ ሕዝብ የገንዘብ ድጋፍ (UNFPA) Eሰከ Aሁን ድረስ ለሚሊኒየሙ የልማት ግቦች ድጋፍ ከ200 ሚሊዮን የAሜሪካን ዶላር በላይ ቃል ገብተዋል:: 34 የደም ማነስ በሽታ በተላላፊ በሽታዎች Aማከኝነት የሚመጣ ሞትን ስለሚያሳድግ ለልጆች በተለየ ሁኔታ Aሳሳቢ የመማር ችሎታን በማዳከም የትምህርት ዉጤቶችን የሚቀንስ ሆኖ ተገኝቷል፡፡ በሴቶች ላይ ደግሞ የተመጣጠነ ምግብ ካለማግኘት የሚከሰት ሲሆን ከEርግዝና ጋር የተያያዙ Aሉታዊ ችግሮችን ያባብሳል፡፡ 30 በመያዝ ከፍተኛ ሆኖ ይገኛል፡፡ በቅርቡ የIትዮጵያ ማEከላዊ Eሰታቲስትክስ ባለስልጣን ባካሄደው ጥናት መሠረት Aዮዳይዝድ ጨው የሚጠቀሙ Aባወራዎች ቁጥር ከ1/5 ያነሰ ነው፡፡ የቫይታሚንና የማEድን Eጥረቶች በመላው ሀገሪቱ የሚኖሩበሚሊዮን የሚቆጠሩት ሴቶችና ሕፃናትን ያጠቃሉ፡፡ Eድሜያቸው ከ5 ዓመት በታች ከሆኑ ሕፃናት መካከል 29 በመቶ ያህሉ ከፍተኛ የክብደት መቀነስ የሚታይባቸው ሲሆኑ 44 በመቶ ያህሉ ደግሞ ለEድሜያቸው በማይመጥን በከባድ የምግብ Eጥረት Eድገታቸው የቀጨጨ ናቸው፡፡ 35 ይህ 34F ችግር በምግብ ዋስትና ባላቸውም ሆነ በሌላቸው ወረዳዎች ተመሳሳይነት ያለው ሲሆን ሀብታም በሆኑ ቤተሰቦችም ውስጥ Eንኳ Aንድ Aራተኛ የሚሆኑ ሕፃናት የምግብ Eጥረት Aለባቸው፡፡ E.ኤ.A ከ2006 Eስከ 2015 ዓ.ም ድረስ Iትዮጵያ ከብረት Eጥረት በሚከሰተው የደም ማነስ Eና የEድገት መቀጨጨጭ ችግሮች ምክንያት ከ13 ቢሊዮን የAሜሪካ ዶላር በላይ Eንደምታጣ ይገመታል፡፡ 36 ይህ ማስረጃ የሚያሳየው የከፋ የምግብ Eጥረት ምግብ 35F ከማጣት ብቻ የሚከሰት ሳይሆን የተመጣጠነ ምግብ ካለማቅርብ Eንደዚሁም ከበሽታ Eና ከጥንቃቄ ጉድለት ጭምር የሚመነጭ መሆኑን ነው፡፡ ማሕበራዊ ዋስትና 43.በIትዮጵያ ትርጉም ያለው የድህነት ቅነሳ ቢካሄድም በግለሰብና በማህበረሰብ ደረጃ Aሁንም ለድህነት ተጋላጭነቱ Eንዳለ ነው፡፡ የተጋላጭነትመንስኤ ተብለዉ ሊጠቀሱየሚችሉት ብዙ ሲሆኑ የተፈጥሮ Aደጋዎች (ምሳሌ፦ድርቅ Eና ጎርፍ)፣የምግብ Eጥት፣የማክሮ Iኮኖሚ መናጋት(ምሳሌ፦ከፍተኛ ደረጃ ላይ የደረሰ የዋጋ ግሽበት)፣ከጤናና Aመጋገብ Aኳያ የሚከተሉ Aደጋዎች (ምሳሌ፦ኤች Aይቪ፣ወባና ሌሎች በሽታዎች)፣ Aየር ንብረት መዛባት የተጨመረበት የከባቢ ሁኔታ መመናመን Eናግጭት ያሉትን ያጠቃልላል፡፡ Eነዚህመናጋቶች በራሳቸው የኑሮ ደረጃን Eንዲወርድ ቀጥተኛ ተጽEኖ ሲኖራቸው ድሆች Eና በይበልጥለድህነት የተጋለጡ ወገኞች በድህነት Aዙሪት ውስጥ Eንዲጠመዱ ያደርጋሉ፡፡በAሁኑ ጊዜ ከEነዚህመናጋቶች Eርግጠኛ ሆኖ ለመከላከል የሚያስችሉ መንገዶች ጥቂት በመሆናቸው ምክንያት ድሆቹ Iትዮጵያውያን Eንደ ብዙ የቀንድ ከብቶችን Benson T. (2006). የተመጣጠነ ምግብ Eጥረት መንስኤዎች ዳሰሳ በIትዮጵያ (ዓለም Aቀፍ ምግብ ፖሊሲ 35 ጥናት ተቋም (IFPRI))፡፡ የIትዮጵያ ዝርዝር መረጃዎች (Ethiopia PROFILES).በተሸሻሻለ ምግብና በተሻሻለ የሰዉ ሀይል፣ ጤና Eና 36 ትምህርት ውጤቶች መካከል ያለዉን ግንኙነት የሚያሳዩ በቂ መረጃዎች Aሉ፡፡ የሚከተለዉን ምንጭ መመልከት ይቻላል፡፡ Victora CG, et al. 2008.የEናቶች Eና የልጆች በቂና የተመጣጠነ ምግብ Eጦት፤ በጎልማሳነት ወቅት ለሚኖር ጤንነት Eና በሰው ሀብት ላይ የሚያስከትለው ውጤት Lancet. 371:340-57፡፡ 31 ማከማቸት የሚሰጡት ጥቅም ያን ያክልም ቢሆንም Eንኳ ወይም ለAሁንም ሆነ ለቀጣዩ ትውልድ ልጆችን በድህነት ውስጥ ሊያስቀራቸው የሚችለውን ልጆቻቸውን ከትምህርት ቤት በማስወጣት በEርሻ ሥራ ላይ Eንዲሰማሩ የማድረግን ተገባር የመሳሰሉ Aሉታዊ የሆኑ የመቋቋሚያ Eርምጃዎችን ይወስዳሉ፡፡ Iትዮጵያ የወጣት ሀገር ብትሆንም (70 በመቶ ያህሉ Iትዮጵያውያን Eድሜያቸው ከ30 ዓመት በታች ነው)3.6 ሚሊዮን ሰዎችEድሜያቸው ከ60 ዓመት በላይ Eና Aስተማማኝ የሆነ የገቢ ምንጭ የሌላቸው ናቸው፡ በመጨረሻም በከተማም ሆነ በገጠር Aካባቢዎች ተቀጥሮ ገቢ በሚያስገኝ ሥራ ለመሰማራት ያሉት Eድሎች ውስን መሆናቸውበተለይም ወጣቱን ከፍተኛ ለሆነ ሥራ Aጥነት ዳርጎታል ወይም ከAቅም በታች በሆነ ሥራ ላይ Eንዲሰማራ Aድርጎታል፡፡ 44.በመላው ሀገሪቱ ስፋት ያላቸው የማሕበራዊ ዋስትና ተግባራት ተፈፃሚ Eንዲሆኑ የተደረገ ቢሆንም የተጋላጭነቱ ስፋት Eየጨመረ በመሄድ ላይ ያለና የምግብ ዋስትና Eጥረት ከፍተኛው የልማት ተግዳሮት ነው፡፡በIትዮጵያ Eየተካሄደ ያለዉ የምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም ትልቁ የማሕበራዊ ጥበቃ መርኀ ግብር Eና የምግብ ዋስትና ፕሮግራም Aንዱ Aካል 37ሲሆን በተለይ ከፍተኛ የምግብ ቀዉስ በሚያጋጥምበት ወቅት በሰዎች ኑሮ ላይ 36F Aዎንታዊ ተጽEኖ የሚያሳድር መርኀ ግብር ነው፡፡ 38 ነገር ግን የመርኀ ግብሩ ተጠቃሚዎች 37F የምግብ ዋስትና ሁኔታ ተሻሽሎ የምርታማነት ጥሪት ክምችታቸውና የEንስሳት ሀብታቸዉ ቢጨምርም ቅሉ መርኀ ግብሩን በማጠናቀቅ የሚመረቁ ተጠቃሚዎች መጠን(Eስከ Aሁን 1.4 ሚሊዮን ናቸው) በEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ ከሚጠበቀው መጠን ያነሰ ነዉ፡፡ በማህበራዊ ዋስትና Aማካኝነት ብቻ የምግብ ዋስትና ማጣትና ተጋላጭነትን ችግሮች መፍታት የሚፈለገውን ያህል ውጤት ሊያስገኝ ወይም በመርኀ ግብሩ ተሳታፊ የሚሆኑ Aባወራዎችን ቁጥር ዘላቂ በሆነ መንገድ ሊቀንስ Aይችልም፡፡ ድህነትን Eና ተጋላጭነትን ለመቀነስ Eና ለAጭር ጊዜም ሆነ ለዘለቄታው ተቋቋሚነትን ለማጎልበት ግብርና Eና Iንዱስትሪ በግልጽ Eንደ ቁልፍ Aንቀሳቃሽ ሞተሮች ተደረገው የሚታዩበት መሠረተ ሰፊ የምጣኔ ሀብት Eድገት ማምጣት ያስፈልጋል፡፡ ከዚህም ጋር ተያይዞ የማሕበራዊ የAገልግሎት Aሰጣጥን ለማሻሻል (ምሳሌ፦ጤና Eና ትምህርት) Eና ለድንገተኛ የተፈጥሮ ብሄራዊ የምግብ ዋስትና ፕሮግራም የሚያጠቃልለዉ የምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም፣የቤተሰብ ጥሪት 37 ማፍራት ፕሮግራም Eና የተጨማሪ ካፒታል Iንቨስትመንት ፕሮግራምንነዉ፡፡ የ2010 የዓለም Aቀፍ ምግብ ፖሊሲና ምርምር ተቋም (IFPRI) የምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም ተጽEኖ ዳሰሳ 38 ጥናት ሪፖርት:: 32 Aደጋዎች በተሻለ ሁኔታ ለመዘጋጀትና ምላሽ ለመስጠት ብሔራዊ የAሠራር ሥርዓቶችን ማጠናከር ያስፈልጋል (ይህ በምEራፍ 2 ሐ በዝርዝር ቀርቧል)፡፡ መ. ሥርዓተ ፆታ 45.የIትዮጵያ መንግስት ለሥርዓተ ፆታ Eኩልነት መስፈን ያለው ቁርጠኝነት ጠንካራ ሲሆን ይህም በሴቶች መብቶች ላይ በወጡ በብሔራዊ ፖሊሲዎቹ Eንደዚሁም በተፈራረማቸው ክልላዊ Eና ዓለም Aቀፋዊ ውሎች Eና ስምምነቶች Aማካኝነት በጠንካራ መሠረት ላይ የተቀመጠ ነው፡፡ የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ (ገጽ 10) የሥርዓተ ፆታ ጉዳይን Eንደ Aንድ Aንገብጋቢ ተጓዳኝ ጉዳይ ትኩረት ሰጥቶታል፡፡ የሴቶች፣የወጣቶች Eና ሕፃና ጉዳይ ሚኒስቴርም በፖሊሲ ዝግጅት ላይ AስተዋጽO በማድረግ Eና በሁሉም የመንግስት የሚኒስቴር መስሪያቤቶች Eና ቢሮዎች የሥርዓተ ፆታ ጉዳይ Eንዲካተት በማድረጉ ተግባር ላይ ድጋፍ በማድረግ Eንደዚሁም በሥርዓተ ፆታ ለሚፈጠሩ I-ፍትሀዊ ጉዳዮች በግምባር ቀደምነት ምላሽ በመስጠት የበኩሉን ድርሻ Eያበረከተ ይገኛል፡፡ 39 Eስከ Aሁን ድረስ በሁሉም 38F ሚኒስቴር መሥሪያቤቶች Eና በክልሎችየሥርዓተ ፆታ ዘርፍ ተቋቁሟል ነገር ግን የማስፈጸም Aቅም ውስንነት ከበድ ያለ ተግዳሮት Eንደሆነ ይገኛል፡፡ 46.ላለፉት 10 ዓመታት Iትዮጵያ በትምህርትና በጤና ዘርፍ የሥርዓተ ፆታ Eኩልነት ከማስፈን Aኳያ ጥሩ ሊባል የሚችል Eድገት Aስመዝግባለች፡፡ 40E.ኤ.A ከ2006 Eሰከ 2011 39F ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ የAንደኛ Eና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት የሴት ተማሪዎች ጥቅል የቅበላ መጠን በቅደም ተከተላቸው ከ84 ወደ 93 በመቶ Eና ከ25 ወደ 35 በመቶ Aድጓል፡፡ ከ2005 ዓ.ም Eስከ 2011 ዓ.ም ድረስ ሰፊ ዘመቻ በመደረጉና Aቅርቦት በመጨመሩ የወሊድ መከላከያ Aጠቃቀም በEጥፍ (ከ15 ወደ 29 በመቶ) ሲያድግየቤተሰብ ምጣኔ Eቅድ ከ25 ወደ 60 በመቶ ከፍ ብሏል (የቤቶችና ህዝብ ቆጠራመረጃ 2007 ዓ.ም)፡፡ በተመሳሳይ ጊዜ ውስጥ የወሊድ መጠን በ10 በመቶ ሲቀንስ Eድሜያቸው ለAካለ መጠን ያልደረሱ ወጣቶች ወሊድ በ35 በመቶ ቀንሷል፡፡ Eነዚህ ጥረቶች ቢኖሩም ያልተማሩ ሴቶች ቁጥር ከወንዶች ቁጥር ወደ Eጥፍ (በ2011 ዓ.ም 51 ለ29 በመቶ) የተጠጋ ሲሆን ማንበብና መጻፍ የሚችሉ በገጠር የሚኖሩ ሴቶች ቁጥርከወንዶች ቁጥርበተለይ በገጠር በሚኖሩትና በከተማ ድሆች መካከል በEጅጉ ያነሰ ነው፡፡በጨረሻም Eንደ ግርዛት Eና ያለ Eድሜ ጋብቻን የመሳሰሉ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶች በስፋት ይከናወናሉ Eንደዚሁም ፆታዊ ጥቃትም የተስፋፋ ነው፡፡ ብሄራዊየሥርዓተ ፆታ ትግበራ Eቅድ Eና የIትዮጵያ ሴቶች ልማትና ለዉጥ ፓኬጅ ሴቶች በIኮኖሚ 39 Eንቅስቃሴዉ ዉስጥ በEኩልነት Eንዳይሳተፉ Eንቅፋት የሚሆኑባቸዉን የፆታና የባህል መድሎዎችንለማስወገድ ያለመ ነዉ፡፡ Aባሪ 6 የIትዮጵያን ሥርዓተ ፆታ ትንተና Eና Aማራጮችን Eና የዓለም ባንክ በየEንቅስቃሴዉ የሥርዓተ 40 ፆታ ጉዳዮችን Eንዲያካትት የተሰጡትን የመፍትሄ Aቅጣጫዎችን የያዘ ነው፡፡ 33 47. በሀገሪቱ ውስጥ በሚገኙ Aራት ትላልቅ ክልሎች ውስጥ ባሉ የገጠር Aካባቢዎች ለባልና ሚስት የጋራ የመሬት ባለቤትነት ሰርተፊኬት በመስጠቱ ሂደት ብዙ ርቀት ተሂዶበታል፡፡ ከ20 ሚሊዮን የሚበልጡ የባልና ሚስት ስምና ፎቶ የያዙ የመሬት መጠቀሚያ የባለቤትነት ሰርተፊኬቶች የታተሙ ሲሆን ሴቶች ለመሬት ባለቤትነት የሚያደርጉት ምዝገባ በከፍተኛ ደረጃ ጨምሯል፡፡ ፍቺ Eንኳ ቢመጣ መብታቸው ስለሚከበር ሴቶቹ ጠንካራ የሆነ የባለቤትነት ስሜት Eና ደህንነት Eያሳዩ በመምጣታቸው ጥቂቶቹ የEነዚህ መርኀ ግብሮች ጠቀሜታዎች ገና ካሁኑ ግልጽ Eየሆኑ በመምጣት ላይ ናቸው፡፡ ሴቶች ለEርሻ ግብዓቶች፣ ለኤክስቴንሽን የማማከር Aገልግሎት Eና ብድር ያላቸውን ተደራሽነት ለማሻሻል የበለጠ የተጧጧፉ ጥረቶችን ማድረግ ያስፈልጋል ይህም ለመሬቱ ምርታማነት መጨመር Eና ለሀገሪቱ ምጣኔ ሀብት Eድገት AስተዋጽO የያደርጋል ፡፡ II.የመንግስት Aጀንዳና የEድገት ተግዳሮቶች 48. የሚቀጥሉትሦስትዓመታት የIትዮጵያየልማትAጀንዳ E.ኤ.A ከ2010/11ዓ.ም ጀምሮሲተገበር በቆየው የመንግስት Eስትራቴጂ በEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱየሚመራ ነው (E.ኤ.A Eሰከ 2014/15 ዓ.ም)፡፡ 41 የIትዮጵያየEድገትና ትራንስፎርሜሽን 40F Eቅድ ዋና ግብ “ራሷን ከድህነት በማላቀቅ E.ኤ.A ከ2020 Eስከ 2023 ዓ.ምድረስ መካከለኛ ገቢካላቸውሀገሮችተርታማሰለፍ ነው፡፡” ከቀድሞው የድህነት ቅነሳ Eስትራቴጂ (ድህነትን ለማጥፋት የተፋጠነ Eና ዘላቂ የልማት መርኀ ግብር E.ኤ.A ከ2005 Eስከ 2010 ዓ.ም /PASDEP/) ከተቀሰሙ ትምህርቶች በመውሰድ የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ የሚከተሉትን ዓላማዎች Aሉት (Aባሪ1)፦ (ሀ)በተረጋጋ የማክሮ Iኮኖሚ ማEቀፍ ውስጥ በዓመት 11 በመቶው የሆነ ትክክለኛ ከፍተኛ Aማካይ Aጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት Eድገት መጠን መቀዳጀት (ለ)በማህበራዊ ዘርፎች የምEተ ዓመቱን የልማት ግቦች ማሳካት በተለይ በትምህርት Eና ጤና Aገልግሎት ጥራት ላይ Eና (ሐ) የተረጋጋ ዲሞክራሲያዊና ልማታዊመንግስት መመስረት፡፡ Eነዚህን ግቦች ለማሳካት የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ Iንዱስትሪ Eና ዘመናዊ ግብርና ቁልፍ Aንቀሳቃሾች ለሆኑበት የምጣኔ ሀብት Eድገትና Eና ሥራ ፈጠራ ከፍተኛ ትኩረት ሠጥቷል፡፡ በሽግግር ወቅት ማህበራዊ ዋስትና በተለይም በIትዮጵያ Eድገትና ትራንስፎርሜሽ Eቅድ ላይ የዓለም Aቀፍ ልማት ማህበር Eና የዓለም Aቀፍ ገንዘብ 41 ደርጅት ሠራተኞች የጋራ የማማከር ንግግር ሪፖርትን M2011-0581, Report No. 63592-ET ይመልከቱ ፡፡ Aባሪ1 የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱን ራEይ ፣ ዋልታዎች Eና የተመረጡ ግቦችን Aቅርቧል፡፡ 34 ለብዙዎቹ በምግብ ዋስትና Eራሳቸውን ላልቻሉ ሰዎች ሴፍቲኔት በማቀረብ በኩልጠቃሚ ሚና ይጫወታል፡፡ 49. የIትዮጵያ መንግስት Eየተከተለው ያለው “የልማታዊ መንግስት” ሞዴል በAለፈው Aሥር ዓመት ውስጥ ብዙ ውጤ ቶችን Aሳይቷል ይሁን Eንጂ በሚቀጥሉት ዓመታት ውስጥ Eሰካሁን ቀለል ያሉት ክንውኖች ተፈፃሚነትን ያገኙ በመሆኑ Eና ዓለም Aቀፋዊ ሁኔታም Eንደበፊቱ Aመቺ ስለማይሆን የEድገት Eና የትራንስፎርሜሽኑን Eቅድ ግቦች ማሳካት በይበልጥ በጣም Aስቸጋሪ Eየሆነ ሊሄድ ይችላል፡፡Eነዚህን ግችቦ ለማሳካት Aስፈላጊ በሆነው Aገሪቱን በከፍተኛው የEድገት መንገድ ላይ Eንድትጓዝ ለማስቻል Eንደ ማክሮ Iኮኖሚያዊ መረጋጋትን ማረጋገጥ፣ ከባለ ሁለት Aሃዝ ምጣኔ ሀብታዊ Eድገት Eና በድህነት ቅነሳ ላይ ከተገኙት ስኬቶች ባሻገር ያለውን ተንሰራፍቶ የሚገኘውን ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ድሆች Eና የምግብ ዋስትናቸው ያልተረጋገጠ ሕዝቦችን ችግር መፍታት፣ ወደ ኋላ Eየተጎተተ ያለውን የማሕበራዊ Aገልግሎት ጥራት Eና የመንግሰት ዘርፍን ደካማ Aቅም ያካተተ ለብዙ ተግዳሮቶች ተኩረት መስጠትን የሚጠይቅ ይሆናል፡፡ 50. የIትዮጵያ መንግስት Eየተከተለው ያለው ሞዴል ከፍተኛ ደረጃ ባላቸው በAብዛኛው መንግሰት መራሽ በሆኑ የመዋለ ንዋይ ፍሰቶች ላይ በጣም የተመረኮዘ ነው (ልክ Eንደ የEስያው የልማት ሞዴል) ነገር ግን (ከEስያው ሞዴል በተቃራኒ) ዝቅተኛ የቁጠባ መጠን Eና የሀገር ውስጥ ሀብት ውስን መሆን Aጋጥመውታል፡፡ የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ ከፍተኛ የሆነ የመዋለ ንዋይ ፍሰት የሚጠይቅ Eንደመሆኑ መጠን ባለፉት ዓመታት በIትዮጵያ ከዋና ዋናዎቹ የምጣኔ ሀብት Eድገት Aንቀሳቃሾች Aንዱ የነበሩት የመንግስት መዋለንዋይ ፍሰቶች የIትዮጵያን ከፍተኛ የEድገት ክንዋኔ ወደ ፊት መቀጠልን ጠብቀው ለመጓዝ በራሳቸው በቂ ላይሆኑ ይችላሉ፡፡ መንግሰት የራሱን ገንዘብ ማቅረቢያ መንግድ በተጨማሪ የሀገር ውስጥ Eና የውጭ መዋለንዋይ ፍሰቶች ለማሟላት Eና የመደበኛውን የግል ዘርፍ ድርሻ ለማሳደግ በሚያደርጋቸው ጥረቶች መቀጠል ያስፈልገዋል፡፡ በመንግስት ዘርፍ መዋለ ንዋይ ፍሰት ላይ ከሚገባው በላይ መተማመን ውጤት በመካከለኛ Eና በረዥም ጊዜ ውስጥ በውጭ ተንቀሳቃሽ ሂሳብ ላይ Eየጨመረ የሚሄድ ጉድለት ማስከተል ሊሆን ሲችል ከዚሁም ጋር የጨመረ የውጭ ተጋላጭንትን ሊያመጣ ይችላል፡፡ ከውጭ ለመበደር የሚኖሩ Eድሎች ውስን ስለሚሆኑ ከፍተኛ የበጀት ጉድለት ሊከሰት ይችላል ይህም በተራው የግል ዘርፍ መዋለ ንዋይ ፍሰትን ይበልጥ ያጨናንቃል ወይም ጉድለቶቹ ላይ ቁጥጥር ከተደረገ ደግሞ ለግሽበት መጠን መጨመር AስተዋጽO ያደርጋል፡፡ 35 51. በድህነት ላይ ከተመዘገቡት Aወንታዊ Aዝማሚያዎች ውስጥ ጥቂቶቹን ሊቀለብስ ከሚችለው የቅርብ ጊዜው ከፍተኛ የሆነ የዋጋ ግሽበት ወቅት በስተቀር ዋናው የገንዘብ ፖሊሲ ተግዳሮት የዋጋ ግሽበትን ተቆጣጥሮ ለማቆየት መቻል ነው፡፡Aሁን ያለው የገንዘብ ፖሊሲ ውጤታማነት በሁለት ዋና ዋና Eንቅፋቶች ምክኒያት የተገታ ሲሆን Eነሱም፦ የመንግሰትን ቦንዶች Eና የግምጃቤት ጨረታዎችን ተፈላጊነት ውስን Eንዲሆን ያደረገውን ከዜሮ በታች የሆነ Eውነተኛ የወለድ መጠን ሳቢያ መንግሰት የራሱን ጉጉ የሆኑ የልማት ግቦች ወጭ የመሸፈን ችሎታ መወሰኑ Eና የመንግስት የበጀት ጉድለት በቀጥታ ከማEከላዊ ባንክ በሚገኝ ገንዘብ Eንዲሸፈን ማድረግ ናቸው፡፡ በተመሳሳይም በIትዮጵያ የገንዘብ ፖሊሲን የማስፈፀሚያ መሣሪያዎች በጣም ውስን በዋናነት በውጭ ምንዛሪ ገበያ ላይ በሚደረጉ ቁጥጥሮች (ምሳሌ፦ ከሀገር ውስጥ ክፍያ ጋር ለማቻቻል የውጭ ምንዛሪ መሸጥ) ላይ የተመረኮዙ መሆናቸው፡፡ Eንደዚሁም ከፍተኛ Eና በተደጋጋሚ የሚከሰት የዋጋ ግሽበት በቁጠባ ላይ Aሉታዊ የሆነ ተጽEኖ የሚያሳድር ሲሆን Aሁን በሚገኙበት ከሀገር ውስጥ Aጠቃላይ ዓመታዊ ምርትከ6 Eሰከ 7 በመቶው የሆኑ ደረጃዎች የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ ግብን የEድገት Iላማዎች ለመደገፍ ብቁ ሊሆኑ Aይችሉም፡፡ 52. በድህነት ላይ የተመዘገቡ ውጤቶችን ዘላቂነት Eና የተገኘው ከፍተኛ የምጣኔ ሀብት Eድገት ለድሆች ጥቅም የሚያስገኝ መሆኑን ማረጋገጥ ሌላው Iትዮጵያን የገጠማት ተግዳሮት ነው፡፡ E.ኤ.A በ2010-11 ዓ.ም በቤተሰብ ገቢና ፍጆታ Eና የደህንነት ቁጥጥር ቅኝቶች ላይ በመመስረት በAንቀጽ 38 ውስጥ Eንደተገለጸው በሀገሪቱ ውስጥ የሚገኙት ድሆች መጠን ወደ 29.6 በመቶው Eና የምግብ Eጦት ወደ 33.6 በመቶው ወርዷል፡፡ ነገር ግን ለE.ኤ.A 2010/11 ዓ.ም በ25 ሚሊዮን የተተነበየው የድሆች ቁጥር Eሰካሁንም ድረስ Eዛው Eቅጩን የዛሬ 15 ዓመት የነበረበት ደረጃ ላይ ይገኛል (E.ኤ.A.1995/96 ዓ.ም 25.6 ሚሊዮን)Eንደዚሁም በከፊል በሕዝብ Eድገት ምክኒያት የምግብ Eጦት በEቅጩ ከ27 ሚሊዮን ሕዝብ ወደ 28.4 ሚሊዮን Aድጓል፡፡ ምንም Eንኳ ጠንካራ የሆነ ትክክለኛ Aጠቃላይ የሀገር ውስጥ ዓመታዊ ምርት Eና የነፍስ ወከፍ ገቢ Eድገትቢኖርም በከፋ ወይም ዓመት Eሰከ ዓመት በማያሸጋግር የምግብ ዋስትና Aለመረጋገጥ ችግር ውስጥ የሚኖሩ ሰዎች ቁጥር በቋሚነት ከፍተኛ Eንደሆነ ሲገኝ ይህም Eቅጩን E.ኤ.A በ2003 ዓ.ም በተከሰተው ቀውስ ምግብ ፈላጊ በነበረው ሕዝብ ቁጥር ላይ ደርሷል(ምስል 4)፡፡ Aሁን ያለው በፍተኛ ደረጃ ከEጅ ወደ Aፍ በሆነ ግብርና ላይ የተመረኮዘ የAኗኗር ዘይቤ በዚሁ ከቀጠለ የምግብ ዋስትና Aለመረጋገጥ Eና ተጋላጭነት በAየር ንብረት ለውጥ የተነሳ ሊጨምሩ ይችላሉ፡፡ 36 ምስል 4፡ራሳቸዉን በምግብ ያልቻሉና በምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም የሚረዱ ሰዎች ምንጭ፡ ከምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም መረጃ የተወሰደ U U 53. የመሠረታዊ Aገልግሎቶች (በተለይ የትምህርትና ጤና) Eና የመሠረተ ልማት ተደራሽነት በAያሌው ቢሻሻልልም የEነዚህ Aገልግሎቶች ጥራት Eና የመንግስት ዘርፍ Aቅም ግን ከዚህ ጋር Aብሮ ሊጓዝ Aልቻለም፡፡ በከፊል ይህ ሊሆን የቻለው የምEተ ዓመቱን የልማት ግቦች ለማሳካት ሲባል ሽፋፋን ለማሳደግ በተሰጠው ትኩረት ሳቢያ ሲሆን ይህም በነባሮቹ ተቋማት ላይ ጫና Aሳድሯል፡፡ ይሁን Eንጂ የተፋጠነ የምጣኔ ሀብት Eድገት Eየተለወጠ ለሚሄደው የተገቢ ዘርፎች ፍላጎት ምላሽ መስጠት የሚችል በከፍተኛ ሁኔታ Eያደገ የሚሄድ የሰለጠነ ሰው ኃይል ይጠይቃል፡፡ በዚህ ሁኔታ Eያደገ የሚሄድ ጥራት ያለው የመጀመሪያ፣ሁለተኛ Eና ከፍተኛ ደረጃ ትምህርት የበለጠ ጠቃሚ ይሆናል፡፡ በተወሰኑት የምEተ ዓመቱ የልማት ግቦች (በወሊድ የሚሞቱ Eና በሰለጠነ ባለሙያ የሚወልዱ Eናቶች መጠንን በመሳሰሉት) ላይ የተገኙት ስኬቶች በጤና Eንክብካቤ ጥራት ላይ Eንደ Aዲስ ትኩረት መስጠትን ይጠይቃሉ፡፡ ጥራት ያለው Aገልግሎት መስጠት በተራው ሁለቱንም የመንግስትን Aገልግሎት Aቅሞችን ማለት የተቋማቱንም ሆነ የሰው ሀብቶቹን Aቅም ለመገንባት ቀጣይነት ያላቸው ጥረቶችን ማድረግን ይጠይቃል፡፡ በተለይ ቋሚ ሀብቶች ላይ ለሚፈሰው መዋለ ንዋይ በቂ የሆኑ ሀብቶች በማቅረብ Eና ክልሎች Eና ወረዳዎች በEነዚህ ሀብቶች Aጠቃቀም ላይ የመወሰን ሥልጣን Eንዲኖራቸው መፍቀድን ጨምሮ ያልተማከለ Aስተዳደርን ይበልጥ ማስረጽ ያስፈልጋል፡፡ 54.Eነዚህን ቁልፍ የሆኑ ተግዳሮቶችን ለመፍታት Eና በAሥር ዓመት ውስጥ ድህነትን የመቀነስ Eና መካከለኛ ገቢ ያላት ሀገር የመሆን የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ በተሳካ ሁኔታ ግብ የመምታቱን ሁኔታ ለማሟላት Iትዮጵያ ቢያንስ በሚከተሉት Aራት Aቅጣጫዎች ምጣኔ ሀብቷን በማሻጋገር በኩል የተሳካላት መሆን ያስፈልጋታል፡፡ Eነሱም፦ 37  ለፈጣን Eና ዘላቂ የሥራ ፈጠራ የIንዱስትሪ Eና የAገልግሎት ዘርፎች Eየጨመረ የሚሄድ ምርታማነት Eና ተወዳዳሪነት (የEድገት Eናትራንስፎርሜሽን Eቅድ ዋልታ3 Eና 4)  ወደ ዘመናዊ Eና ምርታማ የሆነ ግብርና ሽግግር ማድረግ (የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ ዋልታ 2)  Aደጋዎች ለሚፈጥሩት መናጋት በተሻለ ሁኔታ ምላሽ ለመስጠት Eና ለጨመረ ተቋቋሚነት የተጠናከረ የAሠራር ሥርዓትን መዘርጋት (የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ ዋልታ 5) Eና  የተሻለ የመንግስት ውጤታማነት (የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ ዋልታ6) በመካከላቸው ጥብቅ ቁርኝት Eንደመኖሩ መንግስት Eነዚህን ዓላማዎች ጎን ለጎን ማስፈፀም ያስፈልገዋል፡፡ 55. የተለያዩ ሀገሮች ልምድ የሚያሳየው ሰዎች ከEጅ ወደ Aፍ ከሆነ ግብርና ከፍተኛወደ ሆነ የምርታማነት Eንቅስቃሴ የሚሸጋገሩበት መዋቅራዊ ለውጥ ካልፈጠሩ በስተቀር የምጣኔ ሀብት Eድገት ዘላቂ ሊሆን የማይችል መሆኑን ነው፡፡ 42በከተማ፣ ከተማ ቀመስ በሆኑ Eና 41F በገጠር ቀየዎች ውስጥ Aዳዲስና ሰፊ የሥራ Eድሎች መኖር ትርፍ የሆነውን ሥራ Aጥ ወይም ከAቅም በታች በሆነ ሥራ ላይ ተሰማርቶ የሚገኘውን ሕዝብ (ይበልጡ ወጣት ነው) በሕዝብ ከተጨናነቁ ገጠራማ Aካባቢዎችክሂላቸውየበለጠ ውጤታማ በሆነ መልኩ ጥቅም ላይ ሊውል ወደ ሚችልበትቦታ ይስባሉ፡፡ ነገር ግን በመሬት ላይ የሕዝብ ብዛት ግፊትን ዝቅ Eንዲል ማድረግ በራሱ ብቻ ከEጅ ወደ Aፍ የሆነ ግብርናን ዘመናዊ Eና በይበልጥ ምርታማ ወደ ሆነ ግብርና ለማሸጋገር በቂ ሊሆን Aይችልም፡፡ የተለያየ Aይነት የAኗኗር ዘይቤ Eንዲሰፋ ለማድረግ፣ Eንደዚሁም የግብርና Eድገት Eንዲጎለብት ለማድረግ ተጨማሪ ጥረቶች ያስፈልጋሉ (ምሳሌ፦ቁልፍ የመንግስት መሠረተ ልማቶችን ማቅረብ፣የተረጋጋ የቁጥጥር ማEቀፍ መኖር፣ የግሉ ዘርፍ መሳተፍ፣ የተንቀሳቃሽ ስልክ ቴክኖሎጂን የገበሬዎችን ምርታማነት Eና የንግድ ሥራ ለማሳደግ ጥቅም ላይ Eንዲውል ማድረግ)፡፡ Eንደዚሁም የመንግስትን ድጋፍ ውጤታማነት ማሻሻል ወሳኝ ይሆናል ይህም የሽግግር ሂደቱን በቀጥተኛ Eና በተዘዋዋሪ መንገድ ጣልቃ ገብቶ በሚሠሩ ሥራዎች ብቁ Eና ቀልጣፋ በሆነ መልኩ ለመደገፍ ያስችላል፡፡ የIትዮጵያ መንግስት የሰዎችን Aዳዲስ Eድሎችን በAወንታዊ መልኩ የመቀበል ችሎታ የሚያሳድጉትን መሠረታዊ ማሕበራዊ ቀላል ማኑፋክቸሪንግ በAፍሪካ (ቅጥ ፩) የዓለም ባንክ - 2012 ዓ.ም፡፡ ይህ መጽሐፍ በመጋቢት ወር 2012 42 ዓ.ም በAዲስ Aበባ ይፋ ሆኗል፡፡ 38 Aገልግሎቶችን (ምሳሌ፦ትምህርት Eና ጤና) በማቅረብ በኩል የሚጫወተው ቁልፍ ሚና Aለ፡፡ በጊዜ ሂደትም ይህ በጎ Aዙሪት Aወንታዊ የሆኑ ለግለሰቦችም ሆነ ለሀገሪቱ የሚፈነጠቁ ምጣኔ ሀብታዊ Eና ማሕበራዊ ትሩፋቶችን በመፍጠር ማሕበራዊ ስምምነትን ከፍ ያደርጋል፡፡ በመጨረሻም የከተሞች የመስፋፋት ሂደት Eየተፋጠነ ሲሄድ ዋና ዋና የሆኑ ተግዳሮቶች መፍትሄ ሊሰጣቸው ይገባል፡፡ Eነዚህም በማዘጋጃ ቤት ደረጃ በቂ Eቅድ ማቀድ Eና በቂ የሆነ የመሠረተ ልማት Aቅርቦት (በተለይ በትራንስፖርት Eና በኃይል Aቅርቦት)፣ በቤቶች Eና ሌሎች Aገልግሎቶች ያሉት ናቸው፡፡ የመሳሰሉት Aቅርቦቶች በሌሉበት ሁኔታ የከተሞች መስፋፋት ወደ ድህነት፣ ወደ ቁጭራ ሰፈሮች መፈጠር Eና Eየከፋ ወደ ሚሄድ Aካባቢያዊ ጥራት ያመራል፡፡ 56.በሁሉም የምጠኔ ሀብት ዘርፎች መሠረተ ሰፊ ምጣኔ ሀብታዊ Eድገት በረዥም ጊዜ ውስጥ የIትዮጵያ ሕዝብን በዘላቂነት የጎለበተ ተቋቋሚነት Eና የቀነሰ ተጋላጭነት Eንዲኖረው ያደርጋል፡፡ ከAስራ ዘጠኝ ዘጠናዎቹ ጀምሮ መንግስት Eና የልማት Aጋሮቹ በምግብ Eህል Eራስን ያለመቻልን ተግዳሮት በመጀመሪያ ደረጃ በቀጥታ በጣም ብዙ በሆኑት በከፋ ሁኔታ የምግብ ዋስትናቸው ባልተረጋገጠ የሕብረተሰብ ክፍሎች ላይ ባነጣጠረ የመዋለ ንዋይ ፍሰት ለመግታት ፈልገው ነበረ፡፡ Eነዚህ መርኀ ግብሮች የነበረውን የምግብ ክፍተት በማጥበብ፣ የጥሪት መሟጠጥን በመቀነስ፣ የAደጋ ተቋቋሚነትን በማጎልበት Eና በመጠኑ ገቢ Eንዲሰፋ Eና Eንዲጨምር ያደረጉ ጥቅሞችን Aሳይተዋል፡፡ ነገር ግን Eሰከ ዛሬ ድረስ ያለው ልምድ Eንደሚያመለክተን በምግብ Eህል Eራስን ካለመቻል ለዘለቄታው መላቀቅን በሴፍቲኔት መርኀ ግብር ላይ በሚደረግ ተሳትፎ Eና ትኩረታቸውን በምግብ Eህል ራስን ማስቻል ላይ ካደረጉ ድጋፎች በሚገኙ ውስን Eርዳታዎች ብቻ ለማሳካት መጠበቅ የማይቻል መሆኑን Eና ይህ የግብርና ምርታማነትን፣ የAነስተኛ ብድር ተደራሽነትን Eንደዚሁም የተሻሻለ የማሕበራዊ Aገልግሎቶች Aቅርቦትና ጥራት (በተለይ በትምህር Eና ጤና) በማሳደግ ላይ ትኩረታቸውን ያደረጉ መርኀ ግብሮችን የሚሸፍን የበለጠ Aጠቃላይ የሆነ ድጋፍ ማድረግ የሚጠይቅ መሆኑን ነው፡፡ የIትዮጵያ መንግስትን Aደጋዎችን ለማስተዳደር Eና ለጉዳቶች ምላሽ ለመስጠት የሚያስችል Aጠቃላይ የሆነ የማሕበራዊ ዋስትና ሥርዓት ፍላጎት ቢኖርም (በተግባርም በከፋ ድህነት ለተጠቁት ማሕበራዊ ሽግግር ማድረግ Aስፈላጊ ሊሆን ይችላል) በከተማም ሆነ በገጠር ለAብዛኛው ሕዝብ ልዩ ልዩ የAኗኗር ዘይቤን Eና የሥራ ቅጥር Eድልን ማስፋት Eና ከፍተኛ Eና ዝቅተኛ Eምቅ Aቅም ባላቸው ቦታዎች ለግብርና Eድገት ሁሉን Aቀፍ የሆነ Aቀራረብ መኖር ለAጭር ጊዜም ሆነ ለዘለቄታው በምግብ Eህል Eራስን ያለመቻል ችግርን ለመፍታት ብቸኛ የሆነ Aዋጭ Eና ዘላቂ መፍትሄ ያስገኛል፡፡ 39 ሀ. በጎለበተ ምርታማነትና ተወዳዳሪነት Aማካኝነት ሥራን መፍጠር 57.Iትየጵያ በተፋጠነ መልኩ ከEርሻ ውጭ የሆኑ የሥራ Eድሎችን Eና የሰው ኃይል በብዛት የሚጠቀሙ Eንዱስትሪዎችን በማሳደግ በከፍተኛ ፍጥነት Eያደገ የሚሄደውን የሥራ ፈላጊውን ሕዝብ ችግር በAሰቸኳይ መፍታት ያስፈልጋታል፡፡ ወደ 85 በመቶው የሚጠጋው የIትዮጵያ ሕዝብ ኑሮ በAነስተኛይዞታ ግብርና ላይ የተመረኮዘ ሲሆን በAብዛኛው ከEጅ ወደ Aፍ በሆነ የEርሻ ምርት ይኖራል፡፡ የገጠር ሕዝብ ብዛት ማደግ Eየቀነሰ የሚሄድ Aማካይ የይዞታ መጠንን በማሰከተሉ የባለ ይዞታዎች ቁጥር Eየጨመረ ሰለመጣ ከEጅ ወደ Aፍ የሆነ ግብርና ከዚህ በኋላ Aዋጭ የሆነ ኑሮን መግፊያ ዘዴ ሊሆን ወደ ማይችልበት ደረጃ Eያመራ ነው፡፡ ሆኖም በገጠሩ ማሕበረሰብ ውስጥ የሚኖሩ ብዙ ወጣት ሴቶችና ወንዶች መደበኛ ሥራ ለማግኘት ያላቸው Eድል ውስን የሆነ ወይም ከነAካቴው የሌለ ነው፡፡ ከፍተኛ የሆነ የሕዝብ ብዛት Eድገት ባለበት ሁኔታ ደግሞ ይህ ተግዳሮት ቀጣይነት ይኖረዋል፡፡ በተጨማሪም ከየኒቨርሲቲዎች Eና ኮሌጆች የሚመረቁ በሺዎች የሚቆጠሩ ተማሪዎች ወደ ወላጆቻቸው Eርሻ ያለመመለስ ጉጉት Aላቸው ከዚህ ይልቅ ሥራ ለመፈለግ ወደ ከተሞች Eና ከተማ ቀመስ ወደ ሆኑ ስፍራዎች ይሄዳሉ፡፡ በየዓመቱ በ2 Eና 2.5 ሚሊዮን መካከል የቆጠሩ ወጣቶች ወደ ሥራ ፍለጋ በመግባት ላይ ይገኛሉ፡፡ ይህም E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም በAጠቃላይ ደምዎዝ በሚያስከፍል ሥራ ከተሰማራው 2.5 ሚሊዮን የሕዝብ ቁጥር ጋር የሚቃረን ሲሆን ከዚህም ውስጥ በመደበኛው የግል ዘርፍ የተቀጠሩት 1.5 ሚሊዮን ብቻ ነበሩ፡፡ በEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ ዘመን በከተሞች ወደ ሚገኘው የሥራ ገቢያ የሚገቡት ወጣቶች ቁጥር ጡረታ ከሚዎጡት ሰዎች 10 Eጥፍ ሊሆን ምንም ያህል Aይቀረውም (Iትዮጵያ ማEከላዊ Eስታቲስቲክስ ባለሥልጣን E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም)፡፡ Iትዮጵያ መካከለኛ ገቢ ያላት ሀገር ለመሆን በመጓጓቷ ምክኒያት የከተሞች መስፋፋት Aይቀሬ ነው ነገር ግን የምጣኔ ሀብት Eድገት ለማስገኘት ቁልፍ ከሚባሉት ነገሮች Aንዱ ነው፡፡ 43 42F E.ኤ.A የ2009 ዓ.ም የዓለም ልማት ሪፖት (World Development Report) Eንደሚያመለክተዉ የትኛዉም 43 የበለጸገ ሀገር ያለ ከተማ መስፋፋት Eና የተሟሟቁ ከተሞች Aሁን ያለዉ የነፍሰወከፍ ገቢ ላይ Aልደረሰም ፡፡ 40 58. በEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ (ገጽ 22) ላይ በተገቢው ሁኔታ Eውቅና Eንደተሰጠው የAጠቃላይ ዓመታዊ የሀገር ውስጥ ምርትን ባለ ሁለት Aሀዝ Eድገት ለማስጠበቅ Eና Aዳዲስ ሥራዎችን ለመፍጠር የIንዱስትሪ Eና የውጭ ንግድ መራሽ Eድገት ወሳኝ ነው፡፡ 44ከዚህ Aኳያ E.ኤ.A ከ2010-15 ዓ.ም ባለው ጊዜ ውስጥ የIንዱስትሪ Eድገት Eጥፍ 43F Eንዲሆን (ከ10 በመቶው ወደ 20 በመቶው) Eና የውጭ ንግድ Eድገት Eንዲፋጠን (ከ12.5 በመቶው ወደ 19.4 በመቶው) ይጠበቃል፡፡ ይህም የማምረቻ Iንዱስትሪው ለAጠቃላይ የሀገር ውስጥ ዓመታዊ ምርት ከፍተኛውን AስተዋጽO Eንዲያበረክት Eና ወደ ውጭ ከሚላኩት ውስጥ ቀላል የማምረቻ Iንዱስትሪው የበለጠውን ድርሻ (በAሁኑ ሰዓት በቅደም ተከተላቸው 5.5 Eና 9 በመቶው ይዘዋል) Eንዲኖረው ወደማድረግ ያመራል፡፡ የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ (ገጽ 56-60) የIንዱስትሪውን ዘርፍ ዘላቂ Eና ፈጣን ልማት ለማረጋገጥ ባለ ሁለት ፈርጅ Aቀራረቦችን Aስቀምጧል፡፡ ዋናው Eስትራቴጂያዊ Aቅጣጫ የAነስተኛ Eና ጥቃቅን የንግድ ተቋማትን Eድገት Eናመስፋፋት መደገፍ Eንደዚሁም የመካከለኛ Eና ትላልቅ ተቋማት ምስረታ ማበረታታት ነው፡፡ 45 በሁለተኛ ደረጃ 4F በቅርብ በተደረገ ትንታኔ ላይ ተመርኩዞ Eና ሀገሪቱ በተፈጥሮ የታደለቻቸውን ሀብቶች Eና ያላቸውን Aንፃራዊ ጠቀሜታበማየት ለ5 ዘርፎች ልዩ ትኩረት ይሰጣል Eነዚህም፦ ጨርቃ ጨርቅ Eና Aልባሳት፣ ቆዳ Eና የቆዳ ውጤቶች፣ ስኳር Eና ተያያዥ ምርቶች፣ ስሚንቶ Eና የብረታ ብረት Eና ምህንድስና Iንዱስትሪ ናቸው፡፡ 46በተጨማሪም 45F የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ የቱሪዝም ዘርፍንበተለይ ለAነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት Eና ለሴቶች የሥራ ፈጠራ ምንጭ Aድርጎ ለይቶ Aስቀምጦታል (ሣጥን 2)፡፡ 59. በሥራ ፈጠራ ላይ የመንግሰት ትኩረት ተገቢውን ሥፍራ የያዘና በዓለም ላይ ያሉ መንግስታት ያጋጠሟቸውን ተግዳሮቶች የሚያንጸባርቅ ነው፡፡ በዚህ ሁኔታ ላይ E.ኤ.A የ2013 ዓ.ም የዓለም የልማት ሪፖርት (WDR) ሥራዎች የሦስት ዓይነት ሽግግሮች፦ ማለት የኑሮ ደረጃ፣ የምርታማነት Eና የማሕበራዊ ውህደት ማEከል መሆናቸው ላይ AጽንOት ይሰጣል፡፡ በመላው ዓለም ሥራዎች ቁልፍ የቤተሰብ ገቢ ምንጮች Eና ለድህነት ቅነሳ ቅድመ ሁኔታ ናቸው፡፡ ምርታማነታቸው ዝቅተኛ በሆኑት ኪሳራ የበለጠ ምርታማ ከዚህ በታችየክፍል ለትኩረት የሆነው የግብርና ዘርፍም Eንደዚሁ Eንደ ዋነኛ የEድገት ምንጭ ሆኖ 44 ተመርጧል፡፡ ከ5-19 ሰዎችን የሚቀጥር ጥቃቅን Eና Aነስተኛ ተቋም፣ ከ20 Eስከ 99 ሰዉ መካከለኛ ተቋም Eና ከ100 45 ሰዎች በላይ ከፍተኛ ተቋም፡፡ 46 በተጨማሪም Eድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ ኬሚካልና መድሀኒት Iንዱስትሪን ለይቶ Aስቀምጧል፡፡ 41 የሆኑት Eንደ መፈጠራቸው የቅጥር መጠን Eድገት ከምርታማነት Eድገት ጋር Aብሮ የሚሄድ ነው፡፡ ተቋማትን በቡድን ማደራጀት፣ በዓለም Aቀፋዊና ክልላዊ ንግድ ላይ ተሳትፎ ማድረግ Eና የውጭ መዋለ ንዋይ ፍሰት መኖር ሁሉም Aዲስ ሀሳብ ያመጣሉ Eንደዚሁም የEውቀት መሥፋፋትን Eና ባለሙያነትን ይደግፋሉ፡፡ ይሁን Eንጂ Aነስተኛ Eና ጥቃቅን ተቋማት በታዳጊ Aገሮች ለሚፈጠረው ሥራ Aብዛኛውን ድርሻ ቢይዙም Eራሳቸው ደግሞ የሥራዎች Eድገት ሳይሆን “መጨፍለቅን” በማስከተል ለAብዘኛው ሥራ መጥፋት ምክኒያቶች ናቸው፡፡ በመጨረሻም ሥራዎች በየትኛውም ቦታ ከሕይወት Eና ከሥራ ደረጃ የሚገኝ Eርካታ ዋናዎቹ ምንጮች በመሆናቸው ገቢ ከማግኘት በላይ ናቸው፡፡ ሲጠቃለልም ሥራዎች ጠቃሚ የሆነ ለሌሎች ለግለሰብም ሆነ በስፋት ማሕበረሰብ ተብሎ ለሚጠራው የሚዳረስ ምጣኔ ሀብታዊ Eና ማሕበራዊ ትሩፋት Aላቸው፡፡ 47 46F ምስል 5፡ በIትዮያ ውስት በድርጅት መጠን ለስራ ፈጠራ Eና የቅጥር ያላቸዉ AስተዋጽO 60. በIትዮጵያ ውስጥ Aዲስ ሥራ ለመፍጠር በሁሉም ዘርፍ የሚገኙ Eና የተለያየ መጠን ያላቸውን ድርጅቶች መደገፍ ወሳኝ ይሆናል፡፡ E.ኤ.A በ2012 ዓ.ም የዓለም ባንክ በIትዮጵያ ተቋማት ላይ Eንደ Aካሄደው ጥናት ቅድመ ውጤት መሠረት ከሆነ 48 Iትዮጵያ ከ2008-10 47F ማህበራዊ ውህደትን በተመለከተ፤ የግለሰቦችን ደህንነት በማረጋገጥ፣ባሕሪ Eና ለነገሮች የሚሰጥ ዋጋ ላይ ተጽEኖ 47 በማሳደር Eና የተለያየ ማሕበረሰባዊ Eና የዘውግ መሠረት ያላቸውን ሰዎች በማሰተሳሰር መቻቻልን በማሳደግ ረገድ ሥራዎች የላቀ ሚና ይጫወታሉ፡፡ 48 ይህ ትንተና E.ኤ.A በ2011/12 ዓ.ም በተደረገዉ የዓለም ባንክ የድርጅቶች ጥናት ላይ የተመሠረተ ነዉ፡፡የተሰበሰበዉ መረጃም በAዲስ Aበባ የሚገኙ 301 የሚደርሱ ድርጅቶችን ይሸፍናል ፡፡ ከEነዚህም 149 የማምረቻ ሲሆኑ 152 ደግሞ Aገልግሎት ሰጪ ደርጅቶች ናቸዉ፡፡ ይህ ጽሁፍ በሚዘጋጅበት ወቅትም ጥናቱ ያልተጠናቀቀ በመሆኑ ስለ Aጠቃላይ Iኮኖሚዉ ሁኔታ ድምዳሜ ላይ ለመድረስ የሚረዱ ወሳኝ Aጠቃላይ መጠኖች ሙሉ በሙሉ Aልተሰሉም፡፡ የዓለም Aቀፍ Eና ከሰሀራ በስተደቡብ የሚገኙ ሀገሮች Aማካዮች በሀገራዊ ደረጃ 42 ዓ.ም ባለው የበጀት ዓመት 11.1 በመቶው የሆነ Aጠቃላይ የቅጥር መጠን Eድገት Aስመዝግባለች፡፡ 49 ከተቋማቱ መካከል ትናንሽ ተቋማት 14.4 በመቶው የሆነ ከፍተኛ የሆነ 48F የቅጥር መጠን Eድገት ያላቸው ሲሆን መካከለኛ Eና ከፍተኛ ተቋማት ደግሞ በቅደም ተከተላቸው 9.5 Eና 2 በመቶው Aስመዝግበዋል፡፡ በIንዱስትሪ ምርት ከተሰማሩ ተቋማት ጋር ሲነፃፀር (10 በመቶው) በAግልግሎት መስኮች የተሰማሩ ተቋማት በመጠኑም ቢሆን ከፍ ያለ የቅጥር Eድገት መጠን (12 በመቶው) ነበራቸው፡፡ ከሥራ ፈጠራ Aኳያ ትናንሾቹ ተቋማት ትላልቆቹ ተቋማት ያስገኟቸውን ያክል Aዳዲስ የሥራ መስኮችን ያስገኙ ቢሆንም መካከለኛ መጠን ያላቸው ተቋማት ግን ከተፈጠሩት Aጠቃላይ Aዳዲስ ሥራዎች ውስጥ 45 በመቶውን Aስገኝተዋል (ምስል 5)፡፡ 50ይሁን 49F Eንጂ በተመሳሳይ ወቅት ከነበረው Aጠቃላይ የቅጥር መጠን ለ15 በመቶው AስተዋጽO ካደረጉት መካከለኛ ተቋማት ጋር ሲነፃፀር ትላልቅ ተቋማት (E.ኤ.A በ2010 ዓ.ም ከAጠቃላዩ የሥራ መጠን 78 በመቶውን በመሸፈን) ለAጠቃላይ ቅጥር ዋናዎቹ AስተዋጽO Aድራጊዎች Eንደሆኑ ቆይተዋል፡፡ የሚገኙ ወካይ ቁጥሮች Eንደመሆናቸው (የጥናቶች Aጠቃላይ መጠኖች መረጃዎችን ለመጥቀስ ጥቅም ላይ ስለሚውሉ) ለዓለም Aቀፍ ውድድር ውጤቶችን ለመጠቀም ጥንቃቄ ማድረግ Aስፈላጊ ነው፡፡ የቅጥር ሁኔታ Eድገት የሚለካዉ ዓመታዊ ተደርጎ በመነሻውና በዓመቱ መጨረሻ Aማካይ በተሰላ የሥራ ቅጥር 49 ለዉጥ መጠን ምጣኔ ነዉ (Haltiwanger index)፡፡የዚህ Aይነቱ ስሌት ከፍተኛ የሆነ የEድገት መጠን ሊያስከትል የሚችለውን (ይህም ማለት Aንድ ድርጅት ከ1 ወደ10 ቅጥሩን ቢያሳድግ 900 በመቶው የሆነ የEድገት መጠን ጭማሪ ውጤት ያስገኛል) ዝቅተኛ የመነሻ መጠን ሁኔታ የሚያመጣዉን ተጽEኖ ይቀንሳል፡፡ የIትዮጵያ የሥራ ፈጠራ ሁኔታ የተሰላዉ E.ኤ.A ከ2008 Eስከ 2010 ዓ.ም ነዉ፡፡ ለሥራ ፈጠራ የሚደረገዉ AስተዋጽO የሚሰላው የተለያየ ንUስ የሕብረተሰብ 50 ክፍል (ለምሳሌ Aነስተኛ ፤ መካከለኛ Eና ከፍተኛ ድርጅቶች ወይም የማምረቻ Eና Aገልግሎት ሰጪ ተቋማት) ከተጣራ የሥራ ፈጠራ ያላቸዉን ድርሻ በመመልከት ሲሆን የሥራ ፈጠራ የምንለዉ E.ኤ.A ከ2008 Eስከ 2010 ዓ.ም ቋሚ የሙሉ ጊዜ ሥራ በሚሰሩ ሠራተኞች ቁጥር ላይ የመጣውን ለውጥ ነው፡፡ በሥራ ፈጠራ የታየው ለውጥ የሚገኘው Eያንዳንዱ በናሙናዉ ዉስጥ የተካተተዉ ድርጅት የሰጠዉን የሥራ ፈጠራ ለዉጥ Aጠቃልሎ በመደመር ነዉ፡፡መጠን የሚለው ብያኔ የተሰጠው 2008 ዓ.ምን Eንደመነሻ ዓመት በመጠቀም ነው፡፡ ለሥራ ፈጠራ የሚደረገዉ AስተዋጽO የተሰላው የተለያዩ ንUስ የህብረተሰብ ክፍሎች ከAጠቃላይ የስራ ፈጠራ Eንደሚኖራቸው ድረሻ ተወስዶ ሲሆን Aጠቃላይ የስራ ፈጠራ ማለት E.ኤ.A በ2010 ዓ.ም ቋሚ የሙሉ ጊዜ ሠራተኞች ቁጥር ነው፡፡ ስሌቱ የተካሄደዉ Eያንዳንዱ በናሙናዉ ውስጥ የታካተተዉ ድርጅት ያቀረበዉን ቁጥር Aጠቃልሎ በመደመር ነዉ፡፡ መጠን የሚለው ብያኔ የተሰጠው 2010 ዓ.ም Eንደመነሻ ዓመት በመጠቀም ነው፡፡ 43 ሠንጠረዥ 4፡ በIትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ቀላል የማምረቻ ዘርፎችን ለማደግ Eና ሥራ ለመፍጠር የሚያጋጥሟቸዉ መዋቅራዊ Eንቅፋቶች Aልባሳት የቆዳ ዉጤቶች የEንጨት የብረታ ብረት Aግሮ ቢዝነስ ዉጤቶች ዉጤቶች Aነስተኛ ከፍተኛ Aነስተኛ ከፍተኛ Aነስተኛ ከፍተኛ Aነስተኛ ከፍተኛ Aነስተኛ ከፍተኛ የግብAት Aስፈላጊ Aስፈላጊ ወሳኝ ወሳኝ ወሳኝ ወሳኝ ወሳኝ ወሳኝ ወሳኝ ወሳኝ Iንዱስትሪዎች መሬት ወሳኝ ወሳኝ Aስፈላጊ Aስፈላጊ Aስፈላጊ Aስፈላጊ ወሳኝ ወሳኝ ፋይናንስ ወሳኝ ወሳኝ Aስፈላጊ Aስፈላጊ Aስፈላጊ Aስፈላጊ ወሳኝ Aስፈላጊ የስራ ፈጠራ Eስፈላጊ Aስፈላጊ Aስፈላጊ Aስፈላጊ Aስፈላጊ Aስፈላጊ Aስፈላጊ Aስፈላጊ Aስፈላጊ ክህሎት የሰራተኛ Aስፈላጊ Aስፈላጊ Aስፈላጊ Aስፈላጊ Aስፈላጊ ክህሎት የንግድ ወሳኝ Aስፈላጊ ሎጂስቲክስ ምንጭ፡ ዓለም ባንክ. (2012.) ቀላል የማምረቻ Iንዱስትሪዎች በAፍሪካ፤ ቅጽ 1 61.ምንም Eንኳ በIትዮጵያ ከፍተኛ የሰው ጉልበት የሚጠቀሙ Iንዱስትሪዎችን ለማስፋፋት በመካሄድ ላይ ያሉ ጥረቶች ቢኖሩም (ምሳሌ፦ በቅርብ የወጡት የጫማ Eና የAልባሳት Iንዱስትሪ የስኬት ታሪኮች) Iትዮጵያን በማምረቻ Iንዱስትሪው ዘርፍ በፍጥነት ሥራ Eንድትፈጥር ለማስቻል በመዋለ ንዋይ ፍሰት ላይ የተሻለ የAሰራር ሥርዓት የዘረጋ Aቀራረብ Eንዲኖራት ያስፈልጋል፡፡ ይህን ለማድረግ መንግስት ከቁጥጥርና ከመዋቅር Aኳያ የሚያጋጥሙ ብዙ ተግዳሮቶችን መቅረፍ ይጠበቅበታል፡፡ ከቻይና Eና ቬትናም ጋር በማነፃፀር በAፍሪካ የማምረቻ ዘርፍ ልምድ ላይ በቅርብ የተካሄደ ትንታኔ የIትዮጵያን ቀላል የማምረቻ Eና ከፍተኛ የሰው ጉልበት ተጠቃሚ Iንዱስትሪዎች ለማጎልበት የሚጠቅሙ ልምዶችን Eና ሊወሰዱ የሚገባቸውን የመፍትሄ ሀሳቦችን Aቅርቧል፡፡ ከዚህ Aኳያ በIትዮጵያ በተወሰኑ ቀላል የማምረቻ ድርጅት ዘርፎች ተወዳዳሪነትን ለማሻሻልና Eድገትን ለማፋጠን የግብዓት መኖር Eና ጥራት፣ ለገንዘብ Eና ለቦታ የሚኖር ተደራሽነት ከሁሉም የሚበልጡት ወሳኝ Eንቅፋቶች ይመስላሉ (ሰንጠረዥ 4)፡፡ Eነዚህ ውጤቶች በIትዮጵያ በሁሉም ዘርፎች የገንዘብ Eና መሬት ተደራሽነትን Eንደ ሁለት ዋና Eንቅፋቶች Aድርጎ በሚያቀርበው E.ኤ.A የ2012 ዓ.ም የዓለም ባንክ የተቋማት ጥናት የተደገፉ ናቸው፡፡ ሁለቱም Eንቅፋቶች ትናንሽ Eና መካከለኛ መጠን ላላቸው ተቋማት ወሳኝ ይመስላሉ፡፡ በመጨረሻም በቁጥጥር ማEቀፉ ላይ ዘውትርና በድንገት የሚደረጉት ለውጦች በሀገሪቱ ከፍተኛ ስጋት Aለ የሚል ግንዛቤ Eንዲኖር የሚያደርጉ Eና ምናልባትም የሀገር ውስጥም ሆነ የውጭ መዋለ ንዋይ Aፍሳሾች የሚወስኑት ውሳኔ ላይ Aሉታዊ ተጽEኖ ሊያሳድሩ Eንደሚችሉ መገንዘብ ጠቃሚ ነው፡፡ 44 62.መንግስት Eነዚህን ዋና ዋና Eንቅፋቶች ለማስወገድ ገንዘብ ነክ የሆኑ Eና ገንዘብ ነክ ያልሆኑ የማስፈፀሚያ መሣሪየዎችን በመጠቀም ለመፍታት ጠንካራ ፍላጎት Aሳይቷል፡፡ ሰፋ Eንዳለው የIንዱስትሪ Eና ንግድ ልማቱ Eስትራቴጂ Aካል Aድርጎ የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ (ገጽ 61)የብዝሀ ምርት መፈጠር፣ መስፋፋት Eና Eድገት መምጣት ለማፋጠን Eንደሚያስችሉ መድረኮች ልዩ የIኮኖሚ ዞኖችን ለማቋቋም Aቅዷል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታም የAነስተኛና ጥቃቅን Eንዲሁም የመካከለኛ ተቋማትን ዘርፍ ለማበረታታት መንግስት የIንዱስትሪዎችን ጥምረትማመቻቸት ያስባል ይህምበAንድ የተወሰነ መስክ ያሉ ድርጅቶችን ተመሳሳይነት ካላቸው Eንደ የገንዘብ Aቅራቢ፣ የትምህርት Eና በተለያየ ደረጃ የሚገኙ መንግስታዊ Aካላት ጋር ጥምረት Eንዲፈጥሩ በማድረግ ይሆናል፡፡ 51ይህም ተነሳሽነት የንግድ ድርጅቶች በገንዘብ፣ በክህሎት፣ በቴክኖሎጂና Aስፈላጊ 50F በሆኑ ነገሮች ዝውውር የሚያጋጥሟቸውን Eንቅፋቶችን Eንዲወጡ Eንደዚሁም የምርት Eሴት ትስስርን በማጎልበትEና ከውጤታማነት የሚገኙ ጥቅሞቸን በመቀዳጀት Eንዲያድጉና ተወዳዳሪ Eንዲሆኑ ያለመ ነው፡፡ 52በልዩ የIኮኖሚ ዞኖች መድረክ Aነስተኛናጥቃቅን ተቋማት 51F ከቀጥተኛ የውጭ መዋለ ንዋይ AፍሳሾችEና ከትላልቅ የሀገር ውስጥ መዋለ ንዋይ Aፍሳሽ ባለሀብቶች ጋር መጠናከራቸዉንለማረጋገጥ መንግስት በAነስተኛና መካከለኛ ተቋማትና በዞኑ በተተከሉ በዓለም ተወዳዳሪ የሆኑ ድርጅቶች ጋር ስኬታማ ትስስር መፍጠርን የሚደግፉ ፖሊሲዎችን ማውጣቱንመረዳቱ ወሳኝነት ይኖረዋል፡፡ ለAነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት የሚሰጠው የብድር Aገልግሎት በAይነተኛነት በAንፃራዊ መልኩ ከባንኩ ዘርፍ Eድገት በስተጀርባ የሚመጣ በመሆኑ መንግስት የብድር መስመሮችን ለባንክ ዘርፍ Aቅም ግንባታና ለAነስተኛና ጥቃቅን ድርጅቶች የገንዘብ ተደራሽነት Eንደ ብቁ መሣሪያዎች Aድርጎ መጠቀምን Eያሰበበት ነው፡፡ከዚህ ጋር በትይዩ የAቅም ግንባታ 53፣የፋይናንስ መሠረተ 52F በዚህ ሁኔታ የAነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት ልማት የIትዮጵያ መንግስት ሴቶችን በIኮኖሚ ለማጠናከር 51 ለሚያደርገዉ ጥረት AስተዋጽO ያበረክታል Eነደዚሁ ለሴቶች Aነስተኛ ደረጃ ያላቸው ገቢ ማስገኛ ሥራዎችን ማልማት የEድገትና ትራንስፎርሜሽ Eቅዱ ለየት ያለ ዓላማ ነዉ፡፡ ዜንግ ዳግላስ ዚኋዋ (Zeng, Douglas Zhihua) - Eዉቀት ፤ቴክኖሎጂ Eና በክላስተር ላይ የተመሰረተ ልማት 52 በAፍሪካ (የዓለም ባንክ)-2008:: Eነዚህም የAስፈላጊ መረጃዎች ዝግጅት የጥቃቅን Eና Aነስተኛ Eና መከከለኛ ተቋማት ደንበኞች ክትትል ተግባራት 53 Eና በመያዣ ፈንታ የክሬዲት ስኮር ዘዴ መጠቀም፤ የሸቀጥ ክምችትን Eንደ መያዣ መጠቀም (stock as collateral) Eና ለሚታዘዙት ትEዛዞች ክፍያ መፈጸም Eና ለደረሰኝ ቅናሽ ማድረግ (order financing and invoice discounting) ጨምሮ Aዳዲስ የብድር Aሰጣጥ ዘዴዎችን መፍጠር ናቸዉ፡፡ 45 ልማትንማሳደግ 54 Eና ተገቢ የሆነ የኮርፖሬት AመራርማEቀፍ መኖር Aስፈላጊ ይሆናል፡፡ 53F በዚህም (የግል Eና የመንግስት) የንግድ ባንኮችAነስተኛና ጥቃቅን ተቋማትን በገንዘብ በመርዳት በኩልጠቃሚ ሚና Eንዲጫወቱ ያስችላቸዋል (የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ ገጽ 62)፡፡ 63. መንግስት የIኮኖሚ ዞኖችን በማቋቋም Eና ተቋማትን በማቀናጀት የተወሰኑትን ቁልፍ የሆኑ ቀላል የማምረቻ ተቋማትን የገጠሟቸውን ችግሮች ለመፍታት የሚያደርገው ጥረት የሚደገፍ ቢሆንም ሥራ ፈጣሪነትን Eና Aዳዲስ ፈጠራን የሚያበረታታውን Eና በመደበኛውም ሆነ መደበኛ ባልሆነው ዘርፍ ለተሰማሩት Aብዛኛውን ቁጥር ለያዙት ብዙሀን ገቢ የማግኘት Eደላቸውን የሚያሳድገውን የቁጥጥር ሁኔታን የማጠናከር ጠቀሜታ በቀላሉ ሊታይ የሚችል Aይደለም፡፡የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ ትግበራ መሳካት የሚወሰነው Eቅዱ የሚጠይቀው ከፍተኛ የሆነ ገንዘብ በዘላቂነት የሚገኝበት መንገድ ማግኘቱ ላይ ነዉ፡፡ 55 ትኩረት በተሰጠባቸዉ ዘርፎች ዙሪያ በይበልጥ የሀገር ውስጥ Eና የውጭ 54F ቀጥተኛ የግል ባለሀብቶችን መሳብ የመንግስት ሀብትን ሚዛን በመጠበቅ በኩል ከፍተኛ የሆነ ሚና ይጫወታል፡፡ ይሁን Eና በIትዮጵያ ውስጥ ያሉ Aብዛኛዎቹ ሥራዎች የሚፈጠሩት በAዳዲስ Eና ትናንሽ ድርጅቶች Eንደመሆኑ መጠን በሌላ ዘርፍ ለተሰማሩ Aነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት Aጠቃላይ የሆነ የንግድ Aመቺ ሁኔታ መፍጠር ውስጣዊ Eምቅ ኃይላቸውን ለማውጣት ወሳኝ ሲሆን Eንዲጠቀሙና ምርታማነታቸው Eንዲያሻሽሉ ከመርዳቱም በላይ ከIመደበኛ ደረጃቸው ወደ መደበኛ ደረጃ Eንዲሸጋገሩም ሁኔታዎችን ያመቻችላቸዋል (ሳጥን 1)፡፡ ይህን ለማድረግ Aለመቻል ደግሞ የተገኘዉን Eድል Eንዳለመጠቀም ይቆጥራል፡፡ በዚህ Aግባብም የምዝገባ ሥርዓትን፣ ፈቃድ Aሰጣጥን፣ የግብር Aከፋፈልንና ለንግድ Aስፈላጊ የሆኑ ነገሮች ዝውውርን ማሻሻል የተለየ ጠቀሜታ ያለው መስላል፡፡ 56 በግልና በመንስግስት ተቋማት የሚኖር Aጋርነትና ግልጽ ውይይት ማጠናከርም 5F ለመንግስት የሥራ ፈጠራ Aጀንዳ AስተዋጽOዉ የጎላ ነው (ምEራፍ 3 ሳጥን 5)፡፡ Eነዚህም Eንደ በጅምላና ችርቻሮ ንግድ ደረጃ ያሉዉ ብሄራዊ የክፍያ ስርዓት Eና የብድር መረጃ ማEከል ያሉት 54 ናቸዉ፡፡ Aንዳንዶቹ Eነዚህ ጅማሮዎች Eንደ የመጀመሪያው ዙር የፋይናንስ ዘርፍ Aቅም ግንባታ ፕሮጀክት Aካል ሆነዉ በዓለም ባንክ ድጋፍ የተደረገላቸዉ ነበሩ፡፡ በAንድ Aሜሪካ ዶላር በ17 ብር የምንዛሪ መተን ተመስርቶ ሲሰላ E.A.A በ2010/11 ዓ.ም የEድገትና 55 ትራንስጎርሜሽን Eቅድ የሚጠይቀው ገንዘብ መጠኝ 57.4 ቢሊዮን የAመሪካ ዶላር ይደርሳል፡፡ የIትዮጵያን የIንቨስትመንት ሁኔታ ለማሻሻል በዓለም Aቀፍ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን Aማካኝነት በመካሄድ ላይ ያለና 56 በመፍትሔ ሀሳብነት የቀረበውን ፕሮግራም ምEራፍ 3 ክፍል “መ” ላይ ይመልከቱ፡፡ 46 ሣጥን 1፦ በAነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት የምዝገባና የAፈጻጸም ችግሮች ምዝገባ፦ በAሁኑ ጊዜ ለስራ ዘመናቸው ሁሉ የሚያገለግል የንግድ ምዝገባ Eንዳለመኖሩ የንግድ ድርጅቶች ፈቃዳቸውን በየዓመቱ ማሳደስ ያስፈልጋቸዋል፡፡ በተጨማሪም የተመዘገበው የንግድ ሥራ ወደ ሌላ Aካባቢ ከተዘዋወረ ወይም ስራውን ማስፋትና ማሻሻል ከተፈለገ በየጊዜው ለመዝጋቢው Aካል በማሳወቅ ፈቃድ ማግኘት ይገባል፡፡ ወጪና ኪሳራን Aስመልክቶ ለመነሸ የሚጠየቀው ገንዘብ መጠንም ለምዝገባው ወይም ወደ ስራው ለመግባት ሌላው መሰናክል ነው፡፡ የንግድና የግብር ቅንጅት ለንግዱ ዘመን የንግድ ሥራ ምዝገባ መርህ ተገቢነት ማስተዋወቅ Aመታዊ Eድሳትን በAመታዊ መረጃ በመስጠት መተካት ችግሮቹን በመጠኑ ያቃልላል፡፡ ፍቃድ Aሰጣጥ፦ ለተመዘገቡ የንግድ ስራዎች ሁሉ ልዩ የሆነ የሽያጭ ፈቃድ Aሰጣጥ Aለመኖሩ የንግድ ስራዎች ወደ ወጪ የመላክና የAስመጪነትን ፈቃድ ጨምሮ ከAቅም በላይ የሆኑና ብዙ ወጪ የሚጠይቅ የAስተዳደር ጫና Eንዲኖር ያደርጋል፡፡ የግብር Aከፋፈል፦ መስፈርቶች መሰረት ከሚያደርጓቸው ጉዳዮች ጋር በተዛመደ ሁኔታ ጋር የሚኖር Aለመተማመን Eና ገንዘብን የማገላበጥ Aቅም ተAማሚነት ላለው የAነስተኛ ግብር ከፋፈዮች / በየAመቱ ከ100,000 ብር ወይም 5,860 የAሜሪካን ዶላር /በታች ለሚከፍሉ ለAነስተኛና ጥቃቅን ተቋማት Eድገት ሌላ Eንቅፋት ነው፡፡ ይግባኝ የመጠየቂያ ስርAቱም ብዙ ገንዘብ የሚያስወጣና ውሱን ነጻነት ያለው Eንደሆነ መረዳት ተችሏል፡፡ የንግድ Aስፈላጊ ቁሶች/ logistics/፦ በAሁኑ ጊዜ ከጠረፍ ለሚወጡም ሆነ ለሚገቡ ሸቀጦች በጣም ብዙ ዋና Eና ደጋፊ ሰነዶች መጣራት ስለሚጠይቅ ውድ የሆነ የንግድ ሎጂስትክ Eንዲኖር ያደርጋል (ከፍተኛ የሀገር ውስጥ የየብስ መጓጓዣ ወጭ፣ ከፍተኛ የወደብ Eና የማቆሚያ ወጭን ለመሸፈን የሚፈፀም ክፍያ Eና በባንክ የተፈቀደ የብድር ክፍያ መጠን(LC)፡፡ ከዚህ Aኳያ ያለውን ደካማ የሥራ Aፈፃፀም በማጤን የIትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በAሁኑ ጊዜ የሚያበረታታ የማሻሻያ Eርምጃ በመውሰድ ላይ ይገኛል፡፡ ይህም በIትዮጵያ ያለውን የላኪነትና የAስመጪነት ሥራ የሚያሻሽልና የስነድ Aያያዝ ሂደትን ጥሩ Aቅጣጫ ሊያሲዝ ይችላል ተብሎ የሚገመት Aዲስ የጉምሩክ Aዋጅን ያካትታል ፡፡ ‹ 64. በAህጉር ደረጃ ክልላዊ ትስስር Eና በተለያዩት ክልሎች መካከል የርስ በርስ ንግድ ልውውጥን ማሳደግ E.ኤ.A በAሥራ ዘጠኝሰማኒያዎቹ Eና በAሥራ ዘጠኝዘጠናዎቹ በምስራቅ ኤስያና በቅርቡም በቻይና Eንደታየው ምርታማነትን Eና Eድገትን ለዘለቄታው ለማፋጠን ወሳኝ ሚና ይጫወታል፡፡ በEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ ከገጽ 63 Eስከ ገጽ 64 በትክክል Eንደሰፈረው Aነስ ያለ ቁጥጥር የሚደረግበትና ይበልጥ ውጤታማ የሆነ የንግድ ሥራ Aስተዳደር Iትዮጵያ በሸቀጣ ሸቀጥ Eና Aገልግሎት ገበያ በAፍሪካም ሆነ በሌሎች Aከባቢዎች የጠለቀ Aህጉራዊ የንግድ ትስስር Eንዲኖራት ይረዳታል፡፡ Iትዮጵያ በAከባቢዋ ያላትን የንግድ ድርሻ ከፍ ሊያደርግ የሚያስችላት ጠንካራና የታመቀ ኃይልAላት፡፡ ይህ ደግሞ በተለይበዓለም ላይ ከAሲያን(ASEAN) ቀጥሎ በፍጥነት Eያደገ ባለዉ የምስራቅ Aፍሪካ ማህበረሰብ ዘንድነዉ፡፡ E.ኤ.A በ2010 ዓ.ም ጎረቤቷ ዩጋንዳ ከላከችው 20 በመቶ ምርት መጠን ጋር ሲነፃፀር Iትዮጵያ ወደ ምስራቅ Aፍሪካ ማሕበረሰብ 47 የላከችው ምርትመጠን የውጭ ንግዷን 0.3 በመቶ ብቻ ነው፡፡ የIትዮጵያ መንግስት የIትዮጵያን ቀላል የማምረቻ Iንዲስትሪዎች በዓለም Aቀፍ ደረጃ ይበልጥ ተወዳዳሪ Eንዲሆኑለማድረግ የወሰደዉEርምጃ በቀጣናው የሚኖራትን ተወዳዳሪነትም ያሻሽለዋል፡፡ በተጨማሪም Iትዮጵያ በAህጉራዊ ክልሎች የAቅርቦት ሰንሰለት ልትሳተፍ የምትችልበትን ሁኔታናየውጪ ቀጥታ Iንቨስትመንት ለመሳብ የሚያስችል መንገድ ማፈላለግ ጠቃሚ ጉዳይ ነዉ፡፡ Iትዮጵያ ድንበር ተሻጋሪ በሆኑ የEርሻ ምርት ውጤቶች ንግድ ጠቃሚ ሚና ልትጫወት ትችላለች (Aንቀጽ 77)፡፡ የAገልግሎት Aሰጣጥን Aስመልክቶ በቅርብ የዓለም ባንክ ባወጣዉ ሪፖርት መሠረትለናሙና ከተወሰዱ 78 በማደግ ላይ Eና በሽግግር ካሉ ሀገሮች ሁሉIትዮጵያ በAገልግሎት ዘርፍ Eጅግ በጣም Aሳሪ የሆነ (የፋይናንስ፣የቴሌኮሚኒኬሽን፣የሙያ Eና የጅምላ ማከፋፈልና ችርቻሮ) ንግድ ፖሊሲ Aላት፡፡ 57 Eንደ Iትዮጵያ ላሉ ወደብ Aልባ ሀገሮች ለውጭ ገበያ የሚያቀርቧቸውን ምርቶች 56F ለማስፋፋት ያላቸው Eድል የEቃ ማጓጓዣ ዋጋ ከፍተኛ በመሆኑ የተነሳ በጣም ውስን ስለሆነ Aገልግሎቶችን ለውጪ ገበያ ማቅረብ ልዩ ጠቀሜታ የሚያስገኝ ይመስላል፡፡ 65.የሥራ ፈጠራ ሂደትን Eና የቴክኒክ ክህሎትን ማሳደግ Eና ቴክኖሎጂን ማሻሻል መጠናቸው Eና ያሉበት ዘርፍ ግምት ውስጥ ሳይገባ ለሁሉም ድርጅቶች በፍጥነት መስፋፋት በጣም ወሳኝ የሆኑ ጉዳዮች ናቸው፡፡የድርጅቶችን ምርታማነትና ተወዳዳሪነት ለማሻሻል Aዲስና ይበልጥ ውጤታማ የሆነ ቴክኖሎጂ መጠቀምና የምርቶቹን ጥራትም ማረጋገጥ ጠቀሜታ Aለዉ፡፡ ይህን ለማድረግ ደግሞበከፍተኛ Eና በመካከለኛ ደረጃየሰለጠነ የሰዉ ኃይል ያስፈልጋል፡፡ Aንዳለመታደል ሆኖ በAሁኑ ጊዜ የሚሰጠው ስልጠና በቂ ያልሆነና ጥራቱም ዝቅ ያለ ነው፡፡ 58 በስልጠና መተዳደሪያ ደንብ መሠረት ሥልጣን የተሰጣቸው ተቋማት 57F (ምሳሌ፦ የክልል የጥቃቅን Eና Aነስተኛ ድርጅቶች ልማት ኤጀንሲ፣ የቴክኒክና ሙያ ትምህርትና ስልጠና ተቋማት Eና የሁሉንም Aገልግሎትናየማምረቻና የጥገና Aገልግሎት መስጫ ድርጅቶች) ፍላጎት መራሽ የሆነ Aቀራረብን በመረዳትና በመቀበል ረገድ ድክመት ይታይባቸዋል፡፡ በEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ (ከገጽ 86-90) በታቀደው መሠረት Aቅማቸውን መገንባት ጠቃሚ ቢሆንም ፊትን በገቢያ ላይ ወደ ተመሠረተ Aቀራረብ Eና በAስቸኳይ የሚፈለገውን የሰለጠነ የሰው ኃይል ጥያቄ ማሟላት ወደ ሚያስችለው 57 Aፍሪካን Eንደገና ማዋሀድ ፤ በሸቀጥና በAገልግሎት Aከባቢያዊ ንግድ ዉህደንት ማስረጽ-ዓለም ባንክ (2012)፡፡ የIትዮጵያ የልማት Eና ምርምር ተቋም (2004 ዓ.ም) Eንድሚያሳየዉ 7 በመቶ Aነስተኛና ጥቃቅን ድርጅቶች 58 ብቻ የሥልጠና ተደራሽነት Aላቸው Eንደ ቲዮዶስ ፋሰት (Triodos Facet) 2011 ዓ.ም Eና ግሩንደር(Grunder) 2010 ዓ.ም ከሆነ ሥልጠናዉም በሥራ Aመራሩ ፍላጎት መሠረት የተቀረጸ Aይደለም፡፡ 48 የIንዱስትሪ Aጋርነት ማዞር ከዚሀ Eኩል የሆነ ጠቀሜታን ያስገኛል፡፡ ለውጭ ንግድ፣ ገቢ Eና ሥራ Eድል Eድገት ከፍተኛ Eምቅ Aቅም ላላቸው የተመረጡ የማረቻ Iንዱስትሪዎች (ምሳሌ፦ የጨርቃጨርቅ Iንዱስትሪ ልማት ተቋም፣ የቆዳ ልማት ተቋም Eና የብረታ ብረት Iንዱስትሪ ልማት ተቋም) የቴክኒክ ድጋፍ Eና የቴክነሎጂ ሽግግር Eንዲያመጡ ስልጣን የተሰጣቸው ሦስት የመንግስት የቴክኒክ ተቋማትን ለማጠናከር ድጋፍ መስጠትም Eንደዚሁ Aስፈላጊ ነው፡፡ Eነዚህን ተቋማት ማስፋፋት በቴክኖሎጂ ሽግግር Eና በቴክኒክ ድጋፍ Aማካኝነት በተለይ በከተማ የሚገኙትን የተደራጁ ስብስቦች በማጠናከር በኩል ጥቅም ሊሰጥ ይችላል፡፡ በAንድ የሙያ መስክ ላይ ልዩ ሙያ ከሚያስጨብጥ ስልጠና በተጨማሪ የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ (ገጽ 86 – 91) የትምህርት ጥራትን ማሻሻል ለሚሰጠው ጠቀሜታ Eውቅና ይሰጣል በተለይም ከዚህ በታች በAንቀጽ 81 ለተብራሩት ለሁለተኛ ደረጃ Eና ለከፍተኛ ትምህርት፡፡ ሣጥን 2 ፡ የቱሪዝም ዘርፍ -ያልተነካው የስራ ምንጭ የቱሪዝም ዘርፍ በIትዮጵያ ብዙ ድሀዎችን የሚጠቅም በተለይ ለጥቃቅንና Aነስተኛ Iንተርፕራዞች፣ ለወጣቶችና ሴቶች ጠቃሚ የሆነ የሥራዎች ምንጭ መሆን የሚችል ነው፡፡ በAሁኑ ጊዜ 22,000 ሠራተኛ ካሉት የቆዳ Iንዱስትሪና 35,000 ሠራተኞች ካሉት የAበባ Iንዱስትሪ ጋር ሲነጻጸር የሆቴሎች Eና ምግብ ቤቶች ንUስ ዘርፍ ብቻ በከተማ Aካባቢዎች ከ408,000 በላይ ሠራተኞች ቀጥሯል (የIትዮጵያ ማEከላዊ Eስታቲስትክስ ኤጀንሲ E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም)፡፡ በሆቴሎች Eና በምግብ ቤቶች ተቀጥረው ከሚሰሩት ሰዎች 88 በመቶ ያህሉ ሴቶች ሲሆኑ፣ 60 በመቶው ያህሉ የግል ንግድ የሚያካሂዱ Eና ከ50 በመቶ የሚበልጡት Eድሜያቸው ከ30 Aመት በታች ነው፡፡ የIትዮጵያ Eደ ጥበብ ዘርፍ 55 በመቶ የሚሆነውን የቱሪዝም ወጪ በመያዝ ድሀ ቤተሰቦችን Eየጠቀመ በድህነትን በመቀነሱ ረገድ ከፍተኛ የሆነ Eምቅ ኃይል Aለው (በባህር ማዶ የልማት ተቋም /ODI/ 2009 ዓ.ም)፡፡ Iትዮጵያ ካልተበረዘ ጥሩ የባሕል Eና የተፈጥሮ ዝንቅ ጋር፣ ደህንነቱ የተረጋገጠ Eና Aስተማማኝ መዳረሻ ከሚል መልካም ዝና ጋር Eንደዚሁም መልካም ገቢያ ካላቸው Eንደ ኬንያ፣ ታንዛኒያ Eና ጂቡቲ ካሉት Aጎራባች ሀገሮች ጋር መደጋገፍን ለማምጣት መልካም Aጋጣሚ ያላት በመሆኑ “ሁሉንም Aፍሪካ” በAንድ የመዳረሻ ሀገር የሚያስብል በግልጽ የሚታይ የበለጠ Eድል Aላት፡፡ የIትዮጵያ Aየር መንገድ ጥሩ የሆነ ተደራሽነትን ተወዳዳሪ በሆነ ዋጋ ይሰጣል፡፡ Aዲስ Aበባም በፍጥነት የዲፕሎማቶች ማEከል Eና ዋና የAየር መጓጓዣ Eምብርት Eየሆነች መጥታለች፡፡ የEድገትና ትራንስፎርሜሽኑ Eቅድ E.ኤ.A ከ2010 Eስከ 15 ዓ.ም ድረስ ይህን Eምቅ የቱሪዝም ኃይል ከግምት ውስጥ በማስገባት የቱሪሲት መዳረሻዎችን ቁጥር Eጥፍ በማድረግ ወደ Aንድ ሚሊዮን ከፍ ማድረግ Eና ቱሪስቶች የሚያወጡትን ወጪ በ12 Eጅ በማሳደግ ወደ 3 ቢሊዮን ብር ለማሳደግ በማቀድ ለዘርፉ ጉጉ የሆነግብ Aስቀምጧል፡፡ Eነዚህን ዓላማዎች ከግብ ለማድረስ Iትዮጵያ ከቱሪዝም የህግ ማEቀፎች፣ ከንግድ ሁኔታ፣ ከተቋማት የመምራት Aቅምና ተመሳሳይ ዘርፎችን ከማቀናጀት Aንጻር የሚታዩ ችግሮችን መፍታት ያስፈልጋታል፡፡ የዓለም ባንክ ከባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ጋር በመተባበር E.ኤ.A በ2009 ዓ.ም የወጣዉን ብሔራዊ የቱሪዝም ልማት ፖሊሲ Aተገባበርን በንቃት በመደገፍ ላይ ይገኛል፡፡ ይህም በIትዮጵያ ዘላቂ የቱሪዝም ልማት መርኀ ግብር Eናበቅርቡ E.ኤ.A ሰኔ 2012 ዓ.ም በታተመው “የIትዮጵያ ቱሪዝም ዘርፍ፦ Eስትራቴጂያዊ መንገዶች ለተወዳዳሪነት Eና ለሥራ ፈጠራ” የፖሊሲ ውይይት ትንተና የተደገፈ ነው፡፡ዓለም Aቀፍ የገንዘብ ትብብር በቅርቡ ከቱሪዝም Aኳያ የመንግስትና የግል ውይይት መድረክ Eያመቻቸ ሲሆን በተጨማሪም በዘርፉ ያለዉን Iንቨስትመንት ለማሳደግAቅዷል፡፡ 49 ምንጭ፡- የIትዮጵያማEከላዊ Eስታቲስትክስ ባለሰልጣን (2011 ዓ.ም) የከተሞች የቅጥር Eና ሥራ Aጥ የጥናት ሪፖርት፣ የEሴት ቁርኝት ትንታኔ Eና ደህነትን በከፍተኛ ደረጃ በመቀነስ ረገድ ከቱሪዝም የተገኙ መረጃዎች ሀሳብ Eያስለውጡ ነው - ከዓለም Aቀፍ የልማት ድርጅት(ODI 2009) ፣ ከዓለም ባንክ (የዓለም ባንከ 2011 ዓ.ም) ዓለም Aቀፋዊ ተወዳዳሪ ወደ ሆነ የIትዮጵያ ምጣኔ ሀብት፦ የAገልግሎቶች Eና የከተሞች መስፋፋት ሚና፡፡ በሮዝ Eና የፖሎ ሸሚዝ የEሴት ቁርኝት ላይ የተደረገ ንጥል ጥናት- ለዓለም ባንክ በግሎባል ሶሉሽንስ የተዘጋጀ፡፡ 66.በሥዓተ ፆታ ላይ የሚታየውን የEኩልነት ችግር መፍታት Eና በሴቶች Eና በወንዶች መካከል የሚታየዉን የመልማት Eድሎች ክፍተት መሙላት የመንግስትን የሥራ ፈጠራ Aጀንዳ ወደ ፊት ለማራመድ ያግዛል፡፡ ዓለም Aቀፋዊ ልምድ Eንደሚያሳየው ሴቶችን በIኮኖሚያዊ Eንቅስቃሴ ማሳተፍ ለEድገትከፍተኛጠቀሜታ ያስገኛል፡፡ 59 ዓለም ባንክ 58F E.ኤ.A በ2008 ዓ.ም ባወጣዉ ሪፖርት መሠረት ከትምህርትና የሥራ ገበያ Aኳያ የሥርዓተ ፆታን EኩልነትማረጋገጥAጠቃላይ ዓመታዊየሀገር ውስጥ ምርትን በ1.9 በመቶEንዲጨምር ያደርገዋል፡፡ ይሁን Eንጂ በAሁኑ ጊዜ ሴቶች በIትዮጵያ በAብዛኛው የቤት ውስጥ ሥራ የመሥራት ኃላፊነት Aለባቸው፣ በገቢያ ሰብሎች ምርት፣ ከግብርና ውጭ በሆኑ ድርጅቶች Eና ደሞዝ በሚከፈልባቸው ሥራዎች ውስጥ ለመሳተፍ ያላቸው Eድል ውስን ሲሆን የንግድ ሥራ በመሥራት ረገድ የሚያጋጥሟቸው መሰናክሎች ወንዶችን ከሚያጋጥሟቸው የበለጡናቸው፡፡ በከተሞች Aካባቢ የሴቶች ያለመቀጠር Eድል ከወንዶች ጋር ሲተያይ ከሁለት Eጥፍ በላይ ይበልጣል፡፡ በዚህም ምክንያት ሴቶቹ Aነስተኛ ልምድ ያላቸው ሲሆኑ Aንድ ዓይነት የተፈላጊ መስፈርት በሚያሟሉ Eና Aንድ Aይነት ሥራ በሚሠሩ ሴቶች Eና ወንዶች መካከል ያለው የደሞዝ ልዩነት ወደ 50 በመቶው ይደርሳል፡፡ ለሴቶች ብዙ የሥራ Eድል የሚሰጠው የቱሪዝም ዘርፍ ምንም Eንኳ መንግስትዘርፉን ለማበረታታት ጠቃሚ Eርምጃዎችን Eየወሰደ ያለ ቢሆንም Eሰካሁንም ድረስ በAንፃራዊነት ገና ያላደገ ነው (ሣጥን 2)፡፡ Eንደዚሁም ምርታማ ለሆኑ ሀብቶች ባለው ተደራሽነት Eና ቁጥጥር ላይ የሥርዓተ ፆታ ክፍተት በጉልህ ይታያል፡፡ ምንም Eንኳ ሴቶች ለግብርና ሥራ የሚያስፈልገውን Aብዛኛውን የጉልበት AስተዋጽO የሚያበረክቱ ቢሆንም የጋራ የመሬት ባለቤትነት የምስክር ወረቀት የመስጠቱ ጥረት Eንዳለ ሆኖ ለመሬት ያላቸው ተደራሽነት Aሁንም ውስን Eንደሆነ ቀጥሏል፡፡ 59 ለዝርዝርትንታኔው Aባሪ 6 ላይ ያለውን ይመልከቱ፡፡ 50 67. መንግስት Iንዱስትሪን በማስፋፋት Aማካኝነት ለሥራ ፈጠራ የሰጠዉ ትኩረት ለተፋጠነ የከተማ መስፋፋት Aይነተኛ ምክንያት መሆኑ Aይቀሬ ነው፡፡ ከሁሉም የቅረብ በሆነው መረጃ መሠረት E.ኤ.A በ2000 ዓ.ምከ9.8 ሚሊዮን ነዋሪ በመነሳት E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም 14 ሚሊዮን የሚሆኑ Iትዮጵያውያን የከተማ ነዋሪዎች ናቸዉ፡፡ ከዚህ መካከል 3 ሚሊዮን ያህሉ የሚኖሩት በAዲስ Aበባ ነው፡፡ 60 በከተማ የሚኖረው ሕዝብቁጥር ዓመታዊ Eድገት 59F 4.3 በመቶ ሲሆን E.ኤ.A በ2020 ዓ.ም ከተሞች20 በመቶ ለሚሆነዉ የIትዮጵያ ሕዝብ መኖሪያ ይሆናሉ ተብሎ ተተንብዮAል፡፡ 61 የከተማ 60F ምጣኔ ሀብት ዋነኛ የEድገት Aንቀሳቃሽ Eየሆነ ብቅ Eያለ ነው፡፡ የከተማ Aከባቢዎች ከAጠቃላይ የሀገር ውስጥ ዓመታዊ ምርት 50 በመቶ ያህል የያዙ ሲሆን ለAጠቃላይ የሀገር ውስጥ ዓመታዊ ምርት Eድገቱ ደግሞ የ60 በመቶ AስተዋጽO ያደርጋሉ ተብሎይገመታል፡፡ 62 ሆኖም ለIትዮጵያ ከከተሞች መስፋፋት 61F የሚገኘውን ጠቀሜታ Eውን ለማድረግ ከሌሎች ነገሮች በተጨማሪ Eንደ Eቅድ ማቀድ Eና በጀት ዝግጀት፣ ጥራት ያለው መሠረተ ልማት በማስፋፋት Eና ጠብቆ በመያዝ Eና መሠረታዊ ማሕበራዊ Aገልግሎቶችን በመሥጠት ላይ በከተማ የAካባቢ መስተዳድሮች ውስጥ የሚገኘው የAቅም ውስንነት የሚያጠቃልሉ ዋና ዋና የሆኑ ተግዳሮቶችን መፍታት ያስፈልጋል(የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ ገጽ 24)፡፡ 68.በመሠረተ ልማት Aቅርቦት መሻሻል ጥሩ Eድገት የታየ ቢሆንም(በምEራፍ 1ላይEንደተገለጸው)የኃይል Eጥረት Eና መቋረጥ Eንዲሁም የመጓጓዣ ዋጋ ከፍተኛ መሆን በዋናነት ከተለዩት Aሥር የድርጅት Eድገትና የሥራ መስፋፋት መሰናክሎች ውስጥ ይካተታሉ፡፡ 63ከኤሌከትሪክ ጋር ተዛማጅነት ያላቸውን ችግሮች ለመፍታት(ሠንጠረዥ 5) Eና 62F በዓመት ለሀገር ውስጥ ፍጆታ የሚፈለገዉንየ25 በመቶየኃይልEድገት ለማስገኘት የመንግስት የኃይል ዘርፍ Eስትራቴጂ መስመር በተዘረጋባቸው Eና ባልተዘረጋባቸው ቦታዎች የተለጠጠ የመስመር ግንኙነት 6475 በመቶ በሚሆኑት ከተሞችና መንደሮች ለማዳረስናከመስመር ጋር 63F 60 የከተሞች ህዝብ ቁጥር በጾታ፣ በክልል፣ በዞንና በወረዳ-ማEላዊ Eስታቲስትክ ባለስልጣን(ሐምሌ 2011 ዓ.ም)፡፡ የዓለም የከተሞች መስፋፋት ሁኔታ-የ2011 ዓ.ም ክለሳ-የIኮኖሚና የማህበራዊ ጉዳዮች ክፍል-የሥነሕዝብ ንUስ 61 ክፍል- የተባበሩት መንግስታት (ሚያዝያ 2012 ዓ.ም)፡፡ 62 የከተማ መሰፋፋት ተግዳሮት በIትዮጵያ፤ ለEድገትና ለድህነት ቅነሳ ያለዉ Eንድምታ-ዓለም ባንክ (2007 ዓ.ም)፡፡ በ2012 ዓ.ም የIንተርፕራይዝ ጥናት ዉጤት መሰረት የኤሌክትሪክ Aቅርቦት በሶስተኛ ደረጃ የተቀመጠ ችግር 63 ሲሆን የትራነስፖርት ችግር ደግሞ በዘጠነኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል፡፡ የIትዮጵያ መንግስት የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋታ ለማስፋፋት ከማቀዱም በላይ ታዳሽ የኃይል ምንጮችንና 64 ኤልክትሪክ መስመር በሌለባቸዉ ቦታዎች ኃይል ቆጣቢ የሆኑ ምርቶችንና Aገልግሎቶችን ሥራ ላይ ለማዋል Eቅድ 51 የተያያዙ የተጠቃሚዎቹን ቁጥርም በEጥፍ በማሳደግ በ2015 ዓ.ም 4 ሚሊዮን ለማድረስ የማስፋፊያ Eቅድ Aስቀምጧል፡፡ በEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ ላይ Eንደተቀመጠዉ ለኃይል Aቅርቦት ዘርፉ መርኀግብር የተመደበው መዋEለንዋይ በጣም ከፍተኛ ነው፡፡ ይሄውም 11 ቢሊዮን የAሜሪካን ዶላር ሲሆን ከዚህ ውስጥም 3.5 ቢሊዮን ዶላር ከAጭር ጊዜ የቦንድ ሽያጭ ተገኝቷል፡፡ ይህ ከፍተኛ የኃይል ወጪ በመብራት ኃይል ኮርፖሬሽን ተግባር ላይተግዳሮት ፈጥሮበታል፡፡ E.ኤ.A ከ2012 Eስከ 2020 ዓ.ም ድረስ በመንግሰት በጀት ላይ ተጨማሪም2 ቢሊዮን ዶላር ጫና ሊፈጥር ይችላል፡፡ ይህም ከሦስት Eስከ Aራት በመቶየመንግስት ዓመታዊ የበጀት ወጪ ጋር Eኩል ይሆናል ማለትነው፡፡ ስለዚህ መንግስት ለኮርፖሬሽኑ ለመካከለኛ ጊዜ ተግባራዊ የሚሆን የገቢ ማሻሻያ ወይም የብድር Aሰጣጥ መዋቅር መዘርጋት ያስፈልገዋል፡፡ ውጤታማ Aሠራሩን ከማሻሻል የሚገኘውጥቅም የገንዘብ Aፈፃፀም ላይ የሚያሰገኘው ከ1 Eስከ 2በመቶያህል ስለሆነ የመስመር ብልሽትን መቀነስ ውጤታማነትን ለማሻሻል AስተዋጽO ሊያደርግ ይችላል ይህ የሚሆነው ግን በመጠኑ ብቻ ይሆናል፡፡ ኮርፖሬሽኑ በተጨማሪም Aሠራሩን ዘመናዊ በማድረግ Aቅሙን ለማጎልበት ለሰው ኃይል ስልጠና መዋለንዋይ መመደብ Aለበት፡፡ ይህም Aሁን ያለውንም ሆነ መጭውን Eድገት ለመቆጣጠር ያስችላል፡፡ ይህ Aጀንዳ Eቅድ ማቀድን፣ መፈጸምን፣ Eና የኤሌክትሪክ መረቡን Eና Aገልግሎቱን ተቆጣትሮ ማሠራትን Eንደዚሁም Eንደ የሂሳብ መዝገብ Aያያዝ Eና ደረሰኝ መሥጠት የመሳሰሉትን የቢሮ ውስጥ Aገልግሎቶችን ማሻሻልን በሚጠቃልሉት ላይ ክህሎቶችን ማሳደግ Eና ድርጅቱን ማጠናከር ይጠይቃል፡፡ ይዟል፡፡ በተጨማሪም መስመር ባለበት Aካባቢ ለሚገኙ ኤሌክትሪክ ከፍለው ለማስቀጠል ለማይችሉ ቤተሰቦች ዘመናዊ የኃይል Aቅርቦት ለማዳረስ Aቅዳል፡፡ 52 ሠንጠረዥ 5፡ በመሠረተ ልማት Aኳያ ያሉ ተግዳሮቶችና ምቹ Aጋጣሚዎች ሃይል  Aሁን ያለውን መዋEለንዋይን ለማስተዳደር የሚያጋጥሙ የAቅም ውስንነቶች፤ በዘርፉ ካለው ከፍተኛ Eድገት Aኳያ Aከባቢያዊና ማህበራዊ ጥበቃ  ትላልቅ የመዋለ ንዋይ ፍሰቶችን በገንዘብ መደገፍ  መብራት ኃይል ኮርፖሬሽን የገንዘብ Aቅም ችግር መፍታት፡፡ ኮርፖሬሽኑ ለረጅም ጊዜ መዋEለንዋይ Eቅዱ የሚያውለው የAጭር ጊዜ ብድር ስላለበት በትርፍና ኪሳራከፍ ያለ ስጋት ላይ ነው፡፡ E.ኤ.A. ከ2012 Eስከ 2020 ዓ.ም ድረስ የሚያጥረውየAገልግሎትEዳ 2 ቢሊዮን የAመሪካ ዶላር ይሆናል ተብሎ ይታሰባል፡፡ የምድር ትራንስፖርት  የIትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን Aቅም ማነስ  በመገንባት ላይ ያሉት መንገዶች ከፍተኛ ወጪ ማስከተላቸውና ብሎም መጓተታቸው  በAከባቢና ማህበራዊ ጥበቃ ዙሪያ በቂ ህግ Aለመኖሩ  የገጠር መንገድ ተደራሽነትን ማሻሻል  በመካሄድ ላይ ያለዉ በAዲስAበባና በጅቡቲ መካከል የባቡር መስመር ግንባታ ስምምነት የIንፎርሜሽንና  የIንፎርሜሽንና ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ የህግ ማEቀፍ ዘመናዊ ማደረግ፤ ሁለተኛ ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ የሞባይልፍቃድ መስጠትና ታሪፍን ከዋጋው Aንጻር ማስተካከል (ICT) 69. Iትዮጵያ ለታዳሽ የኃይል ምንጮች ከፍተኛ የሆነ (ወደ 45,000 ሜጋዋት የውሃ፣ 10,000 ሜጋዋት የከርሰምድር Eና5,000 ሜጋዋትየነፋስ ኃይል) Eምቅ Aቅም Aላት፡፡መንግስት Iትዮጵያ የምስራቅ Aፍሪካ የኃይል ምንጭ Eምብርት Eንድትሆን Eና በመጪዎቹ Aሥር ዓመታት የኃይል ፍላጎታቸው በ69 በመቶይጨምራል ተብሎ ለሚጠበቀውየምስራቅ Aፍሪካ የኃይል ማሰባሰቢያ ቀጠና ወሳኝ ሚና Eንድትጫወት ያስባል፡፡ ይህን ግብ Eውን ለማድረግ ድንበር ተሸጋሪ የሆኑ የመስመር ማገናኘት ሥራዎችን ለማቀድና ለማስፈጸምድርጅታዊ መዋቅር፣ ለተዘረጉት ብሔራዊ የኃይል ተሸካሚ መስመሮች ተስማሚ የሆነ የማስፈጸሚያ ደንብና ሥርዓት Eንዲሁም ግልጽ፣የማያዳላና ሊከወንየሚችል የድንበር ተሻጋሪ ኃይል Aገልግሎት የኃይልንግድ ማEቀፍ ይጠይቃል፡፡ የዚህ Aይነቱ ንግድ ምስራቅ Aፍሪካን ከካርቦን ልቀትAኳያ ጥርት ያለ ጎዳና Eንድትከተል ሲያደርጋት የፀሐይ ኃይልንና የከርሰ ምድር ሙቀት ኃይልን የመሳሰሉ ታዳሽ ኃይሎች በስፋት ሥራ ላይ በሚውሉበት ወቅት ጫናዎችን ሚዛናቸውንለማስጠበቅ ይረዳታል፡፡ Eነዚህን ሰፋፊ የIንቨስትመንት ፕሮጄክቶች በወቅቱናውጤታማ በሆነ መንገድ ለመተግበር ውጤታማ Eና ዘላቂ ዘመናዊ የሆኑ የAገልግሎት መስጫ ተቋማትያስፈልጋሉ፡፡ 70. ላለፉት Aስር ዓመታት መንግስት (የዓለም ባንክን ጨምሮ) ከተለያዩ Aጋሮችጋር በመተባበር ከመንገድ ልማት ዘርፍ መርኀ ግብር ጋር በተጣጣመ ሁኔታ የመንገዶችን መረብ ለማስፋፋት Eና ዘርፉን ለማሻሻልና ዘመናዊ ለማድረግመዋለንዋይ በመመደብ ላይ ይገኛል፡፡ የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ (ገጽ 86) የመንገዶችን የትስስር መረብ መጠንና ጥራት 53 Eያደገ ከሚሄደው ፍላጎት ጋር Aጣጥሞ ለመጓዝEና ተስፋ ሰጪ ግቦችን ለመቅረጽ መንግስት ያለውን ቁርጠኝነት በድጋሚAረጋግጧል፡፡Eስካሁን ድረስለጋሾች በዋናነትያተኮሩትበፌዴራል መንገዶች (ምሳሌ፦ የክል ዋና Eና Aገኛኝ መንገዶች) ላይ ነበር፡፡ሆኖም የገጠር Eና የማሕበረሰብ መንገድ መረቦች ባላቸው ብቃት ላይ Eና ለተሻሻለ መሠረተ ልማት ከፍተኛ የሆነ ፍላጎት Aለ፡፡ ለዚህ ስኬት በIትዮጵያ ውስጥ በሕዝብ ከሚሠሩት መርኀ ግብሮች ትልቁ የሆነው የገጠር መንገድ Aጠቃላይ ተደራሽነት መርኀ ግብር Aስፈላጊ የሆኑትን የመንገድ መረቦች በማሳደግ ላይ Eና ከዚሁም ጋር Aብሮ ለሰለጠነውም ላልሰለጠነውም የሰው ኃይል የሥራ Eድል በሚፈጠርበት ሁኔታ ላይ Aተኩሯል፡፡ ለAጠቃላዩ የመንገድ መረብ Eቅድ ሥራ፣ የመንገድ ልማት Eና በሀገሪቱ ውስጥ ላለው ቅንጅት ኃላፊነት ያለው የIትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን የመንገድ ሥራ ፕሮጀክቶች ወቅታቸውን ጠብቀው የመጠናቀቅ ሁኔታ Eና ጥራት ይሻሻል ዘንድ የAቅም ድጋፍ ያስፈልገዋል፡፡ 71. ዓለም Aቀፍ ምርጥ ልምዶች Eንደሚያሳዩት የተዋጣለት Aካባቢያዊ የIንፎርሜሽንና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂIንዱስትሪ ሥራን ይፈጥራል፣ ምርታማነትን ያሻሽላል Eንዲሁም ፈጠራን ያበረታታል፡፡ 65ብሄራዊ የIንፎርሜሽንና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ለልማት የድርጊት 64F መርኀ ግብር ለIትዮጵያ (E.ኤ.A ከ2006 Eስከ 2010 ዓ.ም) በIንፎርሜሽንና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂየሚመራIኮኖሚ ለመገንባት ያለመ ነው፡፡ ጥቂት ውጤቶች የታዩ ቢሆንም መንግስት በዓለምAቀፍና በAገር ውስጥ Iንፎርሜሽንና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂመሠረት ያደረጉ Aገልግሎቶች ገቢያ ላይ የቀረቡ ለIትዮጲያ Iኮኖሚ ጥቅም ሊያስገኙ የሚችሉ Eድሎችን ሊያጤን ይገባል፡፡ ይህን ሂደት ለማመቻቸት ፖሊሲዎችን፣ሕጎችናደንቦችን Eና ተቋማዊ ማEቀፎችንለማሻሻል Eርምጃዎች መወሰድ Aለባቸው፡፡ ተሰጥOና ከፍተኛ ክሂል ያላቸውን ግብረ ኀይሎች ማሰባሰብና ከAዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ጋር Eንዲላመዱ ማድረግ የሚያስፈልግ ሲሆን ለገንዘብ Eና ለIንፎርሜሽንና ኮሙኒኬሽንቴክኖሎጂመሠረተ ልማት የሚኖረውንተደራሽነት ማሻሻል ያስፈልጋል፡፡ ለ. ዘመናዊና ምርታማ ወደሆነ ግብርና ሽግግር ማድረግ 72.ግብርና በIትዮጵያ ከሁሉም በበለጠ የግሉ ዘርፍ Eንቅስቃሴ የሚያደርግበት መስክ Eና ዋናው የምጣኔ ሀብት Eድገት ምንጭ ነው፡፡ ዘርፉ ለAብዛኛው Iትዮጵያዊ ሥራ Eድል Eያንዳንዱ በIንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ Aገልግሎት ላይ የተመሰረተ የስራ ፈጠራ በተዘዋዋሪ ከ3 Eስከ 4 ለሚደርሱ 65 በሌሎች ዘርፎች ለሚሰሩ ሰዎች የስራ Eድል ያስገኛል ተብሎ ይገመታል፡፡ የዚህ መረጃ ምንጭ ኤቨርስት ትንተና- ብሔራዊ የሶፍትዌር Eና የAገልግሎቶች ሰጭ ካምፓኒዎች ማሕበር (NASSCOM)-2011 ዓ.ም ነዉ፡፡ 54 የሚያስገኝ፣ በውጭ ገበያ ከፍተኛውን መጠን የያዘ Eና ከድህነትና የምግብ ዋስትና መረጋገጥም ሆነ ወይም ከAካባቢ፣ የተፈጥሮ ሀብት Aያያዝ Eና የAየር ንብረት ለውጥ ጋር ተያይዘው Iትዮጵያን ባጋጠሟት የልማት ተግዳሮቶች ዘንድ ማEከላዊውን ሥፍራ የያዘ ነው (Aንቀጽ 25 Eና 26 ላይ Eንደተብራራው)፡፡ የከተሞችና Iንዱስትሪዎች ፈጣን Eድገት የIትዮጲያን የEድገት ግቦች ለማሳካትAስፈላጊ ሲሆን በምጣኔ ሀብቱ ውስጥ Eና በሥራ Eድል ሰጭነቱ (ካለው ከፍተኛ የሆነ የሕዝብ Eድገት ጋር ሲዳመር) የግብርና ተጽEኖ መኖር የዚህን ዘርፍ Eድገት ለAጠቃላዩ Eድገት Eና የድህነት ቅነሳ ለመጪዎቹ ብዙ ዓመታት ማEከላዊ ሆኖ የሚቀጥል ያደርገዋል ማለት ነው፡፡ 73. የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ (ገጽ 45) የመንግስትን ከEጅ ወደ Aፍ የሆነውን የግብርና ዘርፍ ገበያ-መር ወደ ሆነ ምርት የማሸጋገር ፍላጎት Aስቀምጧል፡፡ ባለፉት ዓመታት የተመዘገቡት ከፍተኛ ደረጃ የEድገት መጠኖች Eንዳሉ ሆኖ Aሁንምድረስ የግብርና ምርታማነት በዝቅተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ ሲሆን Aብዛኛው የሚመረተዉ ምርት ከቤተሰብ ፍጆታ የማያልፍ ሆኖቆይቷል፡፡ በመሆኑም ሽግግር ማምጣት ምርታማነትን በመጨመርና Eንደዚሁም የበለጠ ብቁ Eና ውጤታማ ገቢያ በመፍጠር በግብርናው ላይ ከፍተኛ የሆነ የምርት መጠን ጭማሪ ማምጣትን ይጠይቃል፡፡ ባለፉት Eስትራጂዎች 66Aፈፃፀም ልምዶች 65F ላይ በመመስረት የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ (ገጽ 45-55)ባለሦስት ፈርጅ የመፍትሔ ሀሳቦችን ሰንዝሯል፡፡ Eነሱም (1) ሁሉም Aይነት ምርቶች Eና የሥራ መሰኮች ላይ ተጽEኖ የሚያሳድረውን የIትየጵያ ግብርና Aከርካሪ የሆነውን Aነስተኛ ግብርና ማሳደግ (2) የAርብቶ Aደር ልማት (3) (የጓሮ Aትክልትን ጨምሮ) ሰፋፊ ገበያ ተኮር Eርሻ ልማትቶችን ማሳደግ፡፡ የጨመረ የግብርና ምርት በግብርና ላይ የተመሠረቱ Iንዱስትሪዎችን ለማሳደግ የሚሆኑ ግባቶችን ለማቅረብ ስለሚያስችል Eንደዚሁም በዓለም Aቀፍ ገበያ ውስጥ የተሳካ የንግድ ሥራ ለመሥራት መሠረት በመሆኑ ገበያ ተኮርግብርና ትኩረት ተሰጥቶት በAጽንOት ተገልጿል፡፡ 74. Eርሻዎች፣ንግዶችና Aነስተኛ ይዞታ ያለቸው ገበሬዎች (በEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ Aንቀጽ 60-64 Eንደተብራራው) 67Eንደ6F ውስን የሆነ የገበያ ተደራሽነት፣መሬት፣ገንዘብ፣ክህሎትና ቴክኖሎጂን ባሉት ጉዳዮችከመካከለኛ Eና Aነስተኛ በስም ለመጥቀስ ለረጅም ጊዜ የቆየው ግብርና መር የIንዱስትሪ ልማት(ADLI) Eስትራቴጂ Eና ያለፈዉ Aምስት 66 ዓመት Eስትራቴጂ ድህንትን ለማጥፋት የተፋጠነ Eና ዘላቂ ልምት Eቅድ (PASDEP) ናቸዉ፡፡ Aንዳንዶቹ ችግሮች የፋይናንስ Aገልግሎት ከሚሰጡ ማEካት መራቅ፣ ከፍተኛ ስጋትና የምርት ወቅታዊ መሆንና፣ 67 ደካማ የመሬት Aስተዳደርና Aያያዝ የመሳሰሉት ምክንያቶች በመኖራቸው የተነሳ የተባባሱ ናችው፡፡ 55 Iንተርፕራይዞች ጋር ተመሳሳይ ችግር Aለባቸዉ፡፡ ስለዚህ Eነዚህን ሳንካዎች መቅረፍና ምቹ የቁጥጥርሁኔታ መፍጠር ሰፋፊ ወይም Aነስተኛ የሆነውን ግብርና Eንደንግዱ ዘርፍ ተጠቃሚ ሊያደርገው ይችላል፡፡ ግብርናም በዘርፉ Eንደ ዘር፣የመሬት ለምነት፣ማዳበሪያ Eና የማሕበራትን ሚናና ተግባራት በመሳሰሉ ጉዳዮች ላይ ለውጥ Eንዲደረግ ይፈልጋል፡፡ ይህን ጉዳይ በሚገባ ለማየት መንግስት E.ኤ.A በ2010 ዓ.ም የግብርና ሽግግር ኤጀንሲ /Agricultural Transformation Agency /Aቋቁሟል፡፡ ይህ Aዲስ ተቋም ከግብርና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር Aስፈላጊ ለውጥ በሚያሻቸው ልዩ የግብርና Aቅጣጫዎች Eና Aግሪ ቢዝነሱን ለማበረታታትበመንግስትና በግል ዘርፉ መካከል Aጋርነት ለመፍጠር በመሥራት ላይ ይገኛል፡፡ 75. ለንግድ ሥራ Aስፈላጊ ከሆኑ ነገሮች Aንዱ የሆነው መሬት በተለይም ለEርሻ ሥራ በጣም Aስፈላጊ ነው፡፡ ለAብዛኞቹ ገበሬዎች የመሬት ባለይዞታ የመሆን መብት ትልቁ ቅርስ ወይም ምርታማነትን ለማምጣት ሊሟሉ ከሚገባቸው ነገሮች Aንዱ ነው፡፡ በዓለም Aቀፍ ደረጃም ሆነ በIትዮጵያ Eንደሚታየው የመሬት ይዞታ ዋስትና ያለው መሆን ከዚሁም ጋር ተያይዞ የይዞታ መብትን ወደ ሌላ የማስተላለፉ ሂደት ቀላል መሆን በግብርናው ዘርፍ ለሚኖር Iንቨስትመንት ጠቀሚና ወሳኝ ጉዳዮች ናቸው፡፡ Iትዮጵያ Aስደናቂ የሆነ የመሬት ሀብት Aላት፡፡ ነገር ግን በAብዛኛው ጥቅጥቅ ያለ የሕዝብ Aሰፋፈር ባላቸው ደጋማ Aካባቢዎች የመሬት Eጥረት ያለ ሲሆን Eንዚህ Aካባቢዎች ከፍተኛ የሆነ የመሬት መራቆት Aደጋ የተጋረጠባቸው ናቸው፡፡ ሊለማ የሚችል ሰፊ መሬት በሌሎች የሀገሪቱ ክፍሎች ያለ ቢሆንም ወደ Eነዚህ ሥፍራዎች Eርሻን ማስፋፋት ግን ከዚሁ ጋር የሚያያዙ ወሳኝ የሆኑ ማሕበራዊ Eና Aካባቢያዊ ፈተናዎችን በጥንቃቄ ይዞ ማስተዳደርን ይጠይቃል፡፡ በዚሁም ላይ ከEነዚህ ሀብቶች ዘላቂ የሆነ ጥቅም ለማግኘት መሬትን በወል ለመያዝ ለሚያስችል መብት የሚደረግ የመንግስት ጥበቃ Eንደዚሁም የጋራ መሬቶች Aስተዳደር (ይህ የAርብቶ Aደር መሬቶችን ይጨምራል) መኖር ወሳኝ የሆነ ጉዳይ ነው፡፡ 76 በሀገር ውስጥ ምንም Eንኳ ማሕበራት በግብዓት ግብይት ላይ ወሳኝ ሚና የሚጫወቱ ቢሆንም ቁልፍ በሆኑ Eንደዘር፣ማዳበሪያ፣የተሻሻሉ ዝርያዎችና ሌሎች የግብርና ግብዓቶች ላይ የመንግስት ቀጥተኛ ወይም ተዘዋዋሪ ተጽEኖ መኖር ውድድርን፣ፈጠራን Eና ውጤታማነትን ያቀጭጫል፡፡ በAፍሪካ የግብርና ግብዓት Aቅራቢው ዘርፍ ከሁሉም የገጠር Iኮኖሚ ዘርፎች በጣም Aዋጭነት ያለው ሲሆን በIትዮጵያ ግን በዝቅተኛ ደረጃ ላይ የሚገኘውና ኋላ ቀሩ ነው፡፡ ምንም Eንኳ የመንግስት Eስትራቴጂ የግብርና ግብዓቶችንና የተሻሻሉ ቴክኖሎጂዎችን ማሳደግን የሚያበረታታ ቢሆንም Eሰከ Aሁን ድረስ በዚህ ረገድ 56 ያለው የግሉ ዘርፍ ሚና በጣም ዉስን ነው፡፡ ነገር ግን ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የግብርና ግብዓት Aቅራቢ ድርጅቶች (Agro Business Enterprises) ዓለም Aቀፍ የሆኑትን ጨምሮ በመንግስትና በግሉ ዘርፍ Aጋርነት Aማካኝነት Eንዲሳተፉ Eየተወስደ ያለው ተነሳሽነት በሂደት ይህንን ሁኔታ ይቀይራል ተብሎ ተስፋ ተጥሎበታል፡፡ Aጋርነቱ በAምራቾች Eና በምግብና ሌሎች ምርቶች ተጠቃሚዎች መካከል የሚኖረውን የግብርና ምርት የጥቅም ሰንሰለት ቁርኝት ሊያጠናክረው ይችላል፡፡ ገበሬዎችን Eንዲህ ባለው የAቅርቦት ሰንሰለት ከገቢያ ጋር ማስተሳሰር የIትዮጵያን ግብርና ከEጅ ወደ Aፍ ከሆነ ደረጃው ወደ ምርታማነት ለማሸጋገር የሚያስችል Eጅግ ወሳኝ ሁኔታ ይፈጥራል፡፡ ይህን ለማሳካት ደግሞ ወደ ኋላ ዞር ብሎ ማየትን Eና Aምራች ድርጅቶችን ማጠናከርን በተለይም ማሕበራትን Eንደዚሁም በAነስተኛ ገበሬዎችና በሰፋፊ Eርሻ ልማቶች (commercial Farms) መካከል ትስስር Eንዲፈጠር ማበረታታትን ይጠይቃል፡፡ የመረጃና ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ(ICT) በተለይም የተንቀሳቃሽ ስልክ ቴክኖሎጂ የገበሬዎችን ምርታማነት ለማሳደግ የሚያግዝ ጠቃሚ መድረክ ሆኖ ወቅታዊ መረጃዎችን በኤክስቴንሽን ግልጋሎት፣ የAየር ትንበያ Eና የገቢያ ዋጋ መረጃዎችን በማቅረቡ ሥራ Eንደዚሁም ገበሬዎችን ራቅ ካሉ ገቢያዎች ጋር በማገናኘትም ሆነ Aዋጭነት ያላቸውን ዘሮች ስርጭት ለማሳለጥ Eና ማዳበሪያን በAግባቡ ለመጠቀም በሥርጭቱም ላይ ክትትል ለማድረግ Eገዛ ሊያደርግ ይችላል፡፡ 77. በቀጣናው ባሉ ሀገሮች መካከል በትብብር መልክ በሚካሄድ ዓለም Aቀፍ ንግድ Aማካኝንት ለግብረናው ዘርፍ ላቅ ያለ ጠቀሜታ Eውን ማድረግ ይቻላል፡፡ የግብርና ምርቶች ድንበር ተሻጋሪ ግብይት መሻሻል በተለይም በክልሉ ካለው የምግብ ዋስትና Aለመረጋገጥ ችግር Eና Eየተስፋፉ ባሉት ከተሞች ውስጥ ለምግብ Eህል በሚኖረው ፍላጎትየተነሳ ጠቃሚ ነው፡፡ ምንም Eንኳ Iትዮጵያ የኮሜሳ(COMESA) Aባል ብትሆንም በነጻ ገበያ ስምምነቱ የምትሳተፈው በከፊል ሲሆን በኮሜሳ(COMESA) የተሻሻለየንግድ Aስተዳደር ጉዳይ ላይ ከጎረቤት ሀገሮች ጋር ስምምነት ላይ Aልደረሰችም፡፡ ይህ ስምምነት የተዘጋጀው በስሩ ለታቀፉ የምርት ዝርዝሮች ያልተንዛዛ Eና ምንጫቸውን የሚያሳይ የምስክር ወረቀት በማሰጠት ከግዴታ Eና ከኮታ የተላቀቀ ተደራሽነት Eንዲፈጥርላቸው ታሰቦ ነው፡፡በንግዱ ዘርፍ በተለይም በጥቅም ትስስር Aኳያ ያለው Eንቅፋት Iትዮጵያ በግብርና ዘርፍ ያላትን Eምቅ ኃይል Eውን Eንዳታደርግ Aግዷታል፡፡ ለምሳሌ በሀገሪቱ ለምርጥ ዘር ካለው ፍላጎት የተሟለው Aንድ Aራተኛ ብቻ Eንደሆነ ይገመታል፡፡ ነገር ግን የተሻሻለ ወይም የተዳቀለ በቆሎ ዘር ምርታማነትን በAራት Eጥፍ ያሳድጋል፡፡ ግማሽ ያህል የሚሆኑት ገበሬዎች 57 Eነዚህን የተዳቀሉ ዘሮችን በመጠቀም ምርታማነታቸው ለመጨመር ቢችሉ Eንኳ የሀገር ውስጥ ምርት ከውጪ በሸቀጥ መልክ የሚገባውን ሊተካው ይችል ነበር፡፡ 68 67F 78 ገበያ ተኮር ግብርና ስፋት ባላቸው Eንደ የEግብርና ምጣኔ ሀብት፣የምጣኔ ሀብት፣ የገቢያ ጥናት Eና የፕሮጀት ሥራ Aመራር ባሉት መስኮች Eውቀት የሚጠይቅ ፈታኝ የሆነ የንግድ Eንቅስቃሴ ነው፡፡ በዚህ የተነሳ በምርምር፣በትምህርት Eና ኤክስቴንሽን ስርዓቱ ሽፋን ሊያገኙ የሚገባቸው ፍላጎቶች በመለወጥ ላይ ናቸው፡፡ በዋናነተት በሰብል ምርቶች ላይ የሚያተኩረው በዘልማድ Eየተሠራበት ያለው የግብርና ምርምር በAንድ ጊዜ ብዝሀ ምርቶችን ማቀፍን Eና በተወሰኑ የምርት Aይነቶች ላይ ብቻ ትኩረት ሰጥቶ የማምረት Aሠራሮቸን ማምጣት ያስፈልገዋል፡፡ በተጨማሪም የወደፊቶቹን ገበሬዎች Eና በዘርፉ የሚሠሩ ሌሎች ባለሙያዎችን ጠቃሚ የሆኑ ክህሎቶችን በሚያስጨብጥ የትምህርት ሥርዓት ሊደግፍ ይገባል፡፡በመጨረሻም ፈርጀ ብዙ Eና ሙያዊ የሆነ Eውቀት በሚያሻበት ወቅት ሊያቀርብ የሚችል የኤክስቴንሽን ሥርዓት መዘርጋትያስፈልጋል፡፡ ስለዚህ ይህ ግብርናን የማሻሻልሥርዓት በAንድ ወቅት ሙሉ ለሙሉ ውሱን የሆነ Aቅም ባለው መንግስት ቁጥጥር ሥር ከነበረበት በሂደት መንግስት Aስፈላጊ በሚሆንበት ጊዜ ላቅ ያለ ሚናውን Eየተወጣ ነገር ግን በገበሬዎች ቁጥጥር ሥር ባሉ ወይም በግል ድርጅቶችና ተቋማት Aማካኝነት በግሉ ዘርፍ ሊደገፍ በሚችልበት የበለጠ ብዙሀኑን Aሳታፊ ወደ ሆነ Aቀራረብ ማምራት ያስፈልገዋል፡፡ 79. በመጨረሻም የAየር ንብረት ለውጥ በተለይም ለግብርናው ዘርፍ ወሳኝ ነው ይህም ገበሬዎች ከሁሉም የበለጠ ለAየር ንብረት ለውጥ Aደጋዎች ተጋላጭ Eንደ መሆናቸው Eና ግብርና (በተለይም የEንስሳት ሀብት፣ደን Eና Aፈር) የተበከለ Aየር ልቀትን ወይም የግሪን ሀውስ ጋዝን (GHG) በመቀነስ ረገድ በIትዮጰያ ከፍተኛ Aቅም ያለው በመሆ ኑ ነው፡፡ የAየር ንብረትን ለማሻሻል የሚወስደው Eርምጃ ውጤታማ ካልሆነ በAየር ንብረት ለውጥ ምክንያት የIትዮጵያ Aጠቃላይ ዓመታዊ የሀገር ውስጥ የምርት Eድገት (GDP) በየዓመቱ በ0.5 Eና 2.5 በመቶ Eንደ ሚቀንስ ይገመታል፡፡ 69 Iትዮጵያ መንግሥት የዚህን 68F ሁኔታ ጠቀሜታ Eና Aንገብጋቢነት ብሎም ይህን ለማቃለል የሀገሪቱ Aቅም ምን ያህል Eንደሆነ ይ ገነዘባል፡፡ ሀገሪቱንም ከካርቦን ልቀት ነፃ ወደ ሆነው የEድገት ጎዳና ለመምራት Aልሟል፡፡ የAየር ዓለሙ Eና ዳዊት -የIትዮጵያ የጥራጥሬ Eህል ዘር ሥርዓት ፖለቲካዊ Iኮኖሚ፤ ከመንግስት ቁጥጥር-ነፃ Eና 68 ያልተማከለ የገቢያ ሥርዓት ማስፈን፣ የወደፊቱ ግብርና-17ኛ የጥናት ወረቀት (2010 ዓ.ም)፡፡ 69 የAየር ንብረት ለውጥ ምጣኔ ሀብት ጥናት-ዓለም ባንክ (2008 ዓ.ም)፡፡ 58 ንብረት ለዉጥ የሚቋቋም የAረንጓዴ ምጣኔሃብት (Climate Resilience Green Economy) Eስትራቴጂ በAራት መሠረታዊ ዋልታዎች ላይ የተገነባ ነው፡፡ Eነዚህ፦ (1) የተሻሻ የሰብል Eና የEሰሳት ሀብት ልማት (2) የደን ልማት (3) ታዳሽ ኃይል Eና (4) “በትራንስፖርት፤ በIንዱስትሪ ዘርፎች Eና በግንባታ መስኮች ዘመናዊ Eና ኃይል ቆጣቢ ወደ ሆኑ ቴክኖሎጂዎች Eምርታ ማምጣት፡፡” ዋናው ትኩረት ሊሰጥ የሚገባው ሁሉም ነገር በሚጠበቀው መልኩ ከተጓዘ በሚል ለሚተነበየው የተበከለ Aየር ልቀት መጠን (GHG) በቅደም ተከተላቸው 45 ከመቶ Eና 25 ከመቶ ያህሉን AስተወጽO ለሚያበረክቱት Eንደዚሁም ለAጠቀላዩ የAየር ብክለት መባባስ ሁለቱም በድምር 80 ከመቶውን Aቅም ላላቸው ለግብርና Eና ለደን ልማት መሆን Aለበት፡፡ Aሁን ባለው የAየር ንብረት ለዉጥ የሚቋቋም የAረንጓዴ ምጣኔ ሀብት (CRGE) የተለጠጠ Aጀንዳ ላይ ስንመረኮዝ በፖሊሲ፣በቁጥጥር Eና በተቋማት Eንዲሁም በመርኀ ግብር Aዘገጃጀትና በገንዘብ ድጋፍ ረገድ ለውጦች ማድረግ Aስፈላጊ ይሆናል፡፡ ሐ. የተጠናከረሥርዓትለተሻለየAደጋጊዜምላሽEናለላቀየመቋቋምAቅም 80. የAደጋ ተጋላጭነትን መቀነስ Eና የመቋቋም Aቅም መፍጠር ለIትዮጵያ የIኮኖሚ Eድገት Aስፈላጊ ነው፡፡ ምንም Eንኳን Iትዮጵያ ጠቃሚ የሆኑ የትራንስፎርሜሽን Eና Eድገት Eድሎች ቢኖbትም Aብዛኞቹ Iትዮጵያውያን ለብዙ Aደጋዎች የተጋለጡናቸው፡፡ የዚህ ቀጥተኛ ውጤቱ የኑሮ ደረጃ ማሽቆልቆል ሲሆን ለዘለቄታው ደግሞ በIትዮጵያ ቀጣይ ትውልዶች ላይ በብዙዎቹ ቋሚ የሆነ የAEምሮ Eድገት መቀጨጭ ሊያስከትል ይችላል፡፡ ይህ ደግሞ ከኑሮ ደረጃ ማሽቆልቆል ጋር ቀጥተኛ ተያያዥነት ሲኖረው Aብዛኛውን ጊዜ ደግሞ የቀጣዩን Iትዮጵያዊ ትውልድ የሰለጠነ የሰዉ ኃይል በቋሚነት ሊያሳጣ ይችላል፡፡ በAሁኑ ወቅት የIትዮጵያ መንግስት ሁሉን Aቀፍ የሆነ የማሕበራዊ ደህንነት Aገልግሎቶችን የሚሰጥ Eና ቅንጅትን የሚፈጥር መሠረተ-ሰፊ የብሔራዊና ማሕበራዊ ጥበቃ ፖሊሲን ማEቀፍ Eያረቀቀ ይገኛል፡፡ ይህ ፖሊሲ ውጤታማ የማሕበራዊ ጥበቃ Aገልግሎቶች ለማሕበራዊ ትስስር Eና ሰፊ የማሕበራዊ Eና ምጣኔ ሀብታዊ Eድገት ብሎም ለሠላም ያለውን AስተዋፅO የሚገነዘብና Eድገትን ይበልጥ ውጤታማና ሚዛናዊ የማድረግ Aካሄድ Aለው፡፡ ዓላማው ሚዛናዊነት የጎደለውን መሠረታዊ የማሕበራዊ Aገልግሎት Aቅርቦት መፍታት Eና በሰው ኃይል ልማት ላይ የሚደረገውን Iንቨስትመንት ለድሃ ቤተሰቦችና ማሕበረሰቦች የተመቻቸ Eንዲሆን ማድረግ ነው፡፡ E.ኤ.A በግንቦት ወር 2010 ዓ.ም የወጣዉ ብሔራዊ ፖሊሲው ረቂቅ Eና የAደጋ ቅነሳ ስትራቴጂ ለAደጋ የተጋለጡ ወገኖች Eንደ ሴፍቲኔት፣ የAኗኗር ዘዴ ፕሮግራም (livelihood schemes)፣ ማሕበራዊ 59 ዋስትና (social pension) Eና ሌሎች የፍትሐዊነት ችግር የሚታይባቸውን መሠረታዊ Aገልግሎቶችን በሚዳስሱ መርኀ ግብሮች Aማካይነት ተጨማሪ ለሆኑ Aቅርቦቶች የIትዮጵያ መንግስት ቅድሚያ Aንዲሰጥ ያደርጋል፡፡ የAደጋ ስጋት ቁጥጥርን (DRM) Aስመልክቶ የIትዮጵያ መንግስት Aካሄድ Aደጋዎች ሲያጋጥሙ ምላሽ ከመስጠት (ማለትም ሕይወትን Eና ኑሮን ከመታደግ) Eና መልሶ መቋቋም (ድህረ ቀውስ Aፋጣኝ ድጋፍ) ወደ ባለብዙ ዘርፍ Eና መጠነ-ሰፊ የAደጋ ስጋት ቁጥጥር Aካሄድ Eየተሸጋገረ ነው፡፡ በዚህም በተሟላው የAደጋ ቁጥጥር Uደት ውስጥ የበለጠው ትኩረት የሚሰጠው ለመከላከል፣ ለጉዳት ቅነሳ Eና ለዝግጁነት ነው፡፡ የAደጋ መከላከል ሥራን ለማጠናከር የተጠቂዎቹን ችግር በመፍታትና ከAደጋው Eንዲያገግሙ በማድረግ ምቹ ሁኔታን መፍጠር ይቻላል፡፡ይህን ማሳካት የሚቻለው ገቢ ማስገኘት በሚያስችሉ ሥራዎች ለመሰማራት የሚኖረውን Eድል በማሳደግ (በምEራፍ 2፣ “ ሀ “ Eንደተጠቀሰው)፤ የግብርናን ምርታማነትን በማሳደግ Eና የበለጠ ዘላቂነት ወዳለው የተፈጥሮ ሀብት Aያያዝ በመሸጋገር (በምEራፍ 2፣ “ ለ “ Eንደተጠቀሰው) Eንደዚሁም ከዚህ በታች በዝርዝር Eንደቀረበው የተሻሻሉ የማህበራዊ Aገልግሎቶች Aቅርቦት፣ በተለይ በጤና Eና በትምህርት ላይ በመስጠት ነው፡፡ 81. ባለፉት Aስርት ዓመታት በIትዮጵያ የትምህርት Aገልግሎት ተደራሽነት በEጅጉ ተስፋፍቷል፡፡ (የዚህን ጽሁፍ Aንቀጽ 39 መመልከት ይቻላል)፡፡ ነገር ግን የትምህርት ጥራት ጉዳይ Aሁንም ወደ ኋላ Eንደተጎተተ ነው፡፡ የትምህርት ጥራቱን ለማሻሻል በIትዮጵያ መንግስት በኩል ቁርጠኝነቱ Aለ ከዚህም ጋር በተያያዘ የመንግስትን ጥረት በመደገፍ የዓለም ባንክን ጨምሮ በልማት Aጋሮች Eገዛ በመካሄድ ላይ ያሉ መርኀ ግብሮች Aሉ፡፡ ሆኖም Aብዛኛዎቹ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ያጠናቀቁ ዜጐች መሠረታዊ የንባብና የስሌት ክህሎቶችን 70 ላይቀስሙ ይችላሉ፡፡ E.ኤ.A በ2A1A ዓ.ም 1Aኛ ክፍል ካጠናቀቁት ተማሪዎች 38 ከመቶው 69F ያህሉ ያስመዘገቡት ውጤት ከ5A በመቶው በታች ነበር፡፡ ይህም ዝቅተኛው የትምህርት ሚኒስቴር የማለፊያ መስፈርት መሆኑ ይታወቃል፡፡ ዝቅተኛ የትምህርት ደረጃ ሰዎች ገቢ የሚያስገኝላቸውን ሥራ የማግኘት Eድላቸውን ይቀንሳል፡፡ ይህ ብቻ በራሱ በዝቅተኛ የኑሮ ሁኔታ ውስጥ Eንዲቀሩ ያስገድዳቸዋል፡፡ Iትዮጵያ በ1A ዓመታት ጊዜ ዉስጥ መካከለኛ ገቢ ከሚያገኙ ሀገሮች ተርታ የመሠለፍ ግቧን Eንድታሳካ ከተፈለገ የሚያስፈልገው የሰው ኃይል ከፍተኛ የሁለተኛ ደረጃ ያጠናቀቁ ሰዎች ይሆናል፡፡ ነገር ግን Aሁን ያለንበት ሁኔታ ከዚህ ዓይነቱ ግብ ፈጽሞ የራቀ ነው፡፡ E.ኤ.A በ2A1A ዓ.ም የነበረውን ሁኔታ በ2008 የብሔራዊ ትምህርት ግምገማ መሠረት፣ 8ኛ ክፍልን ካጠናቀቁት 60ከመቶ የሚሆኑት በሒሳብና 70 በEንግሊዝኛ መሰረታዊ ብቃት Aላገኙም። 60 ለምሳሌ ብንመለከት 56 በመቶ የሚሆነው የሰው ኃይል ያልተማረ ሲሆን፣ 29 በመቶ ያህሉ ደግሞ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ብቻ ያለው ነበር፡፡ዝቅተኛ የማለፊያ ነጥብ ወይም Aነስተኛ ውጤት የመመዝገቡ ችግር የሚያያዘው ከመማርና ማስተማር ጥራት ጋር ብቻ ሳይሆን ከሥርዓተ ትምህርቱ Aይነትም ጭምር ነዉ፡፡ ስለዚህ የሁለትኛ ደረጃ ሥርዓተ ትምህርት የማሻሻል ሥራ ጊዜ የማይሰጠዉ ጉዳይ ሆኗል፡፡ ይህ ከተከናወነ ትምህርትለሥራየሚያስፈልገውን ክህሎት በማስጨበጥ ረገድ የተሻለ ሚናEንዲጫዎት ያስችለዋል፡፡ ይህም ማለት ሥርዓቱ ዝም ብሎ ለከፍተኛ ደረጃ ትምህርት የሚያስፈልግ Eውቀትን ማስታጠቅ ላይ የሚያተኩር Aይሆንም ማለት ነዉ፡፡የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርትን በተመለከተ የሚፈለገው የትኩረት Aቅጣጫ የትምህርት ጥራትን ማሻሻል Eና በዚሁ ደረጃ የሚሰጠውን ትምህርት የሚያጠናቅቁ ዜጐችን ቁጥር ከፍ ማድረግ ነው፡፡ 82. በተመሳሳይ ሁኔታ የጤና Aገልግሎቶች Aቅርቦት በከፍተኛ ደረጃ Eየተሻሻለ ቢሆንምየEናቶች ሞት Eና በAስከፊ የምግብ Eጥረት መጠቃት የመሳሰሉትAመላካቾች Aሁንም ፍንክች የማይሉ ከፍተኛ ናቸው፡፡ከዚህ መገንዘብ የምንችለው፣ ምንም EንኳንAገልግሎቶችን ተደራሽ ማድረግ የቱንም ያህል Aስፈላጊነቱ Eሙን ቢሆንም፣ ይህ ብቻግንበራሱ በቂ Aለመሆኑን ነው፡፡ ለውጥ Eንዲመጣ ከተፈለገ ለዘርፉ የሚደረገው Iንቨስትመንትሊጨምርና ጥራት ላይ ትኩረት ሊደረግ ይገባል፡፡ በAሁኑ ወቅት የIትዮጵያ መንግስት Aቅጣጫውን ወቅታዊ በሆነው የጤና ዘርፍ Eስትራቴጂ (HSDPIV) መቀየሩ ትክክለኛ የሆነ Eርምጃ ነው፣ ይህ Eስትራቴጂ ለምEተ ዓመቱ የEድገት ግቦች (MDGS) ቅድሚያ ይሰጣል፤በሚቀጥሉት Aምስት ዓመታት (ከ2A11-15 ዓ.ም) የሚመዘገቡ ተጨባጭ ውጤቶችም ላይ ትኩረቱን ያደርጋል፤ ይህን የሚያሳካው ከፍተኛ ተፅEኖ ያላቸውን የጤና ማሻሻያዎች Eና በውል የሚታዩ ውጤት ጠቋሚዎችን በመለየት ነው፡፡የምEተ ዓመቱንየልማት ግቦች የድጋፍ ገንዘብ (MDG FUND) የIትዮጵያ መንግሥት ለጤናው ዘርፍ የተሻለ የሀብት (ከመንግስት Eና ከጋሾች ድጋፍ) ለመመደብ የሚጠቀምበት ዘዴ ሲሆን ክፍፍሉም የሚካሄደው በሚያስመዘግቡት ውጤት ላይ በመመርኮዝ Eና ጠንካራ የስኬት Eና ግምገማ ስልትን ተከትሎ ነው፡፡ ለማጠቃለል ያህል፣ የተሻለ ጥራት ያለውን Aገልግሎት ለመስጠት (በጤናም ይሁን በትምህርት)፣ በወረዳ ደረጃ የሚሰጡ Aገልግሎቶች ጠንካራ የሆነ ታማኝነት፣ Aስተዳደር Eና መረጃ መሠረት ላይ መታነፃቸውን ማረጋገጥ Aስፈላጊ ነው፤ ይህም ቀጥሎ በ “መ“ ላይ ተብራርቷል፡፡ 61 83. የAደጋ ቅነሳን Aስመልክቶ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባው ሊደርሱ በሚችሉ Aደጋዎች ውስጥ የሚኖር ተጽEኖን Eንዳስፈላጊነቱ ሊለዋወጥ በሚችል ማለት Aደጋ በሚጨምርበት ጊዜ ከፍ የሚል በሚቀንስበት ወቅትም Aብሮ የሚወርድ የማሕበራዊ ሴፍቲኔት ዘዴን ተጠቅሞ ጉደቶችን መቀነስ መቻሉ ላይ ሊሆን ይገባል፡፡ በቅርቡ E.ኤ. A. በ2011 ዓ.ም በAፍሪካ ቀንድ በተከሠተው ድርቅ Iትዮጵያ በዓለም ባንክ በሚደገፍ የምርት ሴፍቲኔት ፕሮግራም (PSNP) በመጠቀም ሊስፋፋ የሚችል ሴፍቲኔት፤ ከነቅድመ ማስጠንቀቂያ ሥርዓቱ Eና ለAደጋ ጊዜ የተመደበ ገንዘብ ለማንቀሳቀስ ከሚያስችል ዘዴ ጋር ከሚገኝባቸው ጥቂት ሀገሮች ውስጥ Aንዷ ነበረች፡፡ በዘህም በወቅቱ Eርዳታውን ለሚጠብቁት በሚፈለገው መጠንና ሽፋን ከፍ ለማድረግ ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል Aገሪቱም ሊደርስ ይችል የነበረውን የከፋ ቀውስ Aስወግዳለች፡፡ የIትዮጵያ መንግስት Eንደዚሁም ማሕበራዊ Iንሹራንስን Eንደ Aንድ ሌላ Aማራጭ በAደጋዎች ምክኒያት በተጎጂዎች ላይ የሚደርሱ ጉዳቶች የመቀነሻ መንገድ ለመውሰድ Eያጤነው ይገኛል፡፡ በመጨረሻም የIትዮጵያ መንግሥት የቅድመ ማስጠንቀቂያ ሥርዓትን በማጠናከር፤ የሎጀስቲክ Aቅምን በመገንባት፤ በቂ የሀብት Aቅርቦት Eንዲኖር በማድረግና ሌሎች የቅድመ ማስጠንቀቂያ Eርምጃዎችን በመጠቀም የትኩረት Aቅጣጫውን ዝግጁነት ላይ ለማድረግ ቁርጠኝነት Aሳይቷል፡፡ መ. የመንግስት Aስተዳደርን ውጤታማነት መጨመር 84. የIትዮጵያ መንግስት ጠንካራ መካከለኛ መደብ ያቀፈ መሠረተ ሰፊ Eድገት በማሰመዝገብ ብሔራዊና ኤኮኖሚያዊ ሽግግር ለማድረግ Eና መካከለኛ ገቢ ካላቸው ጎራ ለመቀላቀል ያለውን ራEይ ለማሳካት በሥሩ ጥራት ያለው Aገልግሎት ለመስጠት ቁረጠኝነቱ ያላቸው Eና የሀገሪቱን ትራንስፎርሜሽን ለማሳካት የሚያስችል ከባቢ ሊፈጥሩ የሚችሉ ሠራተኞችን የያዘ ውጤታማ የሆነ የመንግስታዊ ተቋማት ማዋቅር ያስፈልገዋል፡፡ የመንግሥት የEድገትና የትራንስፎርሜሽን Eቅድ (ገፅ 95) ሙሉ በሙሉ ይህንን ይገነዘባል፡፡ ደግሞም “…ጠንካራ የማስፈጸም Aቅም ያለው የመንግሥት Aደረጃጀት” መመሥረት መልካም Aስተዳደርን ለማስፈን Eና የAቅም ግንባታ ለመፍጠር ቁልፍ ከሆኑ የEስትራቴጂ Aቅጣጫዎች Aንዱ መሆኑን ይረዳል፡፡ የዚህ ስትራቴጂ ዓላማ “…ብቃት፣ ውጤታማነት፣ ተጠያቂነት Eና ግልፅነት በህዝብ Aገልግሎቶች Aቅርቦት ውስጥ Eንዲያድጉ ማድረግ ነው፡፡” ባለፉት ሃያ ዓመታት በፌዴራል Eና ያልተማከለ የሥልጣን ክፍፍል ቅኝት (decentralized architecture) Aማካይነት ውጤታማ ሀገርን በመፍጠር ረገድ ያለው ለውጥ ከፍተኛ ቢሆንም Aሁንም ያሉት ተግዳሮቶች ብዙ ናቸው፡፡ 62 85. የEድገት Eናትራንስፎርሜሽን Eቅድን ዓላማ ለማሳካት የIትዮጵያ መንግስት በተለይም ከታች በሚገኙት የመንግስት መዋቅሮች የሚታየውን የAቅም ውስንነት ችግር መፍታት Aለበት፡፡ ይህ በተለይ የAገልግሎት Aቅርቦቶችን በምንመለከትበት ጊዜ ጥራት ላይ ተፅEኖ የሚያሳድር ነው፡፡ ምንም Eንኳ የAጠቃላይ መሠረታዊ የAገልግሎት ሽፋን ማደጉ ቀድም ሲል ከቀረበው መረጃ መረዳት ቢቻልም በየዘርፉ ያለው የጥራት ጉዳይ ግን Aሁንም Aጠያያቂ ነው፡፡ ይህም ለግዜው(በመካከለኛ ጊዜ Eርቀት ውስጥ) በልማቱ ውጤታማነት ላይ ከባድ የሆኑ ተግዳሮቶችን ይጋርጣል በተለይ ሽፋንን በማዳረስ በኩል የተገኙት ስኬቶች ሙሉ ለሙሉ ውጤታማ ባልሆኑባቸው Eንደ ትምህርት፣ ጤና Eና ግብርና ባሉትመስኮች ዘንድ፡፡ Eንዲሁም የIትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን (ERA) Eና የIትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽንን (EEPCO) በመሳሰሉት ወሳኝ ተቋማትም ጭምር የAቅም ውስንነት ይታያል፡፡ የEነዚህ ተቋማት የAቅም ውስንነት Aንድምታ የሚያመለክተው ብዙውን ጊዜ ለተቋማት የዉሳኔ ሰጪነት ስልጣን ያለመሰጠቱንና ለትላልቅ የመሠረት ልማት ግንባታዎች የሚደረግ ድጋፍ በቂ Aለመሆኑን ነው፡፡ 86. የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ የሰው ኃይል ልማት ሥርዓቱን ችግሮች ቀጣይነት ባለው መልኩ መፍታት Aስፈላጊ መሆኑን ይገነዘባል፡፡ ይህ ደግሞ ሙሉ በሙሉ ተገቢ Eና በሲቪል ሰርቪስ በተደረጉት ማሻሻያዎች ላይ ይበልጥ የሚገነባ ነው፡፡ ምንም Eንኳ ሲቪል ሰርቪሱ መሥራት በሚያስችሉ ሁኔታዎች Eና በኃላፊነት ዙሪያ የተወሰኑ ችግሮችን በሥራ ሂደት ለውጥ(BPR) የፈታ ቢሆንም Eንደዚሁም የበለጠ ውጤታማ ለመሆን ለውጤት ተኮር የሥራ Aፈፃፀም መመሪያ (Balancede Score Card) መድረኩን Eያዘጋጀ ቢሆንም ቀጥሎ በተዘረዘሩት Eና በሚታዩ ብዙ ክፍት የሥራ መሥኮች፣ ከፍተኛ የሠራተኛ ፍልሰት፣ በግልጽ የሚታይ ከመሥሪያቤት መሥሪያቤት የሠራተኞች ዝውውር(መናጥ) በመሳሰሉት በሲቪል ሰርቪሱ ውስጥ የሰው ኃይል Aስተዳደር ተግዳሮቶች ያሉበት ይመስላል፡፡ በምህንድስና Eና የሂሣብ ሠራተኝነት ሙያዎችም Aካባቢ ፈታኝ ሁኔታዎች Aሉ፡፡ በተለይም በርቀት ባሉ ወረዳዎች የሥራ መዋቅር ውስጥ ይህን ሁኔታ ሙሉ በሙሉ ለመገንዘብ Aዳጋች ቢሆንም የAገልግሎት Aሰጣጥ ጥራት ላይ Eና Eስካሁን ድረስ በሲቪል ሰርቪስ መሻሻል የተደረጉ Aዎንታዊ ለውጦችን ጠብቆ ለማቆየት Aዳጋች መሆኑን ግን መገንዘብ Aያዳግትም፡፡ 87. የIትዮጵያ መንግስት የመንግስትን ተጠያቂነት Eና ግልጽነት ጭምር ይበልጥ ማጠናከር Eንደሚያስፈልግ ይገነዘባል፡፡ የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ “…ግልጽነትን Eና ተጠያቂነትን በሕዝባዊ Aገልግሎቶች የሚያረጋግጥ ሥርዓትን ተቋማዊ በማድረግ 63 የመንግሥት ሠራተኞች Aመለካከትና ተግባር ሕዝብን የማገልገል ትኩረት Aቅጣጫን የተከተለ መሆኑን Aስቀምጧል”፡፡ በዚህም ሳቢያ በመረጃ Aሰጣጥ፣ ቅሬታን በማስተናገድ፣ የጥራት ደረጃን በማውጣት Eና የመሳሰሉትን ሠፊ በሆነው የሲቪል ሰርቪስ የማሻሻያ መርኀ ግብር በማካተት ረገድ ከፍተኛ ተነሳሽነት ታይቷል፡፡ ይሁን Eንጂ በተለያዩ የመንግሥት መዋቅሮች የሚታዩት የመደበኛ ወኪል ተቋማት ድክመቶች የሚያሳየው Aገልግሎት ሠጪዎች ያላቸውን የAገልግሎት ሽፋን ወይም ደረጃ Aስመልክቶ ለሚታይባቸው ድክመቶች ተጠያቂነታቸው Eምብዛም መሆኑን ነው፡፡ ይህ ሁኔታ በፌዴራልና በክልል ደረጃ ለሚገኙ ፓርላማዎች፣የወረዳ መማክርቶች፣ Eምባ ጠባቂ ተቋማት፣ በፌዴራልና በክልል ደረጃ ያሉ የፀረ-ሙስና ኮሚሽኖች Eና የጠቅላላ Oዲተር መሥሪያ ቤቶችን ይመለከታል፡፡ ስለዚህ የመንግሥትን ውጤታማነት ለማረጋገጥ የመንግስታዊ Aገልግሎቶች Eና መንግስታዊ Aካላት ተገቢ Eና ጠንካራ ቁጥጥር ሊኖራቸዉ ይገባል፡፡ 88. ከዚህ ጋር ተያይዞ ከሙስና ተግዳሮት ጋር የተያያዙ ችግሮችን መፍታቱ ቀጣይነት Eንዲኖረው ያስፈልጋል፡፡የIትዮጵያ መንግስት ከጅምሩ ሙስናን የመታገስ Aዝማሚያ የለዉም፡፡ የEድገትና Eናትራንስፎርሜሽን Eቅዱ ደግሞ የመንግስት Aገልጋዮች/ሠራተኞችን/ በሥነምግባር ለማነጽ Eና የፖለቲካ መሪዎችን Eና ባለሥልጣናትን በሁሉም ክልሎች ሀብታቸውን Eንዲያሳውቁ/Eንዲያስመዘግቡ /ተጨባጭ የሆነ Eርምጃ መውሰድ ጀምሯል፡፡ ይሁን Eንጂ በሁለተኛው የIትዮጵያ ብሔራዊ የሙስና ዳሰሳ፣ የIትዮጵያ ፌደራል ሥነምግባር Eና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን E.ኤ.A 2012 ዓ.ም የሰበሰበዉ የህዝብ Aስተያየት Eንደሚያሰረዳዉ በAገልግሎት ሰጪ ተቋማት ዙሪያ የጥቃቅን ሙስናዎች መጠን Eያደገ መምጣቱን ነው፡፡ Eነዚህን Aሳሳቢ ችግሮች በተለይ ታች ባሉ የሥልጣን መዋቅሮች ዘንድ ለመቀነስ ውጤታማ Eርምጃ ካልተወሰደ በቀር በሕዝብ Aስተዳደሮች ተAማኒነት ላይ የሚደርሰው ጉዳት ከፍተኛ መሆኑ Aይቀሬ ነው፡፡ በተንቀሳቃሽ ስልክ Eና በIንተርኔት የታገዙ መድረኮችን መፍጠር መንግሥት ለAብዛኛው ሰዉ መረጃን ክፍት Eንዲያደርግ የሚያግዝ ውጤታማ መንገድ ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ Aዳዲስና የተሻሻሉ Aገልግሎቶችን ለማቅረብ Eና የሙስና ጉዳዮች Eንኳ ሳይቀሩ ፈጣን የሆነ ግብረመልስ ከዜጎች ለመቀበል ያስችላል፡፡ 89. ጤናማ የመንግስት የፋይናንስ (PFM) ሥርዓትመኖር የመንግስትን ገንዘብ Aጠቃቀምንም ሆነ Aገልግሎት Aሰጣጥን ለማሻሻል በጣም ጠቃሚ ነው፡፡ይህ በEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ ውስጥ ዋናዋና ከሆኑት የAስተዳደር ዓላማዎቹ Eንደ Aንዱ ተወስዶ “…ብቁ፣ ውጤታማ፣ ግልጽ Eና ዘመናዊ የመንግስት የፋይናንስ Aስተዳደር ሥርዓት 64 መዘርጋት ” በሚል ተቀምጧል፡፡ የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ ምንም Eንኳ በዚህ ዙሪያ Eሰካሁን ብዙ የተከናወኑ ተግባራት ቢኖሩም በተጣለው መሠረት ላይ ገና ብዙ ሥራዎች ሊሠሩ የሚገባ መሆኑን ያምናል፡፡ Eነሱም Aጠቃላይ የመንግስት ፋይናንስ Aስተዳደር የድርጊት መርኀ ግብር በመንደፍ በቀጣዩ ደረጃ ላይ የሚገኙትን የመንግስት ፋይናንሰ Aስተደደር ማሻሻያዎች በሀገሪቱ መተግበር፣ የዓለም Aቀፍ ደረጃን የሚያሟላ የሒሳብ Aያያዝና Oዲት ሥራን የሚያስተዋውቁና ተግበራውንም የሚከታተሉ ተቆጣጣሪ ተቋማትን ማቋቋም፣ የግብር ሰብሳቢ ተቋማትን Aቅም በመገምባት በትራንሰፎርሜሽን Eቅዱ ላይ የግብር ገቢን በEጥፍ በማሳደግ ከAጠቃላዩ የሀገርውስጥ ምርት(GDP) ጋር ተመጣጣኝ የሆነ ገቢ መሰብሰብ በሚል የተቀመጠውን ግብ መምታት ማስቻል፣ የጥሬ የገንዘብ Aያያዝን ማሻሻል፣ ደካማ የሆነውን የውስጥ Oዲት Eና ግዢ ሥርዓት ችግሮች መፍታት Eንደዚሁም Aሁን በግብታዊነት የሚሰጠውን የመንግስት ገንዘብ Aስተዳደር(PFM) ስልጠና ገንዘብ የተሻለ ረብ Eንዲኖረው ለማድረግ በተዋቀረ መልኩ Eንዲሰጥ ማድረግን የሚያካትቱ ተግባራት ናቸው፡፡ምንም Eንኳ ዜጎችን ብቃት በማላበስ በፋይናንስ ግልፅነት Eና በተጠያቂነት ላይ መሻሻሎች የተመዘገቡ ቢሆንም በበጀቱ ላይ በመንግስት በሚደረግ ቁጥጥር Aና የፓርላማ ክትትልን በተመለከተ ግን ገና ብዙ መሠራት Aለበት፡፡ 90. ለፌዴራሊዝም Eና ያልተማከለ ስልጣን ክፍፍል ተገዢ መሆን ለIትዮጵያ መንግስት የሀገር ግንባታ ዋንኛ Aጀንዳ ነው፡፡ በ1955ቱ ሕገ መንግሥት ውስጥ የተካተተው የፌዴራላዊ መዋቅር ቀጣይ የሆኑ ያልተማከለ ስልጣን ክፍፍል መርኀ ግብሮችን በመፍጠር ለወረዳዎች የበለጠ ስልጣን በመስጠትና በሂደት Aብዛኛዎቹን Aገልግሎቶች በቀበሌዎች በኩል ማግኘት Eንዲቻል Aድርጓል፡፡ ለEንደዚህ ዓይነቱ Aካሄድ ያለAንዳች ፈተና ተገዢ መሆን ይቻላል Aይባልም፡፡ የAቅም ጉዳዮች፣ የሀገሪቱ ውጤታማነት፣የመንግስት ፋይናንስ Aስተዳደር(PFM)፣ ኃላፊነት Eና Aስፈፃሚነትን በመሳሰሉት ጉዳዮች በሙሉ ውስብስብ Eና Aሳሳቢ ችግሮች ያልተማከለ Aስተዳደር Aጀንዳን ይፈታተናሉ፡፡ Aሁንምበዚህ Aወቃቀር ሥር ያሉ Aንዳንድ Aሠራሮችን Aስመልክቶ ወረዳዎችና ክልሎች ገቢን የተመለከቱ ጉዳዮችን ጨምሮ የተሠጣቸውን ሥልጣን መጠቀም Eንዲችሉ ብዙ መሠራት Aለበት፡፡ በቅርቡ በፌዴራል መንግስት E.ኤ.A የ2012 ዓ.ም የበጀት ዓመት የተጀመረው የምEተ ዓመቱ የልማት ግብ ፈንድ በሁሉም ክልሎች(ከሶማሊ Eና Aፋር ክልሎች በስተቀር) በወረዳ ደረጃ ወጪያቸውን የሚያስተዳድሩበት Aካሄድ መጀመሩ በወረዳ ደረጃ ለሚገኝ መንግስት Aስተዳደር የራሱ የሆነ ትርጉም Aለው፡፡ 65 91. ሌላኛው የIትዮጵያትራንስፎርሜሽን ሂደት ጠቃሚAካል ፖሊሴዎችን በማውጣቱ ተግባር ላይ የጨመረ የህዝብ ተሳትፎ Eና የመንግስት Aስተዳድርና ተቋማት ለህዝብ ተጠያቂነት Eንዲኖር ማድረጉ ነው፡፡ በIትዮጵያዜጎችመንግሥትን ተጠያቂ የሚያደርጉበት የቆየ ባህል የለም፡፡ የIትዮጵያ መንግሥት Eድገት ያለሕዝባዊ የዜጎች ተሳትፎ Aይታሰብም የሚል ፍልስፍና በEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ(ገጽ 97) ተጠቅሷል፡፡ ይህም የሚያስረዳን“…የሕዝባዊ ተሳትፎ የዜጎችን የገዛ Eድገት Eና መልካም Aስተዳደር ተነሳሽነት ለማሳካት ወሳኝ ሚና Aለው…” የሚለዉ ዓረፍተ ነገር ነዉ፡፡ ዜጎች በEድገት ሂደቱ ላይ ፍላጎቶቻቸውን በመግለፅ ይሳተፋሉ፡፡ ይህን በማድረግም ፖሊሲና Eስትራቴጂን በማውጣት Eና በማቀድ፣ በመቆጣጠር Eና ግምገማን በመሣሠሉ Eንቅስቃሴዎች ላይየድርሻቸውን ያበረክታሉ፡፡ በEነዚህ Aካባቢዎች በራስ ተነሳሽነት የታዩ መሻሻሎች Aሉ፡፡ ለምሳሌ የመልካም Aስተዳደር Eና የገንዘብ Aያያዝ ግልፅነት Eና ተጠያቂነትን መጥቀስ ይቻላል፡፡ Eነዚህ ደግሞ በህዝብ ተቀባይነትን ያገኘ ፖሊሲ መገንቢያ መንገድ ሆነዋል፡፡ ይሁን Eንጂ ወደፊት ለመጓዝ Aስቸጋሪ የሚሆነው ቀጣይነት ያለውን ማሕበረሰብን መሠረት ያደረጉ ድርጅቶች Eና ሌሎች Aካላትን ተሳትፎ ማረጋገጥ ነው፡፡ ምክንያቱም Eነዚህ መልካም Aስተዳደርን ያዳብራሉ፡፡ III. በዓለም ባንክ ቡድን (WBG) የተሰጡ ድጋፎች ቅኝት 92. Eንደ የሀገር ድጋፍ Eስተራቴጂው Aንድ ክፍል የባንኩ የIትዮጵያ ቡድን ቀድሞ በነበረው የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ሥር የተከናወኑ መርሐግብሮችን ወደ ኋላ ተመልሶ ለማየት የሚያስችሉ ሁለት ሰነዶችን Aዘጋጅቷል፡፡ Eነዚህም(ሀ) የሀገራዊ ድጋፍ Eስትራቴጂ ማጠቃለያ ዘገባ (CAS CR) ለ2008-2012 የበጀት ዓመት (Aባሪ 4) Eና (ለ) የAፈፃፀም ቅኝት ሀገራዊ ፖርትፎሊዮ (CPPR) ከ2009 Eስከ E.ኤ.A 2012 Aጋማሽ ድረስ፡፡ 93. የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ ዓላማ ያደረገው የEድገት Eና መሠረታዊ Aገልግሎቶች በጣምራ ያሳዩትን Eምርታ ዘላቂ Eንዲሆን ለመርዳት ከIትዮጵያ መንግስት የተፋጠነ Eና ዘላቂ የሆነ ልማት ድህነትን ለማሸነፍ(PASDEP 2005-10) ግቦች ውስጥ ቁልፍ በሆኑት Aፈፃፀም ላይ ድጋፍ ማድረግን ነው፡፡ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ Aራት ዋና ዋና ስትራቴጂያዊ ተልEኮዎችAሉት፡፡ Eነዚህም የሚከተሉት ናቸው፡፡ (1)የቀጣይ Iኮኖሚ ምጥቀትን ለመደገፍ Eንዲረዳ የምጣኔ ሀብት Eድገትን ማሳደግ፤ (2) Eየሰፋ የመጣዉን የመሠረታዊ Aገልግሎት ፍላጎት ለማሟላት የመሠረታዊ Aገልግሎቶችን Aቅርቦት Eና ጥራት ቀጣይነት ባለዉ መንገድ ማሻሻል (3)የIትዮጵያን ለAደጋ ተጋላጭነት መቀነስ 66 ስኬታማ የመሆን Eድልን በማሻሻል ዘላቂ Eንዲሆን ማስቻል፣ Eና (4)የተሻሻለ Aስተዳደር Eንዲኖር ማስቻል በተለይም ባለማቋረጥ የተቋማት Aቅም ግንባታ ላይ በማተኮር የመጀመሪያዎቹን ሦስት Eስትራቴጂያዊ ዓላማዎች መደገፍና ዜጎችን ብቁ ማድረግ ናቸዉ።በAጠቃላይ ሀገራዊ ድጋፍ ስትራቴጂ (CAS) መርኀ ግብር ክንውን በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ማጠቃለያ ዘገባ(CAS CR) ሲታይ በመጠኑ Aመርቂ ነው፡፡ የሀገራዊ ድጋፍ ስትራቴጂ (CAS ) ውጤት ሙሉ በሙሉ የተሳካው ቀደም ብሎ ከተዘረዘሩት በሦስተኛው ሥር “የAደጋ ተጋላጭነትን መቀነስ” ተብሎ የተጠቀሰው ላይ ነው፡፡ በሌሎቹ ተልEኮዎች የተመዘገቡ ውጤቶች በከፊል የተሳኩ መሆናቸዉ ተገምግሟል፡፡በሰንጠረዥ 3 ላይ በሀገራዊ የድጋፍ ስትራቴጂው ወቅት የታዩ ስኬታማ የነበሩ Eና የተሻሻሉ Aሠራሮችን ያስተዋወቁ ፕሮጀክቶች Aጫጭር መግለጫዎች ቀርበዋል፡፡ የሀገራዊ ድጋፍ Eስትራቴጂ ማጠቃለያ ዘገባ የሚከተሉትን ተሞክሮዎች ለይቶ Aውጥቷል፡፡ከሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ቅኝቱ የሚከተሉት በባንኩ መርኀ ግብር በAዲሱ ሀገራዊ Eስትራቴጂ ተግባራዊ የሚደረጉ ትምህርቶች ተገኝተዋል፦ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ (CAS) ትኩረት  ባንኩ ከIትዮጵያ መንግሥት ጋር በማክሮIኮኖሚ (የመጠነሠፊ ምጣኔ ሀብት) Eና የግሉን Eና የፋይናንስ ጉዳዮችን በተመለከተ በይበልጥ ስኬታማ በሆነ መልኩ የፖሊሲ ምክክር የሚደረግበትን መንገድ መፈለግ ይኖርበታል፡፡ ይህም የሚቻለው የባንኩን የምጣኔ ሀብትና ዘርፍ ሥራ Aስፈላጊነት በመጨመር ለመንግሥት ከዓለም ባንክ ለሚገኙ Aሠራሮችን ደንብ በማቅረብ የዓለምAቀፍ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) Eና የሁሉን-Aቀፍ Iንቨስትመንት ዋስትና ወኪል (MIGA) ጨምሮያለዉን Aጋርነት በማጠናከር ነው፡፡ ከዚህ ጋር ተያያዥ የሆነው ጉዳይ የዳታና Eውቀት ክፍተቶችን ማጥበብ በማስረጃ የተደገፈ ውይይት Eንዲኖር ለማደረግ ቁልፍ ሚና ይጫወታል፡፡  የምግብ ዋስትና Aስመልክቶ የበለጠ ሁሉን Aቀፍና ዘለቄታዊ መፍትሄ መስጠት Aስፈላጊነው፡፡ስለዚህ ባንኩ የማሕበራዊ ደህንነት ሥርዓትን በቀጣይነት በመደግፍ፤ በማጠናከርና በAደጋ ቅነሣ መርኀ ግብሮች ላይ መዋEለ ንዋዩን በማፍሰስ ለIትዮጵያ መንግሥት የሚያደርገውን ድጋፍ ማጠናከር Aለበት፣ ይህም ግብርና ነክ የሆኑ Eና ያልሆኑ የሥራ Eድሎች መፈጠር ያለውን መልካም Aጋጣሚ ለማሳደግ ይጠቅማል፡፡ ይህ ድጋፍ የግሉን ዘርፍና የግብርና ንግድንም ይጨምራል፡፡ 67  ባንኩ የመሠረታዊ Aገልግሎቶችን ጥራት በማሳደግ ረገድ ይበልጥ በንቃት መሳተፍ ይገባዋል፡፡ በቀርቡ የጸደቀዉ -መርኀ ግብር ለውጤት-የተሰኘው ዘዴ ይህንን ለውጥ ለመደገፍ ጥሩ Eድል ነው፡፡ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ (CAS) Aዘገጃጀትና Aተገባበር  የሀገራዊ ድጋፍ Eስትራቴጂን የውጤት መዋቅር ይበልጥ በየወቅቱ መከታተል፤ Eውን የሆኑ ግቦችን ማስቀጠልና የውጤት Aመላካቾች ውስጥ ያሉ Eጥረቶችን ለይቶ ማሳየትብድር ነክ Eና ብድርነክ ባልሆኑ ማስፈጸሚያዎች፣ በጠቋሚዎች Eንዲሁም በባንኩ ሀገራዊ ድጋፍ ውጤቶች መካከል የተሻለ ቁርኝት ሊኖር ይገባል፡፡  ባንኩ በሀገራዊ ድጋፍ Eስትራቴጂ ያለውን የበጀት ድጋፍ ለመቀጠል ዝግጁ መሆን Aለበት፡፡ ምክንያቱም ይህ ጠቃሚ የውይይት መድረክን ስለሚፈጥር የለጋሾችን ወጥነት ያለው Aካሄድ በማሻሻል የግብይቱን ወጪ ይቀንሳል፡፡ ምንም Eንኳ ድጋፍ Aሰጣጥ ረገድ የተደረገው ለውጥ ውጤታማ ቢሆንም ለምሣሌE.ኤ.A በ2005 ዓ.ም የተከሰተዉን ቀውስ ለፍታት የበጀት ድጋፉን ወደ መሠረታዊ Aገልግሎቶች ጥበቃ መርኀ ግብር ማዛወር ቢቻልም የበጀት ድጋፍ ጥቅሙ ሙሉ በሙሉ በመሠረታዊ Aገልግሎቶች Aቅርቦት ሊደገም Aልቻለም፡፡  የሀገራዊ Aጋርነት Eስትራቴጂ (CPS) ውጤታማ የሆኑ መርኀግብራዊ Aካሄዶችን የማሳደግ ሥራ መሥራት Aለበት፡፡ ምክንያቱም Eንደነዚህ ዓይነት መርኀ ግብሮች የAጋሮችን ሀብት ለማሰባሰብ፣ ለማከፋፈል Eና Eንዳመቺነቱ ለመጠቀም ይረዳሉ፡፡ 94. የAፈፃፀም ቅኝት ሀገራዊ ፖርትፎሊዮ (E.ኤ.A ከ2009-2012 ዓ.ም Aጋማሽ) ትኩረቱን ያደረገው ቁልፍ በሆኑ የAተገባበር Eና ኃላፊነት መውሰድን በሚመለከቱ ጉዳዮች ላይ ሲሆን የፕሮጀክቱ ውጤት መዋቅሮች ጥራት ጨምሯል፡፡ የክትትልና ግምገማ ሥርዓቶችን ጨምሮ በAጋርነት ደጋፍ Eስትራቴጂ ሥር ከAጭር Eስከ ረጅም ጊዜ የሚወስዱ Eርምጃዎች Eንዲተገበሩ ወይም Eንዲጀመሩ Aስተያየት ተሰጥቷል፡፡ 71የሚከተሉት ቁልፍ 70F ተጓዳኝና የኃላፊነት ጉዳዮች የIትዮጵያን የAጋርነት ፖረትፎሊዮ ጥራት ላይ ተፅEኖ ይኖራቸዋል ተብሎ ይታመናል፡፡ በተጨማሪም፣ በAትዮጵያ ፖረትፎሊዮ ባጠቃላይ የደህንነት ፖሊሲዎች (Aካባቢያዊ Eና ማሕበራዊ) Aተገባበርን 71 ለመገምገም የተናጠል የማማከር Aገልግሎት ተሰጥቷል፤ ነገር ግን ውጤቶቹ በሀገራዊ ፖረትፎሊዮው ዝግጅት ወቅት Aልተጠናቀቁም። 68 ተጓዳኝ ጉዳዮች  በጣም Aሳሳቢ የሆነው ጉዳይ ከየትኛውም ይልቅ ከፍተኛ Eና ፈጣን የሆነው የሠራተኞች(ብቃት ያላቸውን ሠራተኞ ለመማረክ Eና ለማቆየት Aለመቻልን ጨምሮ) መልቀቅ ጉዳይ ነው፡፡ይህ የIትዮጵያን Aብዛኛዎቹን የፕሮጀክቶችየAጋርነት ማህደር Eየጎዳ ያለ ሲሆን በAንፃሩ ዝቅተኛ የሆነ Aተገባበር Eና ክፍያ Eንዲኖር የበኩሉን Eያበረከተ ነው፡፡ ይህ ሁኔታ በብዙሃኑ የመንግሥት Aተዳደር Eርከኖች የሚታዩትን ድክመቶች ያባብሳል፡፡ይህ ደግሞ በተለይም በፋይናንስ Aስተዳደር፣በግዥ Eና በፕሮጀክት Aስተዳደር ረገድ ጭምር ሊታይ ይችላል፡፡  በክልልፕሮጀክት ዝግጅት፣ Aተገባበርና ቁጥጥር ረገድ የሚታየዉ ወቅታዊ ተሳትፎ ውሱን በመሆኑ በክልል ደረጃ የሚታዩዝቅተኛ የባለቤትነት ስሜትና Aተገባበር Eና 72 ደካማ ክትትል ይንጸባረቃሉ፡፡ 71F  በባንኩ የሚታየውንውስን የሆነየEውቀት Eና ልምድ ልውውጥ በባንኩውስጥ ብቻም ሳይሆን በባንኩና በIትዮጵያ መንግሥት መካከል Eና በፕሮጀክት ተግባሪ Aካላት መካከል ይታያል፡፡ በባንኩ ፕሮጀክቶች ላይ የሚታዩ ከኃላፊነት ጋር የተተያዙ ስጋቶች  በፖርትፎሊዮው የሚታየው ኃላፊነትን ከመወጣት ጋር የተያያዘው ስጋት ‹‹ከፍተኛ›› ነው፡፡ የዚህ ግምገማ ዋነኛምክንያት ከላይ ከተጠቀሱት ጉዳዮች በተጨማሪ የሚመነጨው ከደካማ የAሠራር ሥርዓት የውስጣዊ ቁጥጥር Eና Oዲት ውጤታማ Aለመሆን የፋይናንስ ዘገባዎች መዘግየት ፣ የAቅም ማነስ፣በተለያዩ የAፈፃፀም ደረጃዎች በጣም ብዙ ያልተዘጉ ቅድመ ክፍያዎች መኖር፡፡ ከፍተኛ በሆነ የሠራተኛ ሥራ መልቀቅ(ይህ በወረዳዎች Eስከ 25% ይደርሳል) ፤ የኃላፊዎች Aቅም ማነስ Eና በቂ የፋይናነስ Aስተዳደር ስልጠና ሳይሰጣቸው ሰዎች በAመራር ላይ ስለሚመደቡ ችግሩ Eየተባባሰ ነዉ፡፡ሪፖርቶችን በወቅቱ የማዘጋጀት ልምድ Eየተሻሻለ ቢሆንም በሪፖርት ውስጥ የሚካተቱ መረጃዎችን ጥራት Aስመልክቶ ጥርጣሬዎች Aሉ፡፡  በግዢ ረገድ ትክከለኛ ክህሎት Eና ልመድ ያላቸው ሠራተኞች የማግኘት ችግር ከመታየቱም በላይ በውል Aስተዳደር Aቅም በተለይም በመሠረተ ልማቱ ዘርፍ (ማለትም፡- በዝግጅት ላይ ያሉ የባንክ ፕሮጀክቶች Aብዛኛውን ጊዜ በፌዴራል ደረጃ ከፋይናንሰ Eና Iኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር 72 ጋራ ውይይት ሲደረግባቸው፣ በክልል ካሉ የባለድርሻ Aካላት ጋር የተደረገው ውይይት ግን ውሱን Aሊያም ደግሞ Aነስተኛ ነው፡፡ Eንዲህ Aይነቱ ልማድ “¾óÓ”e“›=¢•T> MTƒ ሚኒስቴር ¾¡MKA‹ T>“” ÃÑÉvM” ¾T>M Ó”³u? Eንዲኖር ›É`ÕM&ÃI ÅÓV ´p}— ¾J’ ¾vKu?ƒ’ƒ eT@ƒ“ ¾ýaË¡ƒ ›}Ñvu` Ñ<ÇÄ‹” uT>Ñv ¾Sõታƒ ›pT†¨<” ÃÑÉvM:: ¾›}Ñvu` ¡ƒƒM É¡SƒU u}Sddà SMŸ< ¡MKA‹ uT>Ád¿ƒ ¾}dƒö É¡Sƒ ²<]Á }e}¨<ሏል፡፡ 69 መንገዶች፣ የኃይል Eና ውሃ) ከፍተኛ ችግር ይታያል፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የተለያዩ Eና ወጥነት የሌላቸው የግዥመስፈርቶች በክለሎች መስተዋላቸዉ የግዥ ሂደትብልሹነት ችግር ከፍ ያደርጋል፡፡ የሥራ Eቅድ Eና የግዢ Eቅድ Aለመጣጣም ደግሞ በተለይም በAተገባበር ወቅት በክልል Eና ወረዳ ደረጃ ዉጤታማ ያልሆነ ግዥ Eንዲኖርና ብሎም ግዥ Eንዲዘገይ ያደርጋል፡፡ 95. በተጨማሪም በባንኩ Eንቅስቃሴና ወደፊት ቅድሚያ ሊሰጣቸው የሚገቡ ጉዳዮች ላይ መሠረተ ሰፊ Eይታዎችን ለመጨበጥ በርካታ ምክክሮች ተካሂደዋል፡፡የደንበኞች ጥናት 330 ያህል የሚሆኑ ሰዎቸን በማሳተፍ ተካሂዶ የመረጃ ግብAት ማግኘት ተችሏል፡፡ የወርክሾፖች Eና የውይይት መደረኮች በAዲስ Aበባ Eና በሌሎች Aራት ክልሎች (Oሮሚያ፣ ትግራይ፣ Aማራ Eና የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች Eና ሕዝቦች) ተደርጓል፣ ከፌደራል Eና ክልል ባለሥልጣናት፣ ከግሉ ዘርፍከማሕበረሰብ Aቀፍ ድርጅቶች (CSO)፣ከምሁራን፣ ከዘርፍና የሙያ ማሕበራት Eና ከልማት Aጋሮች ወዘተ…ጋር በAካል በመገናኘት ውይይቶች ተደርገዋል፣ Eንደዚሁም በዋሽንግተን ዲ.ሲ Aሜሪካ ከIትዮጵያውያን የውጪ ሀገር ነዋሪዎች (ዲያስፖራዎች) ጋር ስብሰባ ተካሂዷል፡፡ከዚህም በተጨማሪ ለዚሁ ተግባር ተብሎ ሀገር ውስጥ ባለው ቅርንጫፍ ቢሮውበተመቻቸ ማሕበረሰባዊ የመገናኛ ብዙሀን Eንደ ፌስቡክ Eና ትዊተር ባሉት በሚደረግ የድህረ ገጽ የቀጥታ ውይይት AማካኝነትበAካል ተገኝተው መሳተፍ ያልቻሉትን መድረስ ተችላል፡፡ በዚህም ከ830 ሰዎቸ በላይ የበኩላቸውን ግብAት ማበርከት ችለዋል፡፡ ምንም Eንኳ የተለያዩ ባለደርሻ Aካላት የተለያዩ Aመለካከቶች ቢኖሩዋቸውም ሊያግባቡ የሚችሉ የጋራ ነጥቦቸ ግን ነበሩ፣ Eነዚህም የሚከተሉትን ያካትታሉ፦ 73 72F ሀ. Aብዛኞቹ የባለድርሻ Aካላት Iትዮጰያ የምEተዓመቱን ግቦች በማሳካት ረገድ ለወጥ ማሳየቷን Eና ባለፉት Aምስት ዓመታት የኑሮ መሻሻልም በሀገሪቱ መታየቱን Aመላክተዋል፡፡ይሁን Eንጂ የAገልግሎቶች ጥራት Aና የሠዎች የኑሮ ጥራት Aብሮ መጓዝ Aልቻለም፡፡ የሕዝብ Aስተዳደሮች Eና ዜጎችበይበልጥ በሕዝብ Aገለግሎቶች ላይ የሚስተዋለውን በጥራት Eና በብዛት መካከልያለው ልዩነት ከጊዜ ወደ ጊዜ Eየሰፋ መሄድ ምክኒያቶች በሶስት ይከፍላሉ፡፡ Eነዚህም፦(1) በሁሉም የመንግስት Eንዲሁም፣ Aንደ ሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ዝግጅት Aካል ሁለት ወርክሾፖች የተደረጉ ሲሆን የስትራቴጂውን 73 ዝግጅትና Aተገባበር ለማስገንዘብና ለማዳበር ሲባል የታቀዱ ነበሩ፣ መልካም Aስተዳደርና ጸረ ሙስና (GAC) በሀገራዊ ድጋፍ Eስትራቴጂ ወርክሾፕ፣ ግንቦት 2012 Eና በIትዮጵያ የሥራ ፈጠራን የመደገፍ ወርክሾፕ፣ ሰኔ 2012፡፡ 70 መዋቅሮች (በፌዴራል፣ ክልል Eና ወረዳ) የሚታየው ከፍተኛ Eና ፈጣን የሆነ የሠራተኞች ፍልሰት ከAለው የAቅም ውስንነት ጋር ጥምረት መፍጠሩ(2) ለግሉ ዘርፍ ተሳትፎ የሚሰጠው ቦታ ውስን መሆን፡፡ ይህን ተከትሎም የመንግስት Aገልግሎቶች ላይ መደገፍ ሁኔታ ለምሳሌ ለግብርና ማስፋፊያ Aገልግሎቶች ብቻ ተብሎ ሳይሆን ለሥልጠናም ጭምር ሲባል የሚሰጠዉ ድጋፍ Eና (3) Aድገትን Eስከመግታት ድረስ የደረሰ ከፍተኛ የሆነ የፆታዎች Eኩልነት Aለመኖር፡፡ የማክሮIኮኖሚ መረጋጋትን Aስመልክቶ ከፍተኛ ስጋቶች በተለይም የዋጋግሽበት በሰዎቸ ሀብት Eና ጤና ላይ Eያሳደረ ያለው መሸርሸር Aብዛኞቹ ተሳታፊዎቸ ባንኩ በጥልቀት Eነዚህን ጉዳዮች Eንዲመረምር Eና ችግሮችንም ለመፍታት ከመንግስትጋር Eንዲነጋገር ጠይቀዋል፡፡ ለ. የዓለም ባንክ ሚና፡-የጥናቱ ተሳታፊዎች ባንኩ ወሳኝ በሆኑት የድህነትና Eድገት ጉዳዮች ላይ ውይይት ለመፍጠር ውጤታማና Aነሳሽ ከመሆኑም በተጨማሪ በመንግስት Eና የግሉ ዘርፍ መካከል የሚረገውን ውይይት በማመቻቸት በኩል የሚጫወተውን ሚና (ለምሳሌ፡- በመንግስት Eና ግሉ ዘርፍ የውይይት ፎረም(PPDF) በኩል Eና በልማት Aጋሮች መካከል ያለውን የAስተባባሪነት ደርሻበEጅጉ ተገንዝበዋል፡፡ ባንኩከግሉ ዘርፍ ጋር በሥራ ፈጠራ በኩል ያለውን ተሳትፎ በከፍተኛ ደረጃ Eንዲያሳድግ ፍላጎት ታይቷል፡፡(ለምሳሌ፡- የAነስተኛና ጥቃቅን Iንተርፕራይዞች ልማት Aጀንዳ፣ የፋይናንስ Aቅርቦት፣ በግብርና Eና ገበያተኮር ግብርና ፤ በተመረጡ ክልሎች ያለው የመሬት Aስተዳደር)፣ በመንግስት Aስተዳደርም ዙሪያ (ለምሳሌ ዜጎችን ማብቃት Eና ማሕበራዊ ተጠያቂነታቸው በተመለከተ የክልል Eና ወረዳ የመንግስት ፋይናንስ Aስተዳደር (PFM) የመንግስትና የሕግ Aውጪ Eና ሕግ Aስከባሪ Aካላት ማጠናከር)፡፡ ከፋይናንስ በተጨማሪ ባንኩ ለየት ያለ ጥምረት ያላቸው የተተነተኑ ሳይንሳዊ Eውቀቶች Eና በዓለም ዙሪያ የሚገኙ ልምዶችን ያመጣል፡፡ ይሁን Eንጂ Eውቀትን ማመንጨት ልክ Eንደስርጭቱ ሁሉ Eኩል Aስፈላጊ ነው፡፡ ስለዚህ Eነዚህ ሁለቱ ተጠናክረው መቀጠል Aለባቸው፡፡የትምህርት Eና ልምድ ልውውጥን በIትዮጵያ Eና ሌሎቸ ሀገሮች ብሎም በክልሎች መካከል ማሳደግሊበረታታ ይገበዋል፡፡ ባንኩ ውጭ ከሚኖሩ ብዙ የሆኑት Eና በልዩልዩ መስክ የተሰማሩት Iትዮጵያውያን ገንዘብ Eና 71 Eውቀት ወደ ሀገርውስጥ ማፍሰስ የሚቻልበትን መንገድ ማመቻቸትን ግንዛቤ ውስጥ ሊያስገባ ይችላል፡፡ 7473F ሐ. ከክልሎች ጋር የጠነከረ Aጋርነትን የመፍጠር Aስፈላጊነት ፡- ክልሎች ከባንኩ ጋር በAጋርነት የቅርብ ሆኖ መሥራት መቀጠል Eንዳለባቸዉ በEጅጉ ተሰምሮበታል፡፡ይህ በሀገራዊ Aጋርነት Eስትራቴጂ ዝግጅት ብቻ ሳይሆንበትግበራ ወቅትም መሆን Aለበት፡፡የዓለም ባንክ የልማት ቡድን ፕሮግራሞች ለክልሎች ልዩ የልማት ፍላጎቶች ከፍተኛ ትኩረት Eንዲሰጥ ተጽEኖውን ሊያሳርፍ ይገባል፡፡ የባለድርሻ Aካላትን መጠን ከፍ ማድረግ፣ መንግስታዊ ያልሆኑ Aጋሮችን ለማካተት ሊበረታታ ይገባዋል ከዚህ ጋር ተያይዞ ተሳታፊዎች የIትዮጵያ መንግስትና የልማት Aጋሮችን፣ማሕበረሰብ Aቀፍ ድርጅቶች(CSOs)፣ መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች (NGO) Eና የግሉ ዘርፍለIትዮጵያ ልማት ላላቸው ሚና Eውቅና Eንዲጥ ጠይቀዋል፡፡ Eንዲሁም በውሳኔ Aሰጣጥና ሂደቱ ይበልጥ ትርጉም ያለው Eና ንቁ ተሳትፎ Aንዲኖራቸዉ የሚያስችል ምቹ ሁኔታ መፍጠር Eንደሚያስፈልግ Aመልክተዋል፡፡ በቀጣይነት ለመንግስትና ለግሉ ዘርፍ የውይይት መድረክ (PPDF) ድጋፍ Eንዲሰጥም ጠይቀዋል፡፡ 74 ሁለት ቀጣይ የሆኑና በውጭ ሀገራት ከሚኖረው በራስተነሳሽነት የገንዘብ ድጋፍን Eና የልምድ ልውውጥን የሚያመቻቹ Aንቅስቃሴዎች ሲኖሩ Eነዚህም-በውጭ የሚኖሩ የIትዮጵያውያን የጤናና የትምህርት ባለሙያዎች ማስተባበሪያ ፕሮጀክትና የዓለም Aቀፍ ልማት ፈንድ (IDF) -የIትዮጵያውያን የውጭ ሀገራት ነዋሪዎች የትብብርና ተሳትፎ Aቅም ግንባታ ናቸው፡፡ በተጨማሪም የዓለም ባንክ የክፍያ ስርAት Eድገት ቡድን ለዓለም Aቀፉ የፖስታ ማህበር Eና ለIትዮጵያ ፖስታ Aገልግሎት የሐዋላ Aገልግሎቶችን Eንዲሰጡ በዓለም Aቀፍ ደረጃ የፖስታ Aገልግሎት ጽህፈት ቤቶችን በሚያስተሳስረው የAፍሪካ የክፍያ ተቋም (AIR) Aማካይነት የግልጽነት Eና ተጠያቂነት (TA) Aገልግሎትን Eየሰጠ ይገኛል፡፡ 72 ሣጥን 3 ፡ E.ኤ.A ከ2008 Eስከ 2012 ዓ.ም ድረስ ከነበረው ሀገራዊ የድጋፍ Eስትራቴጂ (CAS) ተመርጠው የቀረቡ ፕሮጀክቶች የከተማ Aካባቢ መስተዳድሮች የልማት ፕሮጀክት (ULGPP) - ብቃትን Eንዲላበሱ የተደረጉ የAካባቢ መስተዳድሮችና ነዋሪዎች Eንዴት ከተሞችን መለወጥ Eንደሚችሉና በAካባቢያቸው ሥራ Eንደሚፈጥሩ የሚያሳይ፡፡ይህ ፕሮጀክት (የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር (IDA) 300 ሚሊዮን የAሜሪካ ዶላር E.ኤ.A ከህዳር 2008 ጀምሮ ሥራ ላይ በማዋል በEቅድ Eና ተደራሽነት ረገድ ያለውን ብቃት Aሻሽሏል፡፡የማዘጋጃ ቤቶች/ የከተማ Aስተዳደሮች/ ቅድሚያ የሚሰጧቸውን Aገልግሎቶቸ Eና በገጠር በክልላዊ መንግስታት ያለውን የመሠረተ ልማት Aቅርቦት ደግፏል፡፡ ይህ በተገኘው ውጤት ላይ የተመሠረተ ድጋፍና ፕሮጀክቱ በተከናወነባቸው 17 ከተሞች ላይ Aዎንታዊ ተፅEኖ Aሳድሯል፡፡ Aነዚህ ከተሞች የውጤት መስፈርቱን መመዘኛ Eስካሟሉ ድረስ ግልፅ የሆነና Eና ለግምት የማያስቸግር ድጋፍን ለመጀመሪያ ጊዜ ያገኛሉ ማለት ነው፡፡ በተሳታፊ ከተሞች ያለው የዜጎች ተሳትፎ በIንቨስትመንት Eቅድ ረገድ ከEጥፍ በላይ Aድጓል፣ በተጨማሪም የIንቨስትመንት Eቅዶች ዜጎቸ ካሳዩት ቀዳሚ ፍላጎቶች ጋር ይበልጠ ተጣጥመዋል፡፡ የውጪ Oዲቶች በጥራት Eና ወቅታዊነት Eጅግ ተሻሽሏል፡፡ ተገቢ የሆኑ መስፈርቶችን ማስተዋወቅ በተለይም በሰው ኃይል በከፍተኛ ደረጃ የኮብልስቶን መንገድ ግንባታን Aስመልክቶ የመንገድ Aቅርቦትን Eና የፍሳሽ ሥርዓትን በEጅጉ AሻሽሎAል፡፡ በግምት 90,000 የሚሆኑ ሥራዎቸን ፈጥሯል ሴቶች Eና Aካል ጉዳተኞችን ጨምሮበተለይምየከተማ ድሆች ላይ ትኩረት Aድርጓል፡፡ የግብርና Eድገት መርኀ ግብር(AGP)- Aጋርነቶች Eንዴት የተጠናከረ ፣ Aጠቃላይ የሆነ Eና ይበልጥ የተቀናጀ ድጋፍ ለግብርና Eድገት መሠረት ለመስጠት Eንደሚችሉ የሚያሳይ ነው፡፡ የግብርና Eድገት መርኀ ግብር (E.ኤ.A ከመጋቢት 2011 ጀምሮ በዓለም Aቀፉ የልማት ማህበር በተመደበ 150 ሚሊዮን የAሜሪካን ዶላር በሥራ ላይ የዋለ ሲሆን) በAንጻራዊነት ከሌሎቹ የተሻለ Eምቅ Aቅም ባላቸው በተመረጡ ወረዳዎች በተለይም በሴቶችና በወጣቶች ላይ ትኩረት ሰጥቶ የግብርናን ምርታማነት Eና የገቢያ ተደራሽነትን ለመጨመር ያለመ ነው፡፡ ይህ Aቀራረብ ተለምዶAዊውን (Eና Eስከ Aሁን Eየተሠራበት ያለውን) በተለይም ከለጋሾች ከሚገኝ ሀብት በAብዘኞቹ በመንግስት የሚደረጉ የመዋለ ንዋይ ፍሰቶች ትኩረት የሚሰጡበትን በዳር ሀገር በሩቁ የሚኖሩትን ከሁሉም የበለጠ በምግብ Eህል Eራሳቸውን ያልቻሉትን በቀጥታ የመርዳት Aሠራርን የሚተካ ጠቃሚ የሆነ የሀሳብ Eና የድጋፍ ለውጥ ያመጣል፡፡ምንም Eንኳ በግብርና Eድገት መርኀ ግብር የልማት ዓላማዎች ተመስርቶ የሚለኩ ውጤቶችን ለማግኘት ጊዜው በጣም ገና ቢሆንም ፕሮጀክቱ ከAሁኑ ብዙ Eስትራቴጂያዊ ዓላማዎችን Eውን Aድርጓል፡፡በመጀመሪያ Aሳታፊው Eቅድን የማቀድ Aቀራረብ ገበሬዎችበተለይም ሴቶች Eናወጣቶች የራሳቸውን Eና የማሕበረሰባቸውን ልማት መወሰናቸውን ያረጋግጣል፡፡ በሁለተኛ ደረጃም የግብርና Eድገት መርኀ ግብር Eንደ የባለብዙ ባለድርሻ Aካላት መርኀ ግብር የተለያዩ የመንግስት ድርጅቶች Eና የልማት Aጋሮች ሁሉም የራሳቸውን Aንፃራዊ ጥቅም በሚያስጠብቅ Eና በተቀናጀ መልኩ የበኩላቸውን AስተዋጽO ማድረጋቸውን ያረጋግጣል፡፡ በEንዲህ ያለው መልኩ የግብርና Eድገት መርኀ ግብር የተጠናከረ ፣ Aጠቃላይ የሆነ Eና ይበልጥ የተቀናጀ ማEቀፍ ለግብርና Eድገት Eንደዚሁም ለፖሊሲ ውይይቶች መድረክ ይሰጣል፡፡ በግብርና ፣ በግሉዘርፍ Eና በገቢያ Eድገት መካከል ትስስር ከመፍጠሩም በተጨማሪ የግብርና Eድገት መርኀ ግብር Aነስተኛ ገበሬዎችን ከፍተኛ ዋጋ ካላቸው የግብርና ገቢያዎች ጋር የማጣመር Aላማ ይዞ Aዳዲስ ተቋማዊ Aወቃቀሮችን Eና የመንግስት Eና የግሉዘርፍ Aጋርነቶችን ይደግፋል፡፡ 73 የምርታማነት ሴፍቲኔት መርኀ ግብር(PSNP) Eንዴት Aመቺ መሣሪያ የተፈጥሮ Aደጋዎች የሚያስከትሉትን ጉዳት ለመቀነስ Eንደሚረዳ የሚያሳይ ነው፡፡ የምርታማነት ሴፍቲኔት መርኀ ግብር (በዓለም Aቀፉ የልማት ማህበር በተለዋዋጭ መርኀግብር ብድር (APL) III ሥር በተመደ 850ሚሊዮን የAሜሪካን ዶላር) በወቅቱ የነበርውን የሰብAዊ ረድኤት Aሠራር ሥርዓት ለማሟላት Eና በገጠራማ የIትዮጵያ ቀበሌዎች የሚኖሩ ጽኑ የምግብ ዋስትና Aለመረጋገጥ ችግር የነበረባቸውን ህዝቦች ለመርዳት E.ኤ.A. 2005ዓ.ም በሥራ ላይ የዋለ ነበር፡፡ የምርታማነት ሴፍቲኔት መርኀ ግብር የቤተሰብ ተጋላጭነትን ለመቀነስ፣ Aደጋ ተቋቋሚነትን ለማሻሻል Eና የምግብ ዋስትና ባልተረጋገጠባቸው ቦታዎች ዘላቂ የማሕበረሰብ Eድገትን ለማምጣት ይረዳል፡፡ ከIኮኖሚ Eና ከAየርንብረት Aደጋዎች ጋር የተያያዙ ስጋቶችን ለመቀነስ የምርታማነት ሴፍቲኔት መርኀ ግብር Eንደ Aካባቢው ተጨባጭ ሁኔታ ሥራ ላይ ሊውሉ የሚችሉ መፍትሔዎች Aሉት፡፡ Eነሱም የAፈር Eና የውሃ ጥበቃ Eና Aጠቃቀም ተግባራት፣ Aነስተኛ ደረጃ ያላቸው የመስኖ ሥራዎች Eና የተቀናጀ የተፋሰስ Aያያዝ የመሳሰሉት ናቸው፡፡ በተጨማሪም መርኀ ግብሩ Eንደ ትምህርት ቤት፣ የጤና ኬላዎች Eና መንገድ ያሉ ማሕበራዊ መሠረተ ልማቶችን ለመገንባት በህዝብ የሚሠሩ ሥራዎችን Eንደዚሁ ይደግፋል፡፡ E.ኤ.A. በ2008 ዓ.ም በAፍሪካ ቀንድ ተከስቶ የነበረው የምግብ ቀውስ በIትዮጵያ በከፍተኛ ደረጃ ሊቀነስ የቻለው ለችግሩ ተጠቂዎች የሚያደርገውን ድጋፍ ለማሳደግ በቻለው የምርታማነት ሴፍቲኔት መርኀ ግብር ነው፡፡ በAሁኑ ጊዜ ይህ ፕሮጀክት ከ7.5 ሚሊዮን በላይ ተጠቃሚዎች Aሉት፡፡ የመንገድ ዘርፍ የልማት መርኀ ግብር (RSDP) የረጅም ጊዜ ተከታታይ ድጋፎቸን መንግሰት ቅድሚያ ትኩረቱን በሰጣቸው መስኮች በማድረግ Eንዴት ጥሩ ውጤት ሊያስገኝ Eንደሚችል ሚያሳይ፡፡ E.A.A በ1997 የIትዮጵያ መንግስት የ10 ዓመት የመንገድ ዘርፍ ልማት መርኀ ግብር (መግዘልፕ/RSDP 1997 Eስከ 2007 ዓ.ም)፣ የሁለት ዙር የተቀናጀ የIንቨስትመንት ፓኬጆችን፣ ማሻሻያዎችን Eና የተቋማዊ ዳግም Aደረጃጀቶችን ቀይስዋል፡፡ መርኀ ግብሩ ከጊዜ ሂደት በኋላ ሊስፋፋ ችሏል፡፡ ስለዚህም Aሁን Aራተኛው ዙር ላይ ይገኛል፡፡ ባንኩ ለIትዮጵያ መንግስት የ4 ቢሊዮን የAሜሪካ ዶላር ድጋፍ Aድርጓል ይህም መንግሰት የሃገሪቱን የመንገድ Aድማስ በማሻሻል Eና በማስፋፋት ረገድ ያለወን ጥረት ለመደገፍ ሲባል ነው፡፡ በAሁኑ ጊዜም የ ዓለም Aቀፍ ልማጥ ተቋም (IDA)818 ሚሊዮን የAሜሪካ ዶላር ድጋፍ በተለዋወጭ ፕሮግራም ብድር ስር(APL) 2,3 Eና 4 ዙር ጥቅም ላይ Eየዋለ ይገኛል፡፡ በAሁኑ ጊዜም የ ዓለም Aቀፍ ልማጥ ተቋም (IDA)818 ሚሊዮን የAሜሪካ ዶላር ድጋፍ በተለዋወጭ ፕሮግራም ብድር ስር(APL) 2,3 Eና 4 ዙር ጥቅም ላይ Eየዋለ ይገኛል፡፡ ባለፉት 15 ዓመታት በታየው Aተገባበር፣ የዓለም ባንክ መርሐግብሮች Iትዮጵያ የመንገድ Aድማሷን በEጥፍ Eንድታሳድግ ማለትም E.A.A በ1997 ዓ/ም 26,550 ኪ.ሜ ርቀት ሽፋን ከነበረዉ E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም ከ54,000 በላይ ሽፋን Eንዲሆን ረድቷል፡፡ በተጨማሪም የዓለም ባንክ በIትዮጵያ የትራንስፖረት ልማትን የሚመለከቱ ተቋማትን Aቅም ለማሳደግ ድጋፍ Aድርጓል፡፡ (ለምሳሌ፡-የትራንስፖርት ሚኒስቴር Eና የከተማ ልማትና የኮንስትራክሽን ሚኒስቴርን)፣ Eንዲሁም የመንገድ ዘርፍ ልማት Eና ጥገናን የሚመለከቱ ተቋማትን ጨምሮ (ለምሳሌ፡- የIትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን Eና የክልል Eና ወረዳ ከተማ Aስተዳደር መንገዶች ባለስልጣን) ደግፏል፡፡ 74 IV. E.ኤ.A ከ2013 Eስከ 2016 የበጀት ዓመት ድረስ ያለዉ AዲስAጋርነት ሀ. ዋና ዋና መርሆዎች 96. E.ኤ.A ከ2010 ዓ.ም መጨረሻ ጀምሮም ሥራ ላይ የዋለው የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ( CPS ) ከIትዮጵያ መንግስት የEድገት Eና ትራንስፎርሜሸን Eቅድ ጋር በጥብቅ የተያያዘ ነው፡፡ በነሐሴ 2012 E.ኤ.A መጨረሻ ላይ የጠቅላይ ሚኒስትሩ ሕይወት ማለፍን ተከትሎ የIትዮጵያ መንግስት በዋና ዋና የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው(CPS) ግፊት Eና ትኩረት ላይ የሚስማማ መሆኑን በድጋሚ ያረጋገጠ ሲሆን፡፡ ይህ Eስትራቴጂ ከEድገት Eና የትራንስፎርሜሽኑ Eቅድ ጋር ጥብቅ ቁርኝት ያለውና ብዙ የምክክር Eና የትብብር ሂደቶችን Aልፎ የተዘጋጀ ነው፡፡ የዓለም ባንክ የተሳትፎ መስኮች ለሀገሪቱ ባላቸው ቀዳሚ ምርጫ Eና የEድገት Eና ድህነት ቅነሳ ጠቀሜታ፣ Eንዲሁም የዓለም ባንክ Aጋሮችንበማካተት በEውቀት Eና ፋይናንስ ያንፀባረቀውን Aንጻራዊ ጥቅም ላይ ተመሥርቶ ተመርጠዋል፡፡ የዓለም ባንክ ተሳትፎ የሚከተለው Aካሄድ ከIትዮጵያ መንግስት ጋር በAጋርነት የመሥራትመርሆሲሆን ይህም ተግባራዊ መፍትሔዎችን ለማፈላለግ ይረዳል፡፡የዓለም ባንክ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ የIትዮጵያን መንግሰት የትራንስፎርሜሽን ጎዳና ይጠቀማል፡፡ Aስካሁንየተገኙት ውጤቶች ላይ ተመሥርቶ የበኩሉን AስተዋጽOየሚያደርግ ሲሆን የሚገኘውን Eውቀትና በሀገራት መካከል ያለውን መልካም ተሞክሮዎችን በመጠቀም የመንግስት ባለቤትነት በEጅጉ በሚታይባቸው ዘርፎች (ለምሳሌ፡- መሠረተ ልማት Eና ማሕበራዊ ደህንነት)ድጋፉን ይቀጥላል፡፡ ይሁንEንጂ Aስቀድሞ ከነበረው የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ከተገኘው ተሞክሮ Eንዲሁም የዓለም ባንክ የIትዮጵያን የረጅም ጊዜ የልማት Aጀንዳ መንገድ ውጤታማ በሆነ መልኩ Eንዲያግዝ በሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው (CPS) Aዳዲስ ልዩ ልዩ ነጥቦች ተካትተዋል፡፡ Eነሱም ፡- I. ይበልጥ ውጤታማ የሆነ Aጋርነትን ከመንግስት ጋራበሦሰት መስኮች ላይ መፍጠር፡፡ Eነዚህም፦(1)በማክሮIኮኖሚያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ቀስ በቀስ ለዚሁ ጉዳይ ብቻ የሚውል የመወያያ መንገድ በመፍጠር Eና ማክሮ Iኮኖሚው Eንዲረጋጋ ለማገዝ በበጀት Eርዳታ Aማካኝነት የፋይናንስ ድጋፍ መስጠት) (2) የሥራ ፈጠራ Aጀንዳ ከልማት Aጋሮች ጋር በመተባባር ሁሉን Aቀፍ የሆኑ መፍትሔዎችን ከዓለምAቀፍ ልማት ማህበር 75 (IDA)፤ 75ዓለምAቀፍ 74F የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) Eና የሁሉንAቀፍ Iንቨስትመንት ዋስትና ወኪል (MIGA) በማፈላለግ ማቅረብ Eንዲሁም ከመንግስት ጋር በክልላዊ ትስስር ጉዳዮች ላይ ያለውን ምክክር ማጠናከርና፣ (3) የመንግስት ውጤታማነትማሻሻልን በተመለከተ የIትዮጵያ መንግስት በሲቪል ሰርቪስ ዘርፍ ያለውን የሰው Aቅም Eንዲያጠናክር በማገዝ Eና ሀገራዊ ሥርዓቶችን፣ የመንግሰት ፋይናንስ Aስተዳደርን(PFM) Eና ግዥን ጨምሮ መገንባት፡፡ II. መንግስታዊ ካልሆኑ የባለድርሻ Aካላት ጋር ያለውን Aጋርነት ማስፋት ቀድሞ የነበረውን ከነባር ለጋሾች ጋር ያለውን ትብብር ከማጠናከር በተጨማሪ የውጭ ቀጥተኛ Iንቨስትመንት(FDI) ምንጭን ጨምሮ Aዳዲስ Aጋሮችን ለማሰባሰብይጥራል፡፡ የዓለም ባንክ ከክልሎች ጋር በይበለጥ ንቁ ሆኖ መንቀሳቀስ ይፈልጋል፡፡ ለየት ያለ ትንታኔ በሚያስፈልጋቸው Eንደ ፖርት ፎሊዮ Aያያዝና Aቅሞችን በገምባት ዙሪያ በቅርበት መሥራት፡፡ በመጨረሻም ከመንግስትና የግሉ ዘርፍ የምክክር መድረክ (PPDF) (ሣጥን 5) በኩል የሚደረገውን ጨምሮ ይበልጥ ስልታዊ በሆነ መንገድ መንግስታዊ ካልሆኑ ድርጅቶች ጋር ተሳትፎዉን የሚቀጥል ይሆናል፡፡ III. የማስፈጸሚያ መሣሪያዎች፡- ከሀገራዊ ድጋፍ Eስትራቴጂ የማጠቃለያ ቅኝት(CAS CR) ውጤቶች በመማር፣ የዓለም ባንክ ከፍተኛ በተቻለ መጠን የተተነተኑ ሥራዎችን Aደራጅቶ ነው የራሱንም ሆነ የሌሎች Aጋሮቹን ሥራዎች የሚያቀርበው Eናም ይህ ከመስግስት ጋር የሚደረጉ ውይይቶች በመረጃ ላይ የተመሠረቱ መሆናቸውን ለማረጋገጥ ይረዳል፡፡ከዚህ ጋር ተያይዞ ባንኩ የIትዮጵያ ማEከላዊ Iስታቲስቲክስ ባለሥልጣን Aቅም ግንባታን 76ይደገፋል፡፡ ይህም የሚደረገዉ 75F የመረጃ ጥራት፤ ተAማኒነት Eና የAመራር Eና የቁጥጥር ሥርዓትን ለማረጋገጥ ነው፡፡ በተጨማሪም የማክሮIኮኖሚ ማEቀፍ በሚፈቅድበት ቅጽበት የበጀት ድጋፍ Aጀንዳከዘርፍ ልማት ፖሊሲ በመነሳት በሂደት ወደ የብዙሃንየልማት ፖሊሲ ተግባራት(DPOs) በመሸጋገርይቀጥላል፡፡ይህ ደግሞ የፖሊሲ ውይይትን ያጠናክራል፡፡የዓለም ባንክ የIትዮጵያ መንግስት ማክሮIኮኖሚን ሚዛናዊ በማድረግ፣ የሀገራዊ ሥርዓቶችን ጥቅም በማሳደግ Eና የEርዳታ መገኘት Eድልን ከፍ 75 የAለም Aቀፍ ልማት ማህበር(IDA) ዋስትናዎችን መጠቀምን ጨምሮ፡፡ 76 ለተጨማሪ ማብራሪያ ቀጥሎ የሚገኘውን ክፍል ‘ረ'ን ይመልከቱ፡፡ 76 በማድረግ ረገድ ይደግፋል፡፡ 77 76F በመጨረሻም ከIትዮጵያ መንግስት የመሠረታዊ Aገልግሎቶች የጥራት ትኩረት ጋር ተያይዞ ባንኩ በቅርቡ ይሁንታ ያገኘውን "መርኀ ግብር ለውጤት" (Program for Results (PforR)) የተሰኘውን ዘዴ Aጠቃቀም ቀስ በቀስ የመጨመር Eቅዶች Aሉት፡፡ ይህም ከጤና ይጀምርና ከተቻለም በትምርት ዘርፎች ይሆናል፡፡ የዓለም ባንክ መርኀ ግብሩለIትዮጵያ መንግስት በሚሰጣቸው መፍትሔዎች ረገድ ተጠቃሚ Eና ተግባራዊ በሚሆን መልኩ ይበልጥ ምቹ Eንዲሆን ይጥራል ፡፡ ለ. የAጋርነት Eስትራቴጂዉ ዋልታዎች Eና ውጤቶች 97. የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው (CPS) ዋልታዎች ቁልፍ ከሆኑት የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ የትኩረት Aቅጣጫዎች ጋር (ማለትም በግብርና Eና Iንዱሰትሪ ዘርፍ ያለውን ሥራ ፈጠራ መደገፍ ፣ የማሕበራዊ Aገልግሎቶችን ጥራት ማሳደግ፣ የመንግስትን ውጤታማነት መጨመር ጋር ይጣጣማሉ)፡፡ 78 ከEድገትና ትራንስፎርሜሽን 7F Eቅዱ ጋር ተያይዞ፣ የሥርዓተ ፆታ Eና የAየር ጠባይ በሀገራዊ Aጋርነቱ Eስትራቴጂ (CPS) ውስጥ ተካተዋል ወሳኝነታቸውም Aድጓል፣ የዓለም ባንክም ይህንኑ Aጠናክሮ ይቀጥላል፡፡ የዓለም ባንክ የIትዮጵያ Aጋርነት መዋቅርም ከዓለም ባንክ የAፍሪካ Eስትራቴጂ ጋር ይጣጣማል፡፡ Aሁን ባለው የፕሮጀክት ፖርትፎሊዮ Eና ከላይ በተጠቀሱት የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ መርሆዎች በመመሥረት፣ በዋነኛ ተልEኮዎች የሚከተሉትን በዋልታዎቹ ሥር የሚገኙ Eስትራጂያዊ ዓላማዎች በማሳካት ሥራ ላይ ያተኩራል፡፡ 79 78F 98.ዋልታAንድ፡(pillar one)፡- ዘላቂ የሆነ ማክሮIኮኖሚያዊ ሁኔታን በመደገፍ ተወዳዳሪነትንEና የሥራ Eድልን ማሳደግ፣ተወዳዳሪነትን Eና ምርታማነትን መጨመር፣ የመሠረተ ልማትንተደራሽነት መጨመርና ማሻሻል Eና ክልላዊ ትስስርን ማሳደግ፡፡ በምEራፍ1 (ለ) ውስጥ ከተጠቀሱት መሠረታዊ ችግሮች በመነሳት፣ (Eንዲሁም ከምEራፍ 2(ሀ) Aና (ለ)) ይህ ዋልታ በሚከተሉት ውጤቶች ላይ የሚያተኩር ይሆናል፡፡ የልማት Eርዳታ ቡድን(DAG) ከመንግስት ጋር በትብብር በመሥራት የሀገራዊውን ሥርዓት Aሁን በ2010 77 ከሚገኝበት 52 ከመቶ፣ በመነሳት በ2014 ወደ 69 ከመቶ Aጠቃቀሙን ለማሳደግ ተስማም~ል፡፡ ይህ የሆነው Aብዛኞቹ፣ በተለይም ደግሞ የሁለትዮሾቹ ለጋሾች ከደረጃ1 ፈሰስ ማድረጊያ መንገድ(ሀገራዊ ሥርዓቱን ከሚጠቀመው) ለመሸጋገር ያላቸው ሽፋን ውሱን በመሆኑ የብዙኀን ተቋማት በሆኑት Eንደነ ዓለም ባንክ ቡድን ላይ የሚፈጥረው ጫና ከፍተኛ ስለሆነ ነው፡፡ 78 ለሀገር ትብብር Eስትራቴጂ (CPS) የውጤት ሠንሰለት፣ Aባሪ 2'ን ይመልከቱ፡፡ Aባሪ 2 የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱን (GTP) በሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ (CPS) ማEቀፉ ሥር 79 ለመተርጎም የሚያስፈልገውን የውጤት ሠንሰለት ያሳያል፡፡ 77  ውስጣዊ Eና ውጪያዊ ሚዛንን ለመጠበቅ Eና የሀገር ውስጥ ሀብት Eንቅስቃሴን ለመጨመር መዋቅራዊ Eና ማክሮIኮኖሚያዊ ፖሊሲዎችን መደገፍ  በተመረጡ ቦታዎችየግብርና ምርታማነትን Eና ግብይትን ማሳደግ፣  በምርት ሂድት Eና Aገልግሎቶች ያለውን ውድድር መጨመር ብሎም ለAነስተኛና ጥቃቅን Iንተርፕራይዞች የፋይናንስ ተደራሽነትን ማስፋት  የመሠረተልማት Aቅርቦትን Eና ጥራትን ማሳደግ፤ ለምሳሌ፡- የመብራት፣ መንገድ፣ የውሃ Eና የጽዳት Aገልግሎቶች፣  የምሥራቅ Aፍሪካን የኃይል ምንጭ ማሰባሰብ ሥራ በመደገፍ ክልላዊ ጥምረትን ማሻሻልና በክልላዊ ግብርና የቴክኖሎጂ ማመንጨት Eና ስርጭት ተግባራት ላይ ያለውን ተሳትፎ ማሳደግ፡፡ 99. ዋልታሁለት፡- ከAደጋ የማገገም Aቅምን ማሳደግ Eና የAደጋ ተጋላጭነትን መቀነስ፤ማሕበራዊ Aገልግሎቶችን Aቅርቦት በማሻሻል Eና ለማሕበራዊ ጥበቃ ያለውን ሁንተናዊ Aካሄድ ማጎልበት፡፡ በምEራፍ 2 (ሐ) ሥር በታዩት ችግሮች ላይ ተመሥርቶ ይህ ሁለተኛዉ ተልEኮ በሚከተሉት ውጤቶች ላይ ያተኩራል፡፡  ጥራት ያለው የጤና Eና ትምህርት Aቅርቦትን መጨመር፣  የችግሩ ተጠቂ የሆኑትን ማሕበረሰቦች የምገብ ዋስትና Eጦቶች የመቋቋም Aቅም ማሳደግ፣  ከሌሎች የሚወሰድ የAደጋ ተጋላጭነት ቁጥጥር ሥርዓትን ለራስ በሚስማማ መልኩ የመጠቀም ልማድን ከፍ ማድረግ፣  ዘላቂነት ያለው የተፈጥሮ ሀብት Aስተዳደርና የAየር ጠባይ ለውጥን የመቋቋምብቃትን ማጠናከር፣ 100. የመልካም Aስተዳደር Eና ሀገር ግንባታ መሠረት፡- በምEራፍ 2፣ (መ) በተዳሰሱ ዋና ዋና Aካሎች ላይ በመመርኮዝ ይህ የመልካም Aስተዳደር Eና ሀገር ግንባታ መሠረት በሚከተሉት ውጤቶቸ ላይ ያተኩራል፦  መንግስታዊ Aገልግሎቶች Aፈፃፀም Aመራር Eና ምላሽ ሰጪነትንማሻሻል፣  ዜጎች በልማት ሂደቱ ያላቸውን ተሳትፎ ማጎልበት፣  የመንግስትፋይናንስ Aስተዳደር፣ ግዥ ግልፅነትEና ተጠያቂነትንማሳደግ፣ 101. በሀገር ድጋፍ Aጋርነት Eስትራቴጂ (CPS) ውስጥ የሚገኙ ተጓዳኝ ጭብጦች፡- ሥርዓተ- ፆታ ትኩረት የሚሰጠው ጉዳይ ሆኖ የሚቀጥል ሲሆንበዓለም ባንክ Aማካኝነት በሚቀረፁት 78 ፕሮጀክቶች ሴቶች ላይ ያተኮሩ Eንቅስቃሴዎችን በማካተት (ምሳሌ፡-የግብርና Eድገት መርኀ ግብር (AGP), የከተማ Aካባቢ መስተዳድር ልማት ፕሮግራም (ULGDP) ሳጥን 3) ተቀባይነት Eንዲኖረው የማሳመኑ ሥራ ይቀጥላል፡፡ Eንዲሁም በተናጠል ሴቶች ላይ የሚያተኩሩ ፕሮጀክቶችን (ምሳሌ፡- የዓለም Iኮኖሚ ልማት ፕሮጀክት (WEDP) ያካትታል (ሳጥን 4 ይመልከቱ)፡፡ 80 የዓለም ባንክ 79F በEድገት የተቃኙ የሴት Aነስተኛ Eና ጥቃቅን ድርጅት ባለቤቶችን(MSE) ይበልጥ ለመደገፍ በዓለም Aቀፍ Iኮኖሚ ልማት ፕሮጀክት(ULGDP) ልምዶች Eና Eየወጡ ባሉ የምርምር ግኝቶችላይ ተመርኩዞ ይሠራል፡፡ Eንደዚሁም የዓለም ባንክ በተቻለው መጠን ለIEትዮጵያ ሙሉ ለሙሉ በፆታዎች መካከልያልተማከለ ድህነት ያለባት የሚል መለያ ለመፍጠር የትንታኔና የምክር Aገልግሎቱን( AAA) Aጠናክሮ ይቀጥላል፡፡ በሥርተዓተ-ፆታ ላይ የሚያተኩሩየፖሊሲ የጽሑፎች ምርምሮች ላይ በመመሥረት ይዘጋጃሉ፡፡ Eነዚህም ጽሁፎች የሴቶች የገቢ ማመንጨት Aቅምን የሚደግፉ ፖሊሲዎችን ለመገምገም፣ በትምህርት ቤተ ያሉ ልጆች በሥርዓተ-ትምህርታቸው ውስጥ መሠረታዊ የፆታ Eኩልነት Eና ኃላፊነቶች ከተካተተ በኋላ ያመጣዉን ለዉጥ ለመገምገም፤ ፍትህን ለድሆች Eና ጥቃት ለሚደርስባቸውወገኖች በመስጠት ረገድ ያለውን Eንቅፋት ለማጤን (የቤተሰብ ጥቃትን የመከላከል Eርምጃዎችን የተደረገ የውጤታማነት ጥናት ክትትል፣ በ2012 የበጀት ዓመት) ያገለግላሉ ፡፡ 80 ለተጨማሪ ማብራሪያ Aባሪ 5'ን ይመልከቱ 79 ሣጥን 4፡ የሴቶች ሥራ ፈጠራ መርኀ ግብር - የከተማሴት ሥራ ፈጣሪዎችን Eምቅ Aቅም Eንዲወጣ ማገዝ የሴቶች ሥራ ፈጣሪነትን ትልቅ Iኮኖሚያዊ Aቅም በመገንዘብ ከግንቦት 2012 ዓ.ም ጀምሮ መንግስትየዓለም Aቀፍ ልማት ድረጅት(IDA) 50ሚሊዮን የAሜሪካ ዶላር ድጋፍ የሆነውን የሴት ሥራ ፈጣሪዎቸ ልማት ፕሮጀክት (WEDP) በማስፈጸም ላይ ነው፡፡ የዚህም ዓላማ የማደግ Aዝማሚያ ካላቸው የሴት Aነስተኛና ጥቃቅን ድርጅት ባለቤቶች በተገኘው መረጃ መሠረት ሁለት ዋና ወና የሆኑ የንግድ Eድገት Eንቅፋቶች የሆኑትን፡ የፋይናንስ Aቅርቦት Eጥረት Eና የሥራ ፈጣሪነት የቴክኒክ ክህሎቶች ብሎም ብዙ ምርት የማይሰጡ ቴክኖሎጂዎችን የመጠቀም ችግሮችን ለመፍታት ነው፡፡ በጥቃቅን የብድር Aቅርቦት Eና ሌሎች Aመቺ የፋይናንስ መሣሪያዎች(MFI)Aማካይነት ለሥራ ፈጣሪሴቶች በሚደረገው ድጋፍ፣ የሴቶች Iኮኖሚ የልማት መርኀ ግብር በAምስት ዓመታት ውስጥ ቢያንስ 17 ሺህ ብድሮችን የመስጠት ዓላማ Aለው፡፡ Aነስተኛና ጥቃቅን የብድር ተቋማት (MFI) በሚደረግላቸው ሠፊ የቴክኒክ ድጋፍ Aቅማቸውን በማሳደግ ለሴት ሥራ ፈጣሪዎቸ ተሰማሚ ፋይናንስ የማቅረብ Aቅማቸው ይጨምራል፡፡ የሴቶቸ Iኮኖሚያዊ ልማት ፕሮጀክት ለ20,000 ሴቶች የሥራ ፈጠራ ከህሎቶቻቸውን የማሳደግ ሥራ Eንደሚያከናውን ይጠበቃል፣ ሴቶች ሥራ ፈጣሪዎች ስልጠና Eና ድጋፍ በAብዛኞቹ መሠረታዊ በሆኑ፣ የሥራ ማሻሸያ፣ Aመራር Eና Eድገት ዙሪያ ሥልጠና Eና ድጋፍ የሚያገኙ ሲሆን ከዚህ ሌላ የቴክኖሎጂ ስርጭት Eና Aደረጃጀት ማሳደግን ይጨምራል፡፡ የሴት ሥራ ፈጣሪዎች ልማት መርኀ ግብር (WEDP)የዓለም ባንክ የIትዮጵያ የሥርዓተፆታ ቁልፍ Aካል ከመሆኑም በላይ በግሉ ዘርፍ በሀገሪቱ ከግብርና ውጭ በጣም ጠቃሚ ሥራ ፈጣሪ የሆኑትን ጥቃቅንና Aነስተኛ ድርጅቶች(MSE) በሚመለከቱ ፖሊሲዎች ላይ ለሚደረግ ውይይት በር መክፈቻ ሆኖ ያገለግላል፡፡ ለቀጣዮቹ የፖሊሲ ውይይቶች AሰEተዋጽO ያደርግ ዘንድ የሴት ሥራ ፈጣሪዎች ልማት መርኀ ግብር (WEDP) በፕሮግራሙ Eና በተለያዩ ንUስ ክፍሎች የተፈጠሩ ሥራዎችን በትክክል ለመለካት የሚያስችል የውጤት መገምገሚያ Aዘጋጅቷል፡፡ በዚህ የሴት ሥራ ፈጣሪዎች ልማት መርኀ ግብር (WEDP) በሥራ ፈጠራ Aጀንዳ ዙሪያ የሚጠቃለሉ ቁጥጥርን የሚመለከቱ ስጋቶች፣ የንግድ Aካባቢን የሚመለከቱ Eውቀቶችን ሥራ Eና በሥራ ፈጠራ ላይ ተጨባጭ መረጃ በማቅረብ የማክሮ Iኮኖሚ ፖሊሲውን ጨምሮ በሚያጨናንቀው የፖሊሲ ማEቀፍ ረገድ ባንኩ ያደረጋቸው ጥረቶች የተሟሉ Eንዲሆን Aድርጓል፡፡ 102. የዓለም ባንክየAየር ንብረት ለውጥ የልማት ሂደቱ ወሳኝ Aካል ነው ብሎ ያምናል፡፡ ስለዚህ በመካሄድ ላይ ባሉ ወይም ወደፊት በሚሠሩ ሥራዎች ላይ Aየር ንብረት ለውጥ ላይ በማተኮር የበለጠ “ለAየር ንብረት ተስማሚ” 81 Eንዲሆኑ ይደረጋል፡፡ 80F ከዚህም በመነሳት(1) የዓለም ባንክ ለAየር ንብረት ለውጥ ወሳኝ የሆኑ ዘርፎችን ይደግፋል፡፡ (ለምሳሌ፡-የግብርና EናየAርብቶ Aደር ልማት፤ ዘለቄታዊ የሆነ የመሬት Aስተዳደር Eና የምግብ ዋስትና Eና ታዳሽ ኃይል) (2) በሂደት ላይ ባሉ Eና ወደፊት የሚቀረጹ ፕሮጀክቶች Eና መርኀግብሮችበAየር ንብረት ለውጥ ላይ 81 በIትዮጵያ ፖርትፎሊዮ ውስጥ የAየር ንብረት ለውጥ Aጀንዳ ማካተትን ዝርዝር በተመለከተ Aባሪ 7 ይመልከቱ፡፡ 80 ያላቸውን ተጽEኖ ለማወቅበሚደረጉ ጥናትና ሙከራዎች ላይ መሳተፍ (3) Aሁን በዝግጅት ላይ ባለው በዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር(IDA)ማEቀፍ16 Eና በተመረጡ ንጥል ጥናቶች ላይ በመመስረት የAየር ንብረት ተጽEኖን ለመቋቋም በEስትራቴጂያዊ ደረጃ፣ በላቀ Eና ስልታዊ በመሆነ የተጠናከረ መንገድ ጉዳዩን መያዝ Eና (4) የዓለም ባንክ ከሌሎች ከሚመለከታቸዉ Aካላት ጋር ወደፊት በሚያደርገው ተሳትፎ የመግስትን የAየር ጠባይ መቋቋሚያ Eስትራቴጂ Eድገት ይደግፋል፡፡ በመጨረሻም የዓለም ባንክ በጥቂት በAየር ንብርት ለውጥ ዙሪያ በተወሰኑ ሥራዎች Eንደ የAየርንብረት የመረጃ ሥርዓት ወይም ሌሎች ልዩ ትንታኔ Eና የማማከር ሥራ ምርቶች(AAA products) ወይም ከደን መጨፍጨፍ Eና የAካባቢ መመናመን የሚወጡ የጋዝ ልቀቶችን መቀነስ የሚለውን Aጀንዳ መደገፍ በመሳሰሉት ላይ መሥራቱን ይቀጥላል፡፡ ሐ. Aሁን በሥራ ላይ ያለው ፖርትፎሊዮና Aዲሱ ፕሮግራም 103. በሥራ ላይ ያለው፡-የዓለም ባንክ ወደፊት የሚሠራቸው ሥራዎች Aብዛኞቹ የሚመሠረቱት በነባሩ የAጋርነት Eስትራቴጂ ላይ ነው፡፡ E.ኤ.A ከሐምሌ 1/ 2012 (የሀገር Aጋርነቱ Eስትራቴጂ ሲጀመር Aባሪ 9 ይመልከቱ) ጀምሮ ባንኩ በIትዮጵያ 25 በሥራ ላይ የዋሉ (ሁለቱ በክልል ደረጃ ነበሩ) በዓለም Aቀፍ የልማት ማህበር (IDA) መርኀ ግብር ሥር ብቻ ነበሩት፡፡ ከነዚህ ስደስቱ የተጨመሩት E.ኤ.A በ2012 የበጀት ዓመት (ሦስት ተጨማሪ የፋይናንስ Eና Aንድ የክልልን ጨምሮ) ሲሆን ጠቅላላ ድምራቸውም 1.2ቢሊዮን ዶላር ያህል ነበር፡፡ለAሥራ ሁለቱ ፕሮጀችቶገንዘብ የተሰጠው ከሌሎች የልማት Aጋሮች ጋር በጋራ በመሆን ነበር፡፡በAጠቃላይ በዓለም Aቀፍ ልማት ማህበር ቃል የተገባው 5.1ቢሊዮን የAሜሪካ ዶላር (በከፍተኛነቱ በAፍሪካ ውስጥ 2ኛው ነው) ሲሆን Eና ከዚሁም ውስጥ ያልተከፈለው መጠን 2.26 ቢሊዮን የAሜሪካ ዶላር ነበር፡፡ በ12ኛው የበጀት ዓመት የክፍያ መጠን ምጣኔ 34.2% ሲሆን የተፈጸሙት ክፍያዎች መጠንም 727.6 ሚሊዮን የAሜሪካን ዶላር ይደርሳል፡፡ Aሁን በሥራ ላይ ካለው የዓለም Aቀፍ የልማት ማህበር ፖርትፎሊዮ ግማሽ ያህሉ (48%) የመሠረተ ልማት ልማት Aውታሮችን ልማት ይደግፋል ባብዛኛው ለመንገድና መብራት ኃይል፤ ሁለት መርኀ ግብሮች ደግሞ በሕብረተሰብ ጥበቃ ውስጥ (የምርት ሴፍቲኔት መርኀ ግብር/PSNP Eና መሠርታዊ የAገልግሎቶች ጥበቃ/PBS) ከAጠቃላዩ ቃል ከተገባው መጠን 39% ድርሻ ይወስዳሉ Eንደዚሁም ቀሪው መጠን ደግሞ በሚከተሉት ፕሮጀክቶች ማላት የግሉን ዘርፍ Eና ፋይናንስን በሚደግፉ፣ ግብርናን Eና የመንግስት ዘርፍ Aቅም ግምባታ Eና (መልካም) Aስተዳድር መካከል 2፣7 Eና 9 በመቶው በተዘረዘሩበት ቅደምተከተል ይከፋፈላል፡፡ በሥራ ላይ ያለው ፖርትፎሊዮ 81 በAንፃራዊነት ከሀገራዊ Aጋርነት Eስትራቴጂው(CPS) Eስትራቴጂያዊ ዓላማዎች ጋር ጥሩ ስምምነት ያለው ነው (ሠንጠረዠ 6)፡፡ ቃል ከተገባው Aጠቃላይ ፖርትፎሊዮ ውስጥ ስጋት የሚታይባቸው መጠን 10% (ይህም ከAፍሪካ Aማካይ መጠን በግማሽ ያንሳል) Eና ሁለት ፕሮጀክቶች (ቱሪዝም Eና ጣና Eና በለስ) በAፈፃፀም ሂደት Eና በልማት ግቦች ዓላማዎች የመጨረሻ Aጥጋቢ ያልሆኑ የሚል ደረጃ ሲሰጣቸው (በቱሪዝም ፕሮጀክት ላይ ተጥሎ የነበረው Eገዳ በሐምሌ 2012 E.ኤ.A ተነስቷል፡፡ ይሁን Eንጂ በገለልተኛ ገምጋሚ ቡድን (IEG) ለIትዮጵያ Eንደተወሰነው Eውን የማድረግ ጠቋሚ (realism Index) 40% ላይ ሲገኝ ይህም ለዓለም ባንክ Eና ለAፍሪካ ከተቀመጠው ያነሰ ነው፡፡ የዓለም ባንክ የIትዮጵያው ቅርንጫፍ ቡድን ከIትጵያ መንግስት ጋር ይህን ችግር ለመፍታት ከሌሎች ነገሮች በተጨማሪ የተሻለ Aሠራር ያለው መደበኛ የጋራ ቅኝት በፖርትፎሊዮ Eና በAፈፃፀም ላይ በሚነሱ ጉዳዮች ላይ በማድረግ Eየሠራ ይገኛል፡፡ 82 ሠንጠረዥ6፡ የነባሩ የብድር መርኀ ግብር Eና በሀገር AጋርነትEስትራቴጂ (CPS) Eስትራቴጂያዊ ዓላማዎች ላይ ያለው ተጽEኖ የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር (IDA) Eና ዓለም Aቀፍ ሃገራዊ ስትራቴጂካዊ ግቦች በሀገር AጋርነትEስተራቴጂ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) ነባሩ ፖርትፎሊዮ በሀገር (CPS) AጋርነትEስትራቴጂ (CPS) የበጀት ዓመት መጀመሪያ ማህበራዊ ጥበቃና Eና ማህበራዊ Aገልግሎቶች 2013-16 የፀደቁ የበጀት ዓመቶች Aደጋ ቅነሳ Aስተዳደር መልካመ Aስተዳደር Aቅርቦትና ጥራት ማክሮ፣ የተረጋጋ የመሠረተ-ልማት የበጀት ዓመቶች ክልላዊ ጥምረት ተወዳዳሪነትና ምርታማነት መዝጊያ የመስኖ Eና ፍሳሽ ማስወገጃ ፕሮጀክቶች በዓ 07 በዓ 18 X X የAርብቶ-Aደር ማሕበረሰብ የልማትፕሮጀክት- PCDP በዓ 08 በዓ 14 X የምስራቅ Aፍሪካ የግብርና ምርታማነት -EAAP በዓ 09 በዓ 15 X X የግብርና Aድገት መርኀ ግብር -AGP በዓ 11 በዓ 16 X X የAጠቃላይ ትምህርት ጥራት መሻሻል- GEQIP በዓ 09 በዓ 14 X የኃይል Aቅርቦት በዓ 03 በዓ 13 X የዓባይ ተፋሰስ ሀገራት ተነሳሽነት፡ የIትዮ-ሱዳን ትስስር፣ በዓ 08 በዓ 13 X የኤሌክትሪክ Aቅርቦት (የገጠር) ማስፋፊያ በዓ 06 በዓ 13 X የኤሌክትሪክ Aቅርቦት በገጠር II በዓ 08 በዓ 14 X የኤሌክትሪክ ኔትወርክ ማጠናከሪያ Eና ማስፋፊያ EAPP በዓ 12 በዓ 17 X የምስራቅ Aፍሪካ የኃይል ማመንጪያ (APL1)- EAPP በዓ 13 በዓ 19 X X ዘላቂ የመሬት Aስተዳደር -SLMP በዓ 08 በዓ 14 X የግሉ ዘርፍ ልማት Aቅም ግንባታ-PSDCB በዓ 05 በዓ 13 X የቱሪዝም ልማት ፕሮጀክት በዓ 09 በዓ 15 X የስነ-ምግብ ፕሮጀክት በዓ 08 በዓ 14 X የመንግስት ዘርፍ Aቅም ግንባታ- PSCAP በዓ 04 በዓ 13 X የመሠረታዊ Aገልግሎቶች Aጠባበቅ ደረጃ II PBS በዓ 09 በዓ 13 X X X የምርታማነት ሴፍቲ ኔትIII-PSNP በዓ 10 በዓ 15 X X X የመንገድ ዘርፍ ልማት መርኀ ግብር-RSDP ደረጃ III በዓ 07 በዓ 15 X ፕሮጀክት APL3 የመንገድ ዘርፍ የልማት መርኀ ግብር-RSDP ደረጃ በዓ 09 በዓ 16 X IVAPL4 የውሃ Aቅርቦት Eና ንጽህና Aጠባበቅ- WSS በዓ 04 በዓ 13 X የከተማ ውሃ Aቅርቦት Eና ንጽህና Aጠባበቅ -UWSS በዓ 07 በዓ 13 X የከተማ Aካባቢ መስተዳድር ልማት -ULGDP በዓ 08 በዓ 15 X X የጣና Eና በለስ የመንግስት ውሃ ሀብት ልማት ፕሮጀክት በዓ 08 በዓ 14 X የሴት ሥራ ፈጣሪዎች ልማት- WEDP በዓ 12 በዓ 17 X የIትዮጵያ የመንግስት Eና የግሉ ዘርፍ የውይይት መድረክ በዓ 11 በዓ 13 X (PPDF) ተነሳሽነት (IFC) የግምጃ ቤት ሠነድ ፋይናንስ ምክክር ፕሮጀክት (IFC) በዓ 09 በዓ 12 X 104. Aዲሱ ብደር፡- Aጠቃላይ የብድሩ መጠን የሚመሠረተው በIትዮጵያ የዓለም Aቀፍ የልማት ማሕበር ቀመር ሆኖ የሚወሰነውም በየዓመቱ በሚታየዉ የሀገር Aፈፃፀም የውጤት ልኬት (CPR) መሠረት ነዉ፡፡ ይህም የኀገሪቱን የፖሊሲ ክንውንና የAስተዳደር 83 ሁኔታ (በኀገሪቱ ፖሊሲ Eና ተቋማዊ ግምገማ - CPIA ልኬት ሲታይ) Eና የነባሩን የዓለም Aቀፍ ልማት ማህበር (IDA) ፖርትፎሊዮ ክንውን ከግምት ውስጥ ያስገባል፡፡ ምንም Eንኳ ባለፉት ጥቂት ዓመታት የIትዮጵያ ሀገራዊ ውጤት ልኬት (CPR) በAንፃሩ የተረጋጋ ቢሆንም (ለምሳሌ ከ3.35 በ2006 ወደ 3.37 በ2011 ዓ.ም) በAሁኑ ወቅት ያለው የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር ጊዜያዊ(IDA16) 3.38 ቢሊዮን ዶላር Aመዳደብ (ለምሳሌ 1.1 ቢሊዮን የAሜሪካ ዶላር በዓመት) ከIDA15 Aመዳደብ በ28 ከመቶ ያህል ብልጫ Aለው፡፡ ይህም የተፈጠረዉ በIDA16 Aጠቃላይ የገንዘብ ድጋፍ መጠን Eድገት ምክንያት ነው፡፡ 82 የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው (CPS) ያለፉትን ሁለት 81F ዓመታት የIDA16(በዓ13-14) Eና ከIDA17(ከ2015 Eስከ 2016 ድረስ ያለዉን የበጀት ዓመት) የመጀመሪያዎቹ ሁለት ዓመታት ይሸፍናል፡፡ E.ኤ.A በ2012 በጀት ዓመት Aዲሱ ለIትዮጵያ የተመደበ መጠን 1.12 ቢሊዮን የAሜሪካ ዶላር ነው፡፡ 83 82F ለመጀመሪያዎቹ ሁለት ዓመታት የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው(CPS)/ ከበ.ዓ.13-14 ላለው ጊዜ የተዘጋጀው ወደ 19% የሚጠጋ መጠባበቂያ ጋር ሲሆን (ይህም1.5 ቢሊዮን ለበ.ዓ. 13 Eና 1.2 ቢሊዮን ለበ.ዓ 14በAሜሪካን ዶላር) ነው፡፡ ለሁለቱ ከሀገራዊ Aጋርነት Eስትራቴጂው (CPS) ውጭ ለሆኑት ዓመታት (በ.ዓ.15-16) በዓለም Aቀፍ ልማት ማህበር የተመደበ ነገርEንዳለመኖሩ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው መርኀ ግብርሩ ያመላክታል Eናም በ17ኛው የዓለም Aቀፍ ልማት ማህበር ምደባ (IDA17) Eና ከመንግስት ጋር በሚደረግ ውይይት ላይ በመመስረት Eንደገና ይረጋገጣል፡፡ 82 የዓለም Aቀፍ ልማት ማህበር (IDA15) ሽፋን ከ2009-11 ሲሆን፣ የIDA16 ደግሞ ከበዓ.2012-14 ያለው Eና የIDA17 የሚሸፍነው የበዓ. 15-17ን ነው፡፡ የIDAሀብት ፖስታ (envelpe) ለሦስት ዓመታት የማሟያ ዙሮች የሚሰጡ ናቸው፡፡ ለIትዮጵያ ለበዓ13 የተመደበው ልዩ የማውጣት መብቶች(Special Drawing Rights) ያሉት SDR759.2ሚሊዮን (1.2 ቢሊዮን የAሜሪካን ዶላር ያክላል) የተረጋገጠ ሲሆን ለበዓ14 የተመደበው SDR664.5 ሚሊዮን (1.1 ቢሊዮን የAሜሪካን ዶላር ያክላል) የተመላከተ Eና በሚከተሉት ሁኔታ ዎች ተመሥርቶ ሊቀያየር የሚችል ነው፡፡ i) በሚመለከተው በEያንዳንዱ የበጀት ዓመት ውስጥ ያለው የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር Aጠቃላይ ሀብት ii) ለIትዮጵያ ክንዋኔ በሚሰጠው ውጤት iii) በIትዮጵያ የEዳ ዘላቂነት Aቋም ሁኔታ ላይ ተመስርቶ በየሚመለከታቸው ፊሲካል ዓመቶች የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር ለሀገሪቱ የሰጠው ድጋፍ የተገለጸበት ሁኔታ (ችሮታዎች ወይም ብድሮች) በሚል iv) በ(MDRI) ከEዳ ለማረፊያ የተሰጠ ጊዜ Eና Eንደ Aግባቡ ተመልሶ የተከፋፈለ የ(MDRI) የማካካሻ ሀብት v) የሌሎቹ የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር ተበዳሪዎች ክንዋኔ Eና የተሰጣቸው ድጋፍ የተገለጸበት ሁኔታ Eና vi) ለዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር Aገልግሎት ተገቢ የሆኑ ሀገሮች ብዛት፡፡ የIትዮጵያ የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር ፖስታ(envelpe) የሚሰጠው SDR በሚል ሁኔታ Eና ወደ ተመጣጣኙ የAሜሪካ ዶላር የሚለወጠው 1SDR=1.50233 የሚለውን 16ኛውን የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር መልሶ ማሟያ መጠን (IDA 16 replenishment rate) በመጠቀም መሆኑን Aስታውስ፡፡ ነገር ግን ለEያንዳንዱ የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር ተግባራዊ Eንቅስቃሴ የልውውጡ መጠን የሚወሰነው ፕሮጀክቱ በፀደቀበት ወቅት በስፋት በሥራ ላይ ውሎ በነበረው የልውውጥ መጠን ነው፡፡ 83 ይህ ከዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር (IDA) የሚገኘውን ተጨማሪ የ70 ሚሊዮን ዶላር፣ የምርታማነት ሴፍቲኔት መርኀ ግብር (PSNP) ለመደገፍ የሚሰጥ የAደጋ ጊዜ ምላሽ መስጫ መንገድ ተጨማሪ የገንዘብ ድጋፍን Eንደዚሁም ለቦርዱ በሐምሌ 2012 የቀረበውን የምስራቅ Aፍሪካ Aካባቢ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት (APL 1) የሚያጠቃልል ነው፡፡ 84 ሠንጠረዥ7፡ የAዲሱ የብድር መርኀ ግብር Aመላካች Eና በሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው (CPS) Eስትራቴጂያዊ ዓላማዎች ላይ ያለው ተጽEኖ በሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው(CPS) ሥር ያሉ ሀገራዊ Eስትራቴጂያዊ ዓላማዎች የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር (IDA) Aዲሱ Aመላካች Eና የዓለም Aቀፍ ፋይናንስ የመሠረተ-ልማት የተረጋጋማክሮI ኮርፖሬሽን (IFC) ብድርነክ Eና በድርነክ ያልሆኑ በሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው ማህበራዊ ጥበቃና ክልላዊትስስር ተወዳዳሪነትና Aገልግሎቶች ተደራሽነትና በ.ዓ13-16 ሥር የሚገኙ ምርታማነት Aስተዳደር ማህበራዊ መልካም ኮኖሚ፣ ጥራት የ2013በጀት ዓመት የምስራቅ Aፍሪካ ቀጠና የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች APL1-EAPP X X የትራንስፖርት ዘርፍ ፕሮጀክት የመንገድ ሴክተር ልማትን RSDP4 በመደገፍ X የጤና፣ የምEተ ዓመቱ የልማት ግብ (MDG)፣ ድጋፍ (PforR) X የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ድጋፍ -(PBS) ደረጃ III X X የትምህርት፣ የምEተ ዓመቱ ግብ፣ የAጠቃላይ ትምህርት ማሻሻያ ፕሮግራም X X ክትትልና ድጋፍ (የGEQIP) የምሥራቅ Aፍሪካ Aርብቶ Aደር ማሕበረሰብ Aëëር ማቋቋሚያ X X የAርብቶ Aደር ማሕበረሰብ ልማት (PSDP) III፣ X X የIትዮጵያ Iንቨስትመንት የAየር ጠባይ ፕሮጀክቶች (IFC) X የ2014በጀት ዓመት የውሃ Aቅርቦት Eና ንጽህና Aጠባበቅ (WASH) II X የትራንስፖርት ዘርፍ ፕሮጀክት የመንገድ ሴክተር ልማትን RSDP4 (ፕሮጀክት2) X በመደገፍ የታዳሽ ኃይል ፕሮጀክት X X የከተማ Aካባቢ መስተዳድር (ULGDP) II X ዘላቂ የመሬት Aስተዳደር (SLMP) II X የተወዳዳሪነት Eና የሥራቅጥር ፕሮጀክት X የ2015 Eስከ 2016በጀት ዓመት ማክሮ የልማት ፖሊሲ ግብ (DPO) X በየዘርፉ የሚወሰኑየልማት ፖሊሲ ግቦች (DPO) X X የግብርና Eድገት መርኀ ግብር (AGP) II X X የሃሌሌ ወራቤሳ የውሃ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት X X የገጠር መሠረተ-ልማት ድጋፍ (PforR ) X የመንግስት ወጪ Aስተዳደርን ማጠናከር X የክልል የድርቅ ምላሽ መርኀ ግብር X X የAደጋ ቅንሳ Aስተዳደር (DRM) መርኀ ግብር/ ሊሰፋ የሚችል ሴፍቲኔት X ለውጤታማ ስራ ተጨማሪ የገንዘብ ድጋፍ 105. የብድር Aፈቃቀድ Aመራረጥ Eና ትኩረት፡-የAዲሱ ብድር መርኀ ግብር ትኩረት በሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ትግበራ ወቅት ከድጋፉ Eስትራቴጂካዊ ግቦች ጋር ተነፃፅሮ በሠንጠረዥ 6 ቀርቧል፡፡ የIትዮጵያ Aዲሰ ብድር በEርግጠኝነት ትኩረቱን የሚያደርገው በመሠረተ ልማት ላይ ሲሆን ለዚህም ሁለት ዋና ዋና ምክንያቶችን መጥቀስ ይቻላል፣(1) መንግስት የዓለም Aቀፍ ልማት ማህበር(IDA) ለመሠረተ ልማት ዘርፎች ላቅ ያለ ዋጋ በመስጠት Eንዲጨምሩ Eንዲያደርግ ስለሚገነዘብ 2. Aብዛኛው የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር (IDA) ድጋፍ የሚሰጠው በተለዋዋጭ መርኀ ግብር ብድሮች (APLs) ሥር 85 (ምሳ.መንገዶች Eና ውሃ) ወይም የረዥም ጊዜ የመንግስት መርኀ ግብር/multi-year Government programs/ (ምሳ. የኃይል Aቅርቦት) በመሆኑ ነው፡፡ በAመራረጥ ላይ ተጽEኖ Eያሳደረ ያለው ዋናው ማነቆ ባንኩ በማክሮ Iኮኖሚያዊ ልማት፣ በግል Eና የፋይናንስ ዘርፍ ድጋፍ Eና የመንግስት ዘርፍ Aቅም ግምባታ የበለጠ በንቃት Eራሱን ማስገባት Eንዳለበት (በተለይም ከለጋሽ ማሕበረሰብ በኩል) የሚጠበቅ መሆኑ ነው፡፡ የማሕበራዊ ዘርፉን በተመለከተ ምንም Eንኳ ከAጠቃላዩ የOፊሴላዊ ልማት Eርዳታ(ODA) ውስጥ ከሲሶ ያህሉ የሚበልጠውን መሳብ ቢችሉም (ከ2008-10 ያለው የልማት Eርዳታቡድን (DAG) መረጃ Eንደሚያሳየው) የዓለም ባንክ ቡድን የፋይናንስ ድጋፍ Eየቀነሰ ቢመጣም Eንኳ ባንኩ በEነዚህ ዘርፎች Eየሠራ የማስተባበር ሚና Eተጫወተ Eንዲቆይ ይጠበቃል (ምሳ. ትምህርት)፡፡ የIትዮያ የዓለም ባንክ ቡድን Eነዚህን ማነቆዎች Aውቆ የበጀት ድጋፍ Aጀንዳን በመክፈት(ይህ ይበልጥ ሊሆን የሚችለው ከልማት ፖሊሲ ተግባራት/DPOs በመጀመር ነው)፣ ስኬታማ ለሆኑ ፕሮጀክቶች ተጨማሪ ፋይናንስ በመጠቀም Eና ፖርትፎሊዮውን ለማጠናከር የሚያስችሉ Eድሎችን በማፈላለግ በAመራረጥ 84 ላይ ያለውን መልካም ስም ጠብቆ ያቆያል፡፡ 83F 106 በሀገራዊው ፖርትፎሊዮ ያሉትን ኃላፊነትን የመወጣት ሥጋቶች መፍታት፡- የሀገር ፖርትፎሊዮ ውጤት ቅኝት (CPPR) ኃላፊነትን በመወጣት ረገድ ያሉ የተወሰኑ Aሳሳቢነት ያላቸው ጉዳዮች Eንዴት ማቃለል Eንደሚቻል ብዙ የመፍትሔ ሀሳቦችን Aቅርቧል፡፡ ከቀረቡት የመፍትሔ ሀሳቦች የተወሰኑት Eርምጃዎች በከፍተኛ ደረጃ ላይ የሚገኙትን ኃላፊዎች ጣልቃ 8584F መግባት የሚጠይቁ ቢሆኑም ብዙዎቹ በሀገራዊ Aጋርነት Eስትራቴጂው(CPS) የጊዜ ገደብ ውስጥ በቴክኒክ ደረጃ ሊያልቁ የሚችሉ ናቸው፡፡ 86 ባንኩ 85F በሀገራዊ Aጋርነት Eስትራቴጂ ትግበራ ወቅት(E.ኤ.A ከ2009- 2011 ዓ.ም) የተደረገዉ የገንዘብ ድጋፍ በ800 84 ሚሊዮን የAሜሪካ ዶላር ያደገ ቢሆንም በIትዮጵያ ፖርትፎሊዮ ዉስጥ የነበሩ ፕሮጀክቶች ቁጥር ግን ከ31 ወደ 26 ቀንሰዉ ነበር፡፡ በውጤቱም በዚህ ወቅት የፀደቁት Aዳዲስ ፕሮጀክቶች ስፋትም ጨምሮ በAማካይ 234 ሚሊዮን የAሜሪካ ዶላር ደርሶ ነበር፡፡ ለምሳሌ የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያ፤ የክልሎች Aስቀድሞ ሥራ መጀመርና የበለጠ ንቁ ተሳትፎ፤ 85 ከገንዘብናIኖሚ ልማት ሚኒሰቴርEና Aስፈጻሚ ኤጀንሲዎች ጋር በጀቱ በዓለም ባንክ ከመጽደቁ በፊት ግዢ ለማካሄድ የተደረገዉ ስምምነትናቸዉ፡፡ ለምሳሌ ተከታታይ (በዓመት ሁለቴ ወይም በየሩብ ዓመቱ) /የፋይኛኝስ Aስተዳደር Eና ለPIU ሠራተኞች 86 የግዥ ክሊኒክ Eንደዚሁም ለዚሁ ጉዳይ ብቻ በሚያገለግሉ ተቋማት ሥልጠና መስጠት (ለምሳሌ የመንግስት ግዥ ኤጀንሲ) ስለግዥ ፣ ፋይናንስ Aስተዳደር፣ ዋስትና፣ የሥራ Aስኪያጆች የግንኙነት መረብ ዝርጋታ፣የሴክተር ቡድኖችና የሥራ Aስኪያጆች የመረጃና የልምድ ልዉዉጥ፣ በዝግጅት ላይ ላሉ ፕሮጀክቶች የባንኩን ዝግጁነት ይበልጥ ማጠናከር፤የፋይናንስ Aስተዳደር መመሪያዎችን ደረጃ ማሻሻል፣ በታችኛዉ Eርከን 86 ኃላፊነትን የመወጣት ስጋቶችን የሚፈታው ዓላማቸው በፋይናንሰ Aስተዳደር Eና በግዥ ዘርፎች(በተለይም በክልል ደረጃ) የፖሊሲ ድርድር ማጠናከር Eና Aጠቃላይ ግንዛቤን ከፍ ማድርግ የሆነ ብዙ ኃላፊነት መወጣትን የሚያስተነትኑ ዓመታዊ መርኀ ግብሮችን በማካሄድ ነው፡፡ይህ መርኀ ግብር በስሩ የሚያካትተው፡-(1) በፌዴራል ደረጃ በዓመት ሁለቴ የመንግስት ወጪና የፋይናንስ ተጠያቂነት(PEFA) Eና የሀገራዊ ግዥ ምዘና ሪፖርት( CPAR) (2) EንደየAስፈላጊነቱ በክልል ደረጃ የሚቀርብ የመንግስት ወጪና የፋይናንስ ተጠያቂነት(PEFA) Eና Iኮኖሚያዊ ዘርፍ ፋይናንስ Aስተዳደር ሥራ (ESW) 3) በተወሰኑ መስኮች ዙሪያ የመንግስት ፍላጎት ላይ የተመሰረተ የፖሊሲ ንግግር ማካሄድ Eና (4)በልኬት ደረጃዎች Eና ደምቦች መሟላት (ROSC) ወቅታዊ ሁኔታ ላይ የሒሳብ መዝገብ Eና የOዲት ሪፖርት ማቅረብን ነው፡፡የEነዚህ ትንታኔዎች ውጤቶች የሚደራጁት ከሌሎች ለጋሾች Eና ከሁሉም የIትዮጵያ መንግስት ጠቃሚ ዘርፎች ጋር በቅርብ ቅንጅት በመሥራት ነው፡፡ ይህን መርኀ ግብር የተሟላ ለማድረግ የባንኩ ሥራ Aመራር ከIትዮጵያ መንግሥት ጋር ተከታታይ መደበኛ ስብሰባዎችን Eያካሄደ Eና የፖርትፎሊዮ መቆጣጠሪያና መመዘኛዎችን የበለጠ ውጤታማ መሆን ለማረጋገጥ ውስጣዊ Eርምጃዎችን Eየወሰደ ይገኛል፡፡ በመጨረሻም በ(በ.ዓ14) ውስጥ በሂደት ላሉ ለሁሉም ፕሮጀክቶች የመልካም Aስተዳደርና ፀረሙስና (GAC) ማጥሪያዎች Eንዲተዋወቁ ይደረጋል፡፡ 107.በሀገራዊው ፖርትፎሊዮ ያሉትን የደህንት ጥበቃ ስጋቶችመፍታት፡-የተለጠጡት የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅድግቦችበተለይም መጠነ ሰፊው መሠረተ ልማት Eና ሌሎች መጠነ ሰፊ የግብርና ልማት ምንAልባትም በመሬት Aጠቃቀም ላይ ትልቅ ለውጥ ሊያመጡ ስለሚችሉ Aካባቢያዊ Eና ማሕበራዊ ስጋቶችን ይደቅናሉ፡፡ በተመሳሳይም በሁሉም የመንግስት Aስተዳደር Eርከኖች (ለምሳሌ በብሔራዊ፣ በክልል Eና በAካባቢ)Eነዚህን ስጋቶች በብቃት ለማስተዳደር የAቅም ውስንነት ይታያል Eንደዚሁም ይህ ውስን Aቅም ይብሱኑ በሲቪል ሰርቪሱ ውስጥ ባለው ከፍተኛ የሠራተኛ ፍልሰት መጠን Aማካኝት ይዳከማል፡፡ የታቀዱ ፕሮጀክቶች የሚኖራቸውን Aካባቢያዊና ማሕበራዊ ተጽEኖ ገምግሞ የማሳለፍሕጋዊ ሥልጣን ያለው የAካባቢ ጥበቃ ኤጀንሲ (ለትናንሽ Eና Aካባቢያዊ ፕሮጀክቶች ደግሞ የክልል የAካባቢጥበቃ ባለሥልጣን) ቢሆንም በተግባር ግን ይህ ሥልጣን Eንደግብርና ሚኒስቴር፣ የIትዮጵያ ኤሌክትሪክና ኃይልኮርፖሬሽን EናየIትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ላሉት የሴክተር መሥሪያቤቶች ተላልፎ ተሰጥቷል፡፡ በተጨማሪም ቀለል ያለ የሪፖርት Aቀራረብ Eንዲኖር ማድረግ፣ የAገልግሎት Aሰጣጥ ደረጃዎችን ማዉጣት፣ ዓመታዊ የጋራ Eቅድ ትግበራን መሞከር፣ የጀት Eና ግዢ ዓመታዊ Eቅድ፡፡ 87 ተዘጋጅቶ የሚቀርበው ሥራ የለጋሾች የፋይናንስ ተሳትፎ ያለበት ከሆነ ብዙውን ጊዜ ፈጣንና ጥራቱን የጠበቀ የAካባቢ Eና ማሕበራዊ ደህንነት ቅኝት ይደረግለታል፡፡ ባንኩ በዚህ በኩል ያለውን ስጋት ለመቅረፍ ሁለት መንገዶች ይትከተላል፡፡የመጀመሪያው በወጥነት ጥቀም ላይ የሚውል መሆኑን Eና ከባንኩ የደህንነት ፖሊሲ ጋር ይስማማ Eንደሆን ማረጋገጥ፣በደህንነት ጉዳይ ላይ በከፍተኛ ደረጃ የፖሊሲ ድርድር Eንዲቀጥል ማድረግ Eና በባንኩ የገንዘብ ድጋፍ በሚሠሩ ፕሮጀክቶች ላይ የሚደረገውን የAካባቢያዊ Eና የማሕበራዊ ደህንነት ክትትል ተግባራዊነት የበለጠ ማጠንከር ሲሆን፡፡ 87 86F ይህ ማጠናከሪያ በባንኩ ለAካባቢያዊ Eና ማሕበራዊ ደህንነት ባለሙያዎች Eና Aማካሪዎች በሚሰጥ ተጨማሪ ሥልጠና፣ በAካባቢያዊ Eና ማሕበራዊ ደህንነት ዙረያ ከፍተኛ ጥንቃቄ ለማድረግ ምቹ ሁኔታ የሚፈጥሩ መርጃ መሣሪያዎችን በማሰራጨት Eና ሌሎች በAካባቢ Eና ማሕበራዊ Aስተዳደር መስክ ሙያውን ለማሳደግ ያለሙ የAቅም ግምባታ ተግባራት በማካሄድ የተሟላ ይደረጋል፡፡ ሁለተኛ የመንግስትን የAካባቢና ማሕበራዊ ደህንነት Aፈፃፀም Aቅምን ቁልፍ በሆኑ Eንደ የIትዮጵያ ኤሌክትሪክና ኃይልኮርፖሬሽን Eና የIትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ያሉ ሴክተር ኤጀንሲዎችን በመጠቀም በማጠናከር ተቋማቱን ዘመናዊ ለማድረግ ትኩረት በሰጡ የፕሮጃክት ክፍሎች (ስለIትዮጵያ ኤሌክትሪክና ኃይልኮርፖሬሽን/ EEPCO Aንቀፅ69 ይመልከቱ) ተጠቅሞ Eነዚህን 87 ለየት ያለ ስጋት የሚነሳበት ምክኒያት በነባር ሕዝቦች ላይ ባንኩ ተግባራቶቹን የሚመራበት ፖሊሲ (OP 4.10) በIትዮጵያ ዉስጥ ሥራ ላይ ስላላዋለ፤ይህም በከፊል የIትዮጵያ መንግስትን የሚያሳስቡት ጉዳዮች በመኖራቸው ምክኒያት ብቻ ሳይሆን ካለው የሀገሪቱ ተጨባጭ ሁኔታ ጋር የሕጉ ተግባራዊነት Aብሮ ሊሄድ የሚችል መሆኑ ባለመረጋገጡ ነዉ፡፡ ይህንን ችግር ለመፍታት ፖሊሲውን Eንዴት መተግበር Eንደሚቻል E.ኤ.A ከ2009 ዓ.ም Aጋማሽ ጀምሮ ከIትዮጵያ መንግስት ጋር ንግግር በመደረግ ላይ ነዉ፡፡የሀገሪቱ መንግስት በፖሊሲዉ ላይ ያለው ግንዛቤ Eንዲሰፋ ለማድረግ Aንድ የዓለም ባንክ Eና የመንግሰት የጋራ Aዉደ ጥናት E.ኤ.A. 2011 ዓ.ም በመጋቢት መጀመሪያ ላይ ተካሂዶ ነበር ፡፡ ሆኖም የIትዮያ መንግስት የፖሊሲዉን ተግባራዊ ሊሆን የሚችልበት ሁኔታን Aስመልክቶ ደስተኛ ካለመሆኑ የተነሳ Eስካሁን የጋራ መግባባት ላይ ለመድረስ የተሄደው Eርቀት በጣም Aዝጋሚ ነው፡፡ ጉዳዩ Eንደገና E.ኤ.A.በ2011 ዓ.ም ዓመታዊ ስብሰባ ላይ ተነስቶ ከIትዮጵያ መንግስት ተወካዮች ጋር ዉይይት የተደረገ ሲሆን የዓለም ባንክ Aመራርም ቀሪ ጉዳየችን Aስመልክቶ የመፍትሄ ሃሳቦችን Aዘጋጅቶ ለIትዮጵያ መንግስት ደብዳቤ ጽፎ ውይይት ሲደረግበት ቆይቶ ነበር፡፡ E.ኤ.A በ2012 ዓ.ም በጸደይ በተደረገዉ ስብሰባ ላይ የIትዮጵያ መንግስት ልUክ ፖሊሲዉ ላይ ያለውን ችግር በድጋሚ Aቅርቦ ነገር ግን መንግስትና የዓለም ባንክ ችግሩን በጋር መፍታት Aስፈላጊ Eንደሆነ ተቀብሏል፡፡ E.ኤ.A. ከየካቲት 2012 ዓ.ም ጀምሮ Eያንዳንዱ ቦርድ ለIትዮጵያ ባዘጋጀዉ መግብቢያ ሰነድ ዉስጥ ከቀረቡት ፓኬጆች Eንደሚከተለው ጠቅለል ብለው ተቀምጠዋል፡፡ (ሀ) Aጀንዳ 0P4.10 Aስመልክቶ በIትዮጵያ መንግስትና በዓም ባንክ መካከል የሚካሄደው ምክክር Eንደቀጠለ ነዉ፡፡ (ለ)ስምምነት ላይ በሚደረስበት ወቅት ነገር ግን በቦርዱ ከታሕሳስ 2012 ዓ.ም ጀምሮ ግምት ውስጥ በገባ በማንኛ ውም ሥራ በሚጀምር ክስተት ላይ ፖሊሲው ተግባራዊ ሊሆን የሚችለው ለታሰቡት ፕሮጀክቶች ሥራዎች የሚጠቅም ሆኖ በተገኘ መጠን ይሆናል፡፡ ሐ) ይህ በEንዲህ Eንዳለ ለቦርዱ የሚቀርቡ ረብ ያላቸው ሥራዎች በመደበኛነት በሥራ ላይ ከመዋላቸው በፊት Eንኳን ከፖሊሲው ጋር ተግባራዊ የሆነ ተስተካካይነት ያለው ገጽታ Eንዲላበሱ ጥረት ይደረጋል፡፡ በAንዳንድ ፕሮጀክቶች የ0P4.10 ተግባራዊነትን በተመለከተ ከIትዮያ መንግስት ጋር በሚደረገው ስምምነት ምትክ የሥራ ግብረ ኃይሎች ፖሊሲውን ተግባራዊ ማድረግ ሳያስፈለግ (የAካባቢ ምዘናን ወይም ፈቃደኝነት ሳይኖር መልሶ የማሰፈር ፖሊሲዎችን Eና Aካሄዶችን በመጠቀም) Aብዛኛዎቹን የ0P4.10 ሀሳቦችን በሥራ ላይ ሊያውሉ ችለዋል፡፡ 88 ኤጀንሲዎች ዘመናዊ በማድረግና Eንደዚሁም በደህንነት ላይ መሠተሰፊ ሥልጠና ለEነዚህ Eና ሌሎች ኤጀንሲዎች በመስጠት ነው፡፡ 108. የሀገራዊው የAሠራር ሥርዓቶች Aጠቃቀም (ፈሰስ መስመር 1 Eና 2)፦ Iትዮጵያ ከለጋሾች የሚገኙ ድጋፎችን በAገሪቱ ወደሚገኙ የወጪ ርEሶች ፈሰስ ለማድረግ የተለያዩ Aማራጮችን ትጠቀማለች፡፡ 88በቅርቡ በIትዮጵያ በሚገኙ ለጋሾች በየሀገራዊው 87F የAሠራር ሥርዓቶች Aጠቃቀም ላይ የተደረገ ቅኝት Eንዳረጋገጠው ወደ 67% የሚጠጋው የዓለም ባንክ ድጋፍ ፈሰስ የሚገረገውበመንግስት የAሠራር ሥርዓት በኩል ነው፡፡ ይህም በIትዮጵያ ባሉ ሁሉም ለጋሾች በቀጣዩ የሪፖርት ወቅት Eንዲሸፈን ከተቀመጠው ግብ ከፍያለ ነው፡፡ የሀገር Aጋርነት ውጤታማነት ቅኝት(CPPR) ላይ በተደረገ ጥናት የዓለም ባንክ15 በመቶ ከሆነው የፈሰስ መስመር 2 ፕሮጀክቶች (የተለመዱ የIንቨስትመንት ብድሮች) ጋር ሲነፃፀር በፈሰስ መስመር 1 (ምሳ. የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ጥበቃ/PBS Eና የምርታማነት ሴፍቲኔት መርኀ ግብር/PSNP) ተጠቅሞ የሚከፍላችው ገንዘቦች Aማካይ የክፍያ መጠናቸው 30 በመቶው መሆኑ ተረጋግጧል፡፡ በውጤቱም በሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው(CPS) በሚሸፈነው ወቅት የዓለም ባንክ ተግቶ ፖርትፎሊዮውን ወደ መስመር 1 ማዛወር የሚችልበትን መንገድ ያፈላልጋል (ለምሳሌ የልማት ፖሊሲ ተግባርን(DPO) Eና መርኀ ግብር ለውጤት መሣሪያን የበለጠ በመጠቀም)፡፡ ይህንን ለማድረግ የመነግስት ፋይናንስ Aስተዳደር ሥርዓት(PFM) ላይ በተለይም በስጋቶች Eና Eነሱን ለመቀነስ ሊወሰዱ በሚችሉ Eርምጃዎች ላይ የሚያተኩር የጥራት ትንታኔ የሚያካትት የAሠራር ስልቶች ፍተሻ በመካሄድ ላይ ነው፡፡ በIትዮጵያ የፋይናንስ Aስተዳደር ሥርዓትን(PFM) ለማሻሻል ግልጽ ቁርጠኝነት ያለ ቢሆንም Aካሄዱ ወጥነት የሚጎድለው ነው፡፡ የለጋሾች በሀገራዊ ሥርዓቱ ወደ መጠቀም መዞር Eያደገ Eንዲመጣ ከተፈለገ በተለያዩ የመንግስት Eርከኖች ላይ በልዩልዩ ምርመራዎች ተለይተው የታወቁትን የተለያዩ ዋናዋና ድክመቶች መፍታት Aስፈላጊ ነው፡፡ ዋናዋናዎቹ በፈሰስ መስመር 1ሀ ያሉ ናቸዉ፡፡ በገንዘብና 88 Iኮኖሚ ሚኒስቴር Aማካይነት በሁሉም የAስተዳደር Eርከኖች የመንግስት ሥርዓትን ሙሉ በሙሉ መጠቀም፡፡ ፈሰስ መስመር 1ለ የመንግስት ሥርዓትን በፌዴራል ደረጃ ብቻ የሚጠቀም ሲሆን ፈሰስ መስመር 2 (ፕሮጀክት ድጋፍ) የገንዘብና Iኖሚ ሚኒስቴርን በመዝለል በቀጥታ ወደ ሴክተር ወይም በሀገር ውስጥ Aንድ ራሱን ወደ ቻለ ክፍል ይደርሳል፡፡ 89 ሠንጠረዥ8፡ የተመረጡበሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው(CPS) ብድርነክ ያልሆኑ ተግባራት ላይ የቀረቡ የመፍትሄ ሀሳቦች Eና በሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው (CPS) Eስትራቴጂያዊ ግቦች ላይ የሚያሳርፉት ተጽEኖ በሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ስር ያሉ ሀገራዊ Eስትራቴጂያዊ ግቦች የተመረጡ የዓለም ዓቀፍ ልማት ማሕበር(IDA) Eና የዓለም ዓቀፍ ፋይናንስ የAደጋ የተረጋጋ ማክሮ ክልላዊ ትስስር ማህበራዊ ጥበቃ ኮርፖሬሽን (IFC) ብድርነክ ያልሆኑ ተግባራት ከበ.ዓ 13-16 ባለው የሀገር Aጋርነት ተወዳዳሪነትና Aገልግሎቶች ምርታማነት Eስትራቴጂው (CPS) ወቅት የመሠረተ- Aቅርቦትና Aስተዳደር ማህበራዊ መልካም Iኮኖሚ ልማት Eና በየAጋማሽ ዓመቱ Iኮኖሚው የደረሰበት ወቅታዊ መረጃ X የድህንነት ሁኔታ ዳሰሳ፣ የድህነት ሁኔታ Aቅጣጫ ማመላከት X X X የሀገር የIኮኖሚያዊ የስምምነት ሰነድ X X X የEዳ ዘላቂነት ትንተና፣ የEዳ Aያያዝና ውጤታማነት ምዘና፣ የመካከለኛ ጊዜ የEዳ X Aያያዝ Eስትራቴጂ የቴክኒክ Eርዳታ(TA) ምርመራዊ የንግድ ትስስር ጥናት X ስታቲስቲክስ ለውጤት ትረስት ፈንድ X የመንግስት ወጪ Aስተዳደር ክለሳ (የሴክተሮችን ጨምሮ ማሳ. ውሃ) X X X X የተጠናከረ ፖርትፎሊዮ Aያያዝ X የመሬት Aስተዳደር የቴክኒክ ድጋፍ X ከAየር ንብረት ለውጥ ጋር ተስማሚ የሆነ ግብርና X X የIትዮጵያ Iንቨስትመንት የAየር ንብረት ለዉጥ ፕሮጀክት (IFC)፣ የIትዮጵያ ተነሳሽነት፣ የIትዮጵያ ብደር መረጃ ማEከል (CIC) ፕሮጀክት (IFC) X ተወዳዳሪነት Eና ሥራ ፈጣሪነት (NLTA)፣ የFPD ፖሊሲ ማስታወሻ ተከታታይ ፅሁፎች፣ የማይክሮ-Iንሹራንስ፣ የክህሎት Eድገት ትንተናና ማማከር X ሥርዓተ-ፆታ ላይ ያተኮረ ፖሊሲ Eና የጥናት ንግግር X X X የAየር ንብረት ማሻሻያ ማEከል የመረጃ Eድገት X የተሻለ የቁጥጥር መዋቅር ለክፍያ Aፈፃፀም X የውሃ ኃይል ማመንጫ ማEከል ለላቀ ውጤት ቴክኒካዊ ድጋፍ የሞዴሊንግ/ደህንነት ቴክኒካዊ፣ የከርሰ-ምድር ጥናት ዘርፍ X X ያልተማከለ Aስተዳደር (decentralization) X X ማሕበራዊ ጥበቃ ቴክኒካዊ ድጋፍ፣ የAደጋ ስጋት ቅነሳ (DRM) X የAየር ንብረት ለውጥ የትንተናና የማማከር ስራ X በAዲስ Aበባ የፍትሕ ተደራሽነት ለAቅመ-ደካሞች Eና ተጠቂ ወገኖች X የመንግስት ሠራተኞች የሥራ መልቀቅ ትንተናና የማሻሻያ Aማራጮች የወረዳ Eና ከተማ ቤንችማርኪንግ ጥናት X X የፌደራልና ክልልየመንግስት ወጪ Aስተዳደርና የፋይንንስ ተጠያቂነት ወቅታዊ X መረጃ የወረዳ ደረጃ የመንግስት ፋይናንስ Aስተዳደር ሪፖርቶች Eየጨመረ ላለው የመንገድ ግንባታ ወጪና የከተማ ትራንስፖርት የትንተናና X X የማማከር ሥራ የIንፎርሜሽንና ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ የትንተናና የማማከር ሥራ X X X በሥራ ውጤት ላይ ተመስርቶ የጤና Aገልግሎት ማበረታቻዎችን የመስጠቱ ተግባር X X ያስገኘው ጠቀሜታ ግምገማ 109. ከብድር ውጪ የሆኑ ድጋፎች፡-በሀገራዊ ድጋፍ Eስትራቴጂ ማጠቃለያ ዘገባ (CAS CR) Eና በደንበኞች ጥናት ግብረመልስ Eና የብዙ ባለድርሻ Aካላት ምክክር፣ በግልፅ Eንደተብራራው፣ ባንኩ ያለውን የEውቀት ሀብት ከፍ ማድረግ ይኖርበታል የትንታኔ ምክርና ቴክኒካዊ ድጋፎችን ጨምሮ በተለይም በAስፈላጊነቱ Eና ወቅታዊነቱ ረገድ ብደርነክ ያልሆኑ ድጋፎች የተለያዩ መልኮች Aሉት፡- የሚያካትታቸውም መደበኛ የIኮኖሚ ዘርፍ ሥራ (ESW)፣ ትምህርታዊ ጉብኝት፣በIትዮጵያና በሌሎች ሀገሮች መካከል የEውቀትና 90 ልምድ ልውውጥ ማመቻቸት (ለምሳሌ ተመሳሳይ የልማት Aስትራቴጂ የምትጋራው ሩዋንዳ)፣ መደበኛ ያልሆኑ ግንዛቤ ማስፊያዎች፣ ወቅቱን የጠበቁ ጥናቶችናመደበኛ የቅርብ ጊዜ መረጃዎች/ የፖሊሲ ንግግሮች ነው፡፡የወደፊቶቹን ብድርነክ ያልሆኑ ድግጋፎች የትኩረት Aቅጣጫ ለመወሰን ቅድሚያ የሚሰጠው በሦስት መስፈርቶች በመመርኮዝ ነው 1) በመደበኛነት የቅርብ ጊዜ መረጃ ክትትል የሚያስፈልጋቸው የሀገር ምርመራው Aንኳር ዮሆኑ Aካላት2)በተጠየቀበት ወቅት የሚሰጡ የፖሊሲ ንግግሮች የመንግሰት ፖሊሲ Aወጣጥ ውይይቶች ለማገዝና፣ 3) የፈጠራና የEድገት ልዩና Aስቸጋሪ መስኮችን መሸፈን ናቸው፡፡ በተጨማሪ የዓለም ባንክ ቡድን ይበልጥ ንቁ በመሆን ከIትዮጵያ መንግስት Eንዲሁም በሀገር ውስጥ ከሚገኙ የመስኩ ተመራማሪዎችEና ምሁራን ጋር በትንተና ሥራው Aዘገጃጀት Eና Aደረጃጀት ሂደት ላይ ለመሳተፍ ጥረት ያደርጋል፡፡ 110. የIትዮጵያ ትረስት ፈንድ (TFS) ፖርትፎሊዮ ከAፍሪካ ሀገሮች ግዙፍ ከሆኑት Aንደኛው ነው፡፡ ይኸውም የ642 ሚሊዮን የAሜሪካ ዶላር ስምምነት የተደረገበት ሲሆን በ68 ትረስት ፈንዶቸ E.ኤ.A ከሰኔ1 ቀን 2012 ዓ.ም ጀምሮ የተመደበ ነው፡፡ 89 8F በተቀባዮች ተፈፃሚነትን ያገኙ ትረስት ፈንዶች ከAጠቃላዩ በEንቅስሴ ላይ ካለ ትረስት ፈንድ 38 በመቶ ሲሆኑ ከተደረጉት ሙሉ ስምምምነቶች 95 ከመቶን ይሸፍናሉ፡፡ ሁለቱ ለጋሾች ማለትም ዩናይትድ ኪንግደም (UK) Eና የAውሮጳ ሕብረት (EU) ከሞላ ጎደል ሲታይ ባጠቃላይ ከተገኘዉ ብድር ሦሰት Aራተኛዉን ይይዛሉ፡፡ ይህም በቅደም ተከተላቸው 61 በመቶና Eና 12 በመቶ ማለት ነዉ፡፡ የIትዮጵያ ትረስት ፈንድ ፖርትፎሊዮ ከዓለም ባንክ መርኀ ግብር ጋር በሚገባ የሚጣጣም Eና በማሕበራዊ ዘርፎች ላይ በግልጽ ያተኮረ ነው፡፡በሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ(CPS) የመጀመሪያዎቹ ጊዜያት፣ 86 ከመቶ የሚሆነው የትረስት ፈንድ ለዋልታ2 (ለAደጋ መከላከልናተጋላጭነት ቅነሳ) ማስፈጸሚያ AስተዋጽO ሲያደርግ ቆይቷል፡፡ Eንዲሁም 13ከመቶዉ ደግሞ ለዋልታ1 (ለተወዳዳሪነት Eናየሥራ Eድል ለመክፈት) ውሏል፡፡ በተጨማሪም ከAጠቃላይ የትረስት ፈንድ 52 ከመቶ (ከግማሽ በላይ) የሚሆነው በባለ ብዙፈርጅ Aጋሮች Aማካኝነት ለAጠቃላይ ትምህርት ማሻሻያ ፕሮግራም የዋለ ነዉ፡፡ ሌላው 17ከመቶ የሚሆን ፈንድ ደግሞ ለውሃ Eና የንጽህና Aጠባበቅ ድጋፍ ዉሏል፡፡ 13ከመቶው ደግሞ ማሕበራዊ ዘርፎችን (መሠረታዊ Aገልግሎት Aሰጣጥንና Eና የምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም ለመደገፍ የዋለ ሲሆን 10ከመቶው የሚሆነዉ ድጋፍ ደግሞ ለግብርናው ዘርፍ የተሰጠ ነበር፡፡ በሥራ ላይ ያለ ትረስት ፈንድ ፖርትፎሊዮ Aባሪ 12 ይመልከቱ፡፡ ስሌቱ ከፍተኛ የEዳ ጫና ያለባቸዉን 89 ደሀ ሀገሮች ትረስት ፈንድ Aያጠቃልልም፡፡ 91 111. የትረስት ፈንዶች ( TFS) በAንፃራዊነት ከሀገር AጋርነትEስራቴጂ ግቦች ጋር በEጅጉ የሚጣጣሙ ቢሆንምAሁንም ይበልጥ በመርኀ ግብር ወደ ሚመራ Eና ወጥነት ያለው Aካሄድ የመሸጋገር Aስፈላጊነቱ Eንዳለ ነው፡፡ በዓለም ባንከ Aማካኝነት ሥራ ላይ የዋለ የትረስት ፈንድ የገንዘብ ድጋፍ Aማካይ መጠን 774,000 የAሜሪካ ዶላር የነበረ ቢሆንም ወደ ግማሽ የሚጠጉ Eርዳታዎች ከ250,000 የAሜሪካ ዶላር የሚያንሱ ነበሩ፡፡ በተቀባዮች ተፈፃሚ የነበሩ ትረስት ፈንዶች ይልቁኑ በመጠኑ ከፍ የሚሉ ሆነው ታይተዋል (በAማካይ 24ሚሊዮን ዶላር) በተለይም ከትምህርት፣ ከመሠረታዊ Aገልግሎት Eና ከምርታማነት ሴፍቲነት ፕሮግራሞችጋር የተያየዙት Eንቀስቃሴዎች፡፡ Iትዮጵያ ከፍተኛ የሆነ በገንዘብ ወኪሎች የሚንቀሳቀስ ድጋፍ (FIFs) ፖርትፎሊዮዎች Aሏት፡፡ Eዚህ ላይ የባንኩ ተግባር ወኪል በመሆን ድጋፉን Aስፈፃሚ ለሆኑ ከባንኩ ውጪ ለሚገኙ ወኪሎች ማስተላለፍ ብቻ ነው፡፡ ኤድስን፣ ቲቢን Eና ወባን ለመዋጋት የሚውለው ዓለም Aቀፉ የገንዘብ ድጋፍ (GFATM) 90 በባንኩ ውስጥ ትልቁ በገንዘብ ወኪሎች የሚንቀሳቀስ ድጋፍ (FIF) ሲሆን 89F Iትዮጵያን በበ.ዓ10 ከፍተኛዋ የባንኩ ተጠቃሚ Aድርጓት ነበር፡፡ ኤድነስን፣ ቲቢንና ወባን ለመዋጋት ከሚውለው ዓለም Aቀፍ የገንዘብ ድጋፍ(GFATM) በተጨማሪ Iትዮጵያ 90 የሌሎች Eንደነ የዓለም Aቀፍ ግብርና Aማካሪ ቡድን፣Aየር ንብርት ለዉጥ Iንቨስትመንት ድጋፍ፣ ለክትባት Eና የሰውነት መከላከያ ሥርዓት ግሎባል ጥምረት ድጋፍ፣ የዓለም Aቀፍ የግብርናና ማግብ ዋስትና ፕሮግራም፤ የኤችAይቪ ዓለም Aቀፍ ፈንድ የቲቢና ወባ፤ የዓለም Aቀፍ የAካባቢ ፋሲሊቲ፤ ልዩ የAየር ንብርት ለዉጥ ድጋፍ፤ Eና የታዳጊ ሀገሮች የAየር ንብረት ለዉጥ ድጋፍ ዋነኛ ተቀባይ ሀገር ናት፡፡ 92 መ. የዓለም Aቀፍ ፋይናንስ ኮርፖሬሽንና (IFC) የሁሉን-Aቀፍ Iንቨስትመንት ዋስትና ወኪል (MIGA) መርኀ ግብሮች 112. የዓለም Aቀፍ ፋይናንሰ ኮርፖሬሽን (IFC) መርኀ ግብሮች፡- ዓለም Aቀፍ የፋይናንሰ ኮርፖሬሽን በIትዮጵያ E.ኤ.A ከ2008ዓ.ም ጀምሮለሥራ ክፍት የነበረና መርኀ ግብሩ በተለይ የዚህን Eስትራቴጂ የመጀመሪያ ዋልታ የሚደግፍና ሦስት Aቅጣጫዎች ላይ የሚያተኩር ነው፡፡ Eነሱም፦ (1) በቁልፍ Eስትራቴጂያዊ ዘርፎች ለምሳሌ ገበያ ተኮር ግብርና፣ መሠረተ ልማት፣ የፋይናንስ Aገልግሎቶች፣ የቱሪዝም Eና ማምረቻ ዘርፎች ፕሮጀክት ማዘጋጀት (2)የIንቨሰትመንት Eንቅፋቶችን ማስወገድና (3)የሥራ ፈጠራ Aቅምን መገንባት ናቸው፡፡ E.ኤ.A ከ2008 የበጀት ዓመት ጀምሮ ዓለም Aቀፍ የፋይናንሰ ኮርፖሬሽን በAጠቃላይ የ83.6 ሚሊዮን ዶላር በመመደብ ከተሠሩት ሥራዎች ውስጥ AንዱየIትዮ ሲሚንቶ ፍትሐዊ Iንቨስትመንት ፕሮጀክት ሲሆን ይህም የAረንጓዴ የኮኖሚ ልማትን ያማከለ የሲሚንቶ ፋብሪካ ተከላን ለማካሄድ Aግዟል፡፡ በተመሳሳይ የሳውዲ ጀርመን ሆስፒታል ቡድን ፍትሀዊ Iንቨሰትመንት ሲሆን ይህም ድርጅቱን ለመጀመሪያ ጊዜ በAፍሪካ ዉስጥ በAዲስ Aበባ ሆስፒታል ለመገንባት የሚያስችል ነው፡፡ Eንደዚሁም ናዮታ(NYOTA) ማEድናት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማሕበርን ፍትሐዊ Iንቨሰትመንት ለቱሉ ካፒ ጎልድ የወርቅ ፍለጋን ለመደገፍ Eና ለOላናፖታሽ ፖታሽ ለማምረት የሚያደረገውን ፍላጋ ለመርዳት የተደረገ ነው፡፡ በመጨረሻም የIትዮጵያ ቡና ፕሮጀክቶችን ከቴክኖስርቭ (Techno Serve) ጋር በመሆን ለልዩ ልዩ የቡና Aምራች ገበሬዎቸ ማሕበራት (በIትዮጵያ የምሥራቅ Aፍሪካ ቡና Iንሼቲቭ) Aማካኝነት የገንዘብ ድጋፍ የሚያደርገው ይጠቀሳሉ፡፡ የዓለም Aቀፍ የፋይናንሰ ኮርፖሬሽን የማማከር Aገልግሎት የIንቨሰትመንት ሁኔታን በማሻሻል፣ ሥራ ፈጣሪዎችን በማበረታታት Eና የተሻለ የፋይናንስ ተደራሽነትን በማበረታታት በተለይ ለጥቃቀቅንና Aነስተኛ Iንተርፕራይዞች ድጋፍ ያደርጋል፡፡ የመንግስትና የግሉን ዘርፍ የውይይት መደረክ Eና የEቃ ግምጃ ቤት ደረሰኝ ፋይናንስ መርኀ ግብርን ማቋቋም ያሉት የዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን የIትዮጵያን የIንቨሰትመንት ሁኔታ ለማሻሻል ከፍተኛ ትኩረት ሰጥቶ ሊሥራባቸው ከሚገቡ ተግባራት ጥቂቶቹ ናቸዉ፡፡ 93 113.በሚቀጥሉት ዓመታት የዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮረፖሬሽን (IFC) ፖርትፎሊዮ በኃይል፣ በማEድን፣ ምርት በማምረት Eና ቱሪዝም መሰኮች ባሉት Eድሎች ላይ የተለየ ትኩረት በመስጠት Eንደሚያድግ ይጠበቃል፦  ዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን ከዓለም ባንክ ጋር በመተባበር Eንዲሁም ከሌሎች ለጋሽ ሊሆኑ ከሚችሉ ድርጅቶች ጋር በመሆን በIትዮጵያ የከርሰ ምድር የEንፋሎት ኃይል ልማት ላይ በማተኮር የከርሰ ምድር ኃይል ልማት የገንዘብ Eርዳታን ማቋቋም የሚቻልበትን ሁኔታ ማፈላለግ ይጀምራል፡፡  በማEድን ዘርፍ Eንዳለ Aንዱ የሥራ ድርሻው ዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC)ከሌሎች የዓለም ባንክ ቡድን Aካላቶች ጋር በመተባበር የሀገሪቱን የማEድን ቁጥጥር ማEቀፍ በማዘመን Eና የመዋለ ንዋይ Aፍሳሾች ፍላጎት በIትዮጵያ የማEድን ዘርፍ ላይ Eንዲጨምር ለማድረግ ይሠራል፡፡  ዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን(IFC) የIትዮጵያን መንግስት በIነዱስትሪ ዞኖች ግምባታ ላይ ለመርዳት ከፍተኛ ፍላጎት Aለው፡፡ የቻይናው የዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን(IFC China) Eና የIትዮጵያ የዓለምባንክ ቅርንጫፍ ቢሮዎች የዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽንን(IFC) በቻይና Aፍሪካ ልማት ገንዘብ(CAD Fund) ትብብር ተቋቁመው በIትዮጵያው Iንዱሰትሪ መንደር ውስጥ ሥራ በጀመሩት ድርጅቶች ላይ መዋለ ንዋይ በማፍሰስ ሊያሠራው የሚችል መዋቅር ለማዘጋጀት በንቃት በሥራ ላይ ተጠምደው ይገኛሉ፡፡  ዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን Iትዮጵያ ከፍተኛ የቱሪስት መዳረሻ የመሆን Aቅሟን Eውን Eንድታደርግ ለመርዳት ቀናI ነው፡፡ 94 ሣጥን 5፤ ለIትዮጵያ የንግድ ሁኔታ መሻሻልየዓለም Aቀፍ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) የሚኖረው ተነሳሽነት በIትዮጵያ ያለውን የግምጃ ቤት ሠነዶች የፋይናንስ ገበያዎች፣ በምክር Aገልግሎት Eና Iንቨስትመንት ፓኬጅ ጥምረቶች Aማካይነት፣ ለማሳደግ የዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን(IFC) ከIትዮጵያ የሸቀጦች ልውውጥ ገቢያ (ECX) Eና ከተመረጡ በIትዮጵያ ካሉ ንግድ ባንኮች ጋር የባለድርሻ Aካል ሆኗል፡፡ መርኀ ግብሩ የሚደግፈው ከዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን(IFC) በተገኘ (1ሚሊዮን ዶላር) Aና በሌሎች የኔዘርላንድስ፣ ስፔን፣ ቤልጅየምና ጃፓን የባለድርሻ Aካላት (2.5 ሚሊዮን Aሜሪካን ዶላር) ነው፡፡ Eስከ 10ሚሊየን ዶላር የፋይናንስ ድጋፍ በዋስትና (ስጋትን ለመጋራት) የተመደበ ወይም የAጭር ጊዜ ብደር (በጋራ ፋይናንስ) መልክ የIንቨስትመንቱ Aካል ሆኖ ለተሳታፊ ባንኮች የተመደበ ሲሆን የግምጃ ቤት ሠነዶቻቸው የብድር ፖርትፎሊዮ 20ሚሊዮን ዶላር ይደርሳል፡፡ የዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን(IFC) የመጀመሪያ የግምጃ ቤት ሠነድ ፋይናንስን ለማስፈጸም የሚያስፈልጉ Aቅረቦቶችን በመጋቢት 2011ለሕብረት Eና ንብ ባንኮች ሰጥቷል፡፡ በግምጃ ቤት ሠነድ ላይ የተመሠረቱ ብድሮች (በAብዛኛውሰሊጥ Eና ቦሎቄን የሚሸፍኑ) በ2010 የበጀት ዓመት 50 ሺህ የAሜሪካ ዶላር ከነበረው፣ በ2011 የበጀት ዓመት ወደ 1.5ሚሊዮን ዶላር Aድጓል፡፡ ይህ መጠን በያዝነው የመኸር ወቅት መጨረሻ ላይ ወደ 6ሚሊዮን የAሜሪካ ዶላር Eንደሚያድግ ይጠበቃል፡፡ በሙያዊ ምክር የምንሰጠው የAገልግሎት ክፍልም Eንዲሁ Eየተሻሻለ ሲሆን የIትዮጵያ ኮሞዲቲ ኤክስቼንጅ (ECX) በAሁኑ ወቅት መርኀ ግብሩን ከሕብረት ባንክ Eና ከIትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር ለመጀመር ዝግጁ ነው፡፡ የIትዮጵያ የመንግስት Eና የግሉ ዘረፍ ምክክር መደረክ( PPDF)፡- ሐምሌ 8 2010፣ የIትዮጵያ መንግስት፣ የIትዮጵያ ንግድ ምክር ቤትና የዘርፉ ማሕበራት የIትዮጵያ የመንግስትና የግሉን ዘርፍ የምክክር መድረከ ለመምራት የመግባቢያ ስምምነት ፈርመዋል፡፡ የመጀመሪያው ስብሰባቸው የካቲት 22 ቀን 2011፣ የተካሄደ ሲሆን የግሉን ዘርፍ ተወካዮች Eና የመንግስት ተወካዮችን በማገናኘት በተዘረጋው የምክክር መደረክ የደርጅቶችን Eድገት Eና ተወዳዳሪነት መሰናክሎች ላይ ለመወያየትና መፍትሔ ለማፈላለግ፣ Eንዲሁም፣ በመንግስትና በግሉ ዘርፍ መካከል የጋራ Eምነት Eና ግንዛቤን ለመፍጠር የተደረገ ነበር፡፡ Eስካሁን ባለው የምክክር መደረኩ በግብርና በንግድ Eንቅስቃሴዎች Aዋጅ ላይ ምቹ ሁኔታን በመፍጠር መሻሻል Aሳይቷል፡፡የዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን(IFC) ከተባበሩት መንግሰትታት የልማት መርኀ ግብር(UNDP) በጋራ የመዋቅር ዝርጋተውን በማገዝ Eና ሂደቱን በመምራት የAስፈፃሚነት ሚና የተጫወቱ ሲሆን በቅርቡም ሁለቱ ተቋማት በፌዴራል ደረጃ የሚካሄደውን የመጀመሪያውን ዓመትየመንግስትና ግሉ ዘርፍ የምክክር ሂደትን (PPDF) በAጠቃላይ የ650,000 የAሜሪካ ዶላር ለመደገፍ ተስማምተዋል፡፡ 114. የዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮረፖሬሽን (IFC) በEውቀት ላይ የተመሠረተ Aቅርቦት Eንቅስቃሴዎች ለIትዮጵያ መንግስት የሚደረገውን Eርዳታ ከፍ በማድረግ የሀገሪቱን የንግድ ከባቢ Eንዲሻሻል መርዳትን ያጠቃልላሉ፡፡ ለምክክር መርኀ ግብሩ ለምክክር መድረኩ (PPDF) ከሚያደርገው ቀጣይ ድጋፍ በተጨማሪም የንግድ ምዝገባን Eና ግብር Aስተዳደር ሥራዎችን በማቃለል፣ መዋለ ንዋይን በማፍሰስ ረገድ ያሉትንሁኔታዎች መሻሻልን በመደገፍ በተለይም በIንዱስትሪ ዙሪያ (የመዋለ ንዋይ ማፍሰስ ፖሊሲ Eና ማበረታቻዎችን ያጠቃልላል) Eና የንግድ Eንቅስቃሴ ሕጎች ላይ ያተኩራል፡፡ የዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽንን (IFC’s) ሉላዊ (Global) የንግድ ፋይናንስ መርኀ ግብርን በማዘጋጀቱ ላይ Eንደዚሁም Eንደ Aንድ የፍርድቤቶችን ሸክም ለማቅለል የሚረዳ Eና 95 በንግድ ዙሪያ ለሚነሱ Aለመግባባቶች ተስማሚ መፍትሄን ለመስጠት የሚረዳ Aማራጭ የግልግል መፍትሄ በማዘጋጀቱ በኩል የዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮረፖሬሽን (IFC) ማድረግ የሚችለው ካለ በሚል ውይይቶች በመካሄድ ላይ ናቸው፡፡ በመጨረሻም፣በAክስ የሊዝ ፕሮጀክት ሥር ወጪው በAክሰስ ካፒታል ተሸፍኖ የሚቋቋመውን በሀገሪቱ የመጀመሪያውን የሊዝ ድርጅት ለማቋቋም የዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮረፖሬሽን (IFC) ፍትሐዊ መዋለንዋይ ፍሰት(equity invesetment) Eና የምክር Aገልግሎቶችን በጣምራ Eንዲሰጥ ለማስቻል Eየተኬደበት ያለሂደት Aለ፡፡ 115. ሁሉን Aቀፍ Iንቨሰትመንት ወኪል (MIGA) መርኀ ግብር፡- የሁሉን-Aቀፍ Iንቨስትመንት ዋስትና ወኪል (MIGA) መርኀ ግብር የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅድዋልታ 1 ግቦችን በመደገፍ ላይ ይገኛል ፡፡ በAሁኑ ወቅትም በIትዮጵያ ለሦስት ፕሮጀክቶች ዋስትና Eየሰጠ ሲሆን (ሁለትበገቢያ ተኮር ግብርና ላይEና Aንድ በስሚንቶ ምርት) Aጠቃላይ ሽፋኑ 16.8ሚሊዮን የAሜሪካ ዶላር ነው፡፡ (Aባሪ 10ን ይመልከቱ)፡፡ የመጀመሪያው የገቢያ ተኮር ግብርና ፕሮጀክት በኒዘርላንዱ Aፍሪካ ጁስ ቢቪ Aማካኝነት የAፍሪካ ወኪሉ በሆነው ትሮፒካል ፍሩት ጁስ በኩል የሚደረግ መዋለ ንዋይ ፍሰትን በመደገፍ ላይ ነው፡፡ Aፍሪካ ጁስ ቲቢላ Aክሲዮን ማሕበር የፍራፍሬ ጭማቂዎች Aምራችና ላኪ ነው፡፡ ሁለተኛው የገቢያ ተኮር ግብርና ፕሮጀክት በAሁኑ ወቅት በሥራ ላይ የሚገኝ Eርሻን ወደ ግል በማዞር፣ መልሶ በማቋቋም Eና በማስፋፋት 600ሄ የየሎው ፓሽን ፍራፍሬ ማልማት ማስቻል፤ በሌላ ተጨማሪ 600ሄ ላይ ሌሎች በሞቃታማ የAየር ጸባይ የሚበቅሉ Eንደ ማንጎ Eና ፓፓያ ያሉትን ማልማት Eና Aዲስ የፍራፍሬ ማቀነባበሪያ ተከላን ያካትታል፡፡ የማምረት ሥራ(manufacturing) ፕሮጀክቱ ደግሞ Aነስተኛ የፍትሐዊነት መዋለ ንዋይ የሚፈስበት ሲሆን በEስቹልዝ ግሎባል Iንቨሰትመንት(SGI) Aማካኝነት የIትዮጵያ ናሽናል ሲሚንት ሸር ካምፓኒን(NCSC) ለመደገፍ ይውላል፡፡ በEስቹልዝ ግሎባል Iንቨሰትመንት(SGI) የሚፈሰው መዋለ ንዋይ የIትዮጵያ ናሽናል ሲሚንት ሸር ካምፓኒን(NCSC) በድሬደዋ የሚገኘውን ሥራውን ለማስፋፋት Eንዲችል በቀን 3,000 ቶን መፍጨት የሚችል Aዲስ ፈብሪካ ለመገምባት ይረዳዋል፡፡ የAዲሱን ፋብሪካ ግምባታ ለማፋጠን የIትዮጵያ ናሽናል ሲሚንት ሸር ካምፓኒ(NCSC) Eስቹልዝ ግሎባል Iንቨሰትመንት(SGI) ገንዘቡን በዙር Eንዲለቅለት Aድርጓል(round of equity financing)፡፡ የፋብሪካው መስፋፋት በግብር የሚገባውን የመንግስት ገቢ በከፍተኛ ደረጃ Eንደሚጨምር Eና ለAካባቢው ደግሞ በቀጥታ Eስከ 600 የሚደርሱ Aዳዲስ የሥራ Eድሎችን በተዘዋዋሪ የሚፈጠሩ Eድሎችን በመጠቀም Eስከ 2,500 የሚደርሱ ሥራዎችን ያስገኛል ተብሎ 96 ይጠበቃል፡፡ Eንደዚሁም የሀገር ውስጥ የሲሚንቶ Aቅርቦትን በመጨመር በIትዮጵያ ያለውን Eያደገ የሚሄድ የሲሚንቶ ፍላጎት ለማርካት በማገዝ በውድ ከውጭ ተገዝቶ በሚገባው ሲሚንቶ ላይ Aገሪቱ ያላትን ጥገኝነት በመቀነስ የውጭ ምንዛሪ ክምችት ላይ የሚደርሰውን መሸርሸር ይቀንሳል፡፡ 116. በተጨማሪም፣ ሁሉን Aቀፍ የIንቨሰትመንት ፈንድ (MIGA)ሊኖሩ በሚችሉ በሁሉም የፖለቲካ ዋስትና ስጋት ውጤት ረድፍ በሚፈረጁ Eንደ የማስተላለፍ Eቀባ ፣ መውረስ፣ ኮንትራት ማፍረስ፣ጦርነት Eና ሕዝባዊ Aለመረጋጋት Eንዲሁም ሕጋዊ ግዴታዎችን Aለማክበር ያሉትን ተቋቁሞ በሀገሪቱ ውስጥ ለንግድ ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ ሠ. Aጋርነት 117.ለIትዮጵያ የሚደረገው Oፊሴላዊ የልማት Eርዳታ ባለፈው Aሥር ዓመት ውስጥ በፍጥነት Eያደገ በመሄድ በ2000 ዓ.ም E.ኤ.A. ከነበረበት 0.7 ቢሊዮን ዶላር በ2009 ወደ 2.9 ቢሊን ዶላር ገደማ በ2010 ወደ 2.6 ቢሊዮን ከመውረዱ በፊት ከAራት Eጥፍ የበለጠ ከፍ ብሎ ነበር፡፡ 91 ምንም Eንኳ ከፍተኛ የሆነ የለጋሾች ቁጥር ማሻቀብ የነበረ ቢሆንም (በ2006 90F ዓ.ም E.ኤ.A. 25 የነበሩት በ2010 ዓ.ም መደበኛ ያልሆኑ ለጋሾችን ጨምሮ ወደ 36 ቢደርሱም) ከAጠቃላዩ የOፊሴላዊ Eርዳታ የAሜሪካ(US) Eና የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር(IDA) ወደ ግማሽ ያህሉን መድበዋል ከዚህ በመቀጠልም Eንግሊዝ(UK)፣ የAውሮፓ ሕብረት፣ ግሎባል ፈንድ Eና የAፍሪካ ልማት ባንክ ናቸው፡፡ ይሁንና Eርዳታ ለIትዮጵያ ጠንካራ የሆነ ብዙዎችን የማሳተፍ ጎን Aለው ይኼውም 80 በመቶው ያህሉ የ2008 ዓ.ም E.ኤ.A. Oፊሴላዊ የልማት Eርዳታዎች የተሰጡት ብዙ መንግስታትን በሚያሳትፉ (ዓለም Aቀፍ) ተቋማት Aማካኝነት ከራሳቸው ሀብት ወይም ከብዙ ለጋሾች ጋር በጥምረት የተዘጋጀ (MDTEs) መንገድ በመጠቀም ነው፡፡ መደበኛ ያልሆኑ ለጋሾች 92 91F ከተወሰኑ የንግድ Eና የመዋለ ንዋይ ማፍስ (investment) ስምምነቶች ጋር የተያያዙ Aዳዲስ የAሠራር ዘዴን የሚከተሉ የልማት ገንዘቦች (development finance) ይዘው የመገኘታቸው ነገር Eጨመረ ነው፡፡ Iትዮጵያ ከምትቀበለው Oፊሴላዊ የልማት Eርዳታ ውስጥ ከሦስት Eጅ የሚበልጠው መንግስት ብዙ ተጽEኖ ሊያሳድርበት የማይችልሰብዓዊ 91 Aበሪ 8 የለጋሾችን ዝርዝር መረጃ ያቀርባል፡፡ በIትዮጵያ መደበኛ ያልሆኑ ለጋሾች ከብዙዎቹ ውስጥ Eንደነ ቢልና መሊንዳ ፋዉነዴሽን፣ 92 የቻይና፣የህንድ፣የAረብ ሀገሮች የግል ለጋሾች Eና ግሎባል ፕሮግራሞች ናቸዉ፡፡ 97 ረድኤት ነው (Aብዛኛው Eንዲደርስ የሚደረገው በዓለም Aቀፋዊ ድርጅቶች Eና መ.ያ.ድ. በኩል ሲሆን በየIትጵያ መንግስት በኩል የሚደርሰው ከ10 በመቶው ያነሰ ነው)፡፡ ለመሠረተ ልማት የሚደረገው ድጋፍ የAጠቃላዩን የOፊሴላዊ ልማት Eርዳታ 11 በመቶውን ይሸፍናል (የዓለም Aቀፍ የልማት ማህበር/IDA ከተቀነሰ ደግሞ 6 በመቶ ይሆናል) ለግሉ ዘርፍ ደግሞ (ግብርና Eና ፋይናንስን ጨምሮ) 8 በመቶውን (የዓለም Aቀፍ የልማት ማህበር/IDA ከተቀነሰ ደግሞ 5 በመቶውን) ይሸፍናል፡፡ 118. የለጋሾች ትብብር በIትዮጵያ ለረጅም ጊዜ የቆየ ነው፡፡ ይህም የሚከተሉትን ያካትታል ከIትዮጵያ መንግስት ጋር በከፍተኛ ደረጃ የተካሄዱ መድረኮችን፤ ብዙ የለጋሾች የጋራ የመንግስት ዘርፍ Eና የቴክንካዊ የሥራ ቡድኖች (የዘርፍ Eና የቴክኒካዊ የሥራ ቡድኖች/SWGs Eና የቴክኒካዊ የሥራ ቡድኖች/TWGs) Aንዳንዶቹ ከሚሠራ ገንዘብ ፈሰስ ማድረጊያ ዜዴ (functioning funding mechnism) ጋር በቀጥታ በሚጣጣም መልኩ ከሌሎቹ የተሸለ ሥራ ሠርተዋል፡፡በAሁኑ ጊዜ በIትጵያ መንግስት Eና በልማት Aጋሮች መካከል በAጠቃላዩ የንግግሩ ቅርጽ ማለት ለዋናዋናዎቹ (የዘርፍ Eና የቴክኒካዊ የሥራ ቡድኖች/SWGs) የዝርዝር መስፈርቶቹን(ToRs) ሥራ ማጠናቀቅን፤ ተመሳሳይ የሆኑ Aሠራሮች Eንዴት መጓዝ Eንዳለባቸው መወሰንን፤ የሪፖርት ማቅረቢያ Eና የዘርፍ Eና የቴክኒካዊ የሥራ ቡድኖች/SWGs ግንኙነት ሰንሰለትEና የገንዘብ ድጋፍ Eና ግብረ ኃይሎች ጋር Aካትተው በመካሄድ ላይ ያሉ ውይቶች Aሉ፡፡ በቅርብ ጊዜ በEርዳታ Aስተዳደር መድረክን (Aid Management Platform/AMP) የAስተዳደር Eና የክትትልና ድጋፍ መሣሪያ Aድርጎ ለመጠቀም Eንደ Aዲስ የተቀሰቀሰ ፍላጎት Aለ፡፡ 119.በIትዮጵያ ፖርትፎሊዮ ካሉት 25 ዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር ፕሮጀክቶች በመጀመሪያው የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ወቅት 12ቱ ከሌሎች ለጋሾች ጋር በጥምረት የገንዘብ ድጋፍ የተደረገላቸው ናቸው Eነዚህም ትላልቆቹንና ሁለቱን የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር መርኀ ግብሮችን (የመሠረታዊ Aገልግሎትና የሴፍኔት ፕሮግራም) Eንዲሁም የግብርና Eድገት ፕሮጀክት፤የAጠቃላይ ትምህርትማሻሻያ ፕሮግራም፣ የመንግስት ዘርፍ Aቅም ግንባታ ፕሮግራም የመጠጥ ዉሃ Aቅርቦትና የንጽህና Aጠባበቅ Aገልግሎት Eና የሴት ሥራ ፈጣሪዎች ልማትን ያጠቃልላሉ፡፡ በቅርብ Iትየጵያ የፓሪስ የEርዳታ ውጤታማነት መርሆዎች ስምምነትን ማሟላቷን በተመለከተ ከAሃዛዊ መረጃዎች ምዘና የተገኘ ውጤት ማደማደሚያ Eንደሚያሳየው Aብዛኞቹ የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር ፕሮጀክቶች ከፓሪሱ የEርዳታ ውጤታማነት ስምምነተቶችጋር የሚጣጣሙ የነበሩና ባለፉት ዓመታት ያሳዩትየተቀናጀ ቴክኒካዊ ትብብር፣ የሀገራዊ ሥርዓት Aጠቃቀም Eና 98 Eርዳታማስተባበር 93ከፍተኛለውጥን Aሳይቷል፡፡ ወደፊትም ባንኩ በተገኘው 92F Aጋጣሚ ሁሉ የፕሮጀክቶችን ወጪ በጋራ በመሸፈን Aሠራሩ ይቀጥልበታል፡፡ የበጀት ድጋፍ Aጀንዳ Eንደገና ማስጀምር የለጋሾችን ትብብር ብሎም የሀገራዊ ሥርዓቶችን Aጠቃቀም የበለጠ ለማሳደግ ይጠቅማል፡፡ ከነባሮቹ ለጋሾች ጋር ያለውን ጥሩ ትብብር ከማጠናከር በተጨማሪ የዓለም ባንክ የጋራ የገንዘብ ድጋፍ Aሰጣጥ Eድሎችን የተለመዱ ካልሆኑት ለጋሾች ጋር ለመቀጠልይጥራል ከክልሎች Eና መንግስታዊ ካልሆኑ Aጋሮችምጋር ይበልጥ በንቃት መሥራት ይፈልጋል፡፡ ረ. በውጤት ላይ የተመሠረተ ክትትልና ግምገማ 120. የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ (CPS) ውጤቶች ማEቀፍ (CPS RF) ባንኩ በIትዮጵያ ውስጥ ቅድሚያ የሚሰጣቸውን ጉዳዮች ከIትዮጵያ መንግስት Eስትራቴጂያዊ ግቦች ጋር Aያይዞ የሚያቀርብ ሲሆን የተዘጋጀውም ከመንግስት Eና ከልማት Aጋሮች ጋር በመተባበር ነው፡፡የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ (CPS) ውጤቶች ማEቀፍ (CPS RF) (Aባሪ 3 ይመልከቱ) የIትዮጵያን የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ Eንደ መነሻ ይጠቀምና በውጤቶቹ መካከል ያለውን ልዩነት ባንኩ በሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው (CPS) ትግበራ ወቅት Eገዛ በመሥጠት በቀጥታ ተጽEኖ ሊያደርግባቸው ወደታለሙት Eንዲጠጋ ያጠብባል፡፡ የIትዮጵያ መንግስት የልማት Aጋሮች Eና ሌሎች የባለድርሻ Aካላትበሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ (CPS) ውጤቶች ማEቀፍ (CPS RF) ውስጥ የተካተቱ መጠነ ሰፊ የሆኑ ግብAቶችን Aበርክተዋል፡፡ በተጨማሪም የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ (CPS) ውጤቶች ከሀገሪቱ የዘርፍ Eስትራቴጂ ጋር Eንዲጣጣሙ ተደርጓል፡፡ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ (CPS) ውጤቶች ማEቀፍ (CPS RF) ከብሔራዊ ግቦች Eድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ ላይ ጥላቸውን ያጠሉትን በሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው (CPS) ውጤቶች፣ ዋልታዎች Eና ተመሳሳይ Eገዛዎች AስተዋጽO Eንዲያደርግባቸው የሚፈልገውን ግልጽ Aድርጎ ያሳያል፡፡ Eንደተጠቀሰው በሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ (CPS) ትግበራ ወቅት የተቀመጡት የውጤት Iላማዎች በAብዛኛው የሚሳኩት Aሁን በመተግበር ላይ ባሉት መርኀ ግብሮች Aማካኝነት ነው፡፡ 93 Iትዮጵያ፤ የEርዳታ ውጤታማነት-የገንዘብና Iኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር E.ኤ.A በ2012 ዓ.ም፡፡ 99 121.በተቻለ መጠን የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው(CPS) የክትትል Eና ግምገማ ሥርዓት ከቢሔራዊው የክትትል Eና ግምገማ ሥርዓት ጋር ትስስር Eንዲኖረው ይደረጋል፡፡የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ መረጃን ለመሰብሰብ፣ያለውን Eድገት ለመከታተል Eና የውጤት ሪፖርት ለማቅረብ መሠረተ ሰፊ የሆነ የክትትልና ግምገማ ሥርዓት ያስፈልገዋል፡፡ስለሆነም የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው (CPS) የክትትል Eና ግምገማ ሥርዓት የመንግስትን የውጤቶች Aስተዳደር(results management) Aቅምን ማሟላት Eና ማጎልበት ላይ ያተኩራል፡፡ ይህንንም ለማስፈፀም ባንኩ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂውን(CPS) የክትትል Eና ግምገማ ሥርዓት ለማሳደግ በብሔራዊ፣ በክልላዊ Eና በወረዳ ደረጃ ለክትትልና ግምገማ መረጃ ያለው ፍላጎት Eንዲጨምር የEቅድ፣ በጀት Eና ሪፖርት ተግባራትን ከውጤት ጋር በማቆራኘት ይሠራል፡፡ የክትትልና ግምገማን Eና የብሔራዊ የEስታትሰቲክስ መረጃ ሥርዓቱን ለማጠናከር በመሠረታዊ Aገልግሎቶች ዘርፍ ያለውን የመረጃ ጥራት በማሻሻል Eና ክትትል Eና ግምገማ ላይ የሚካሄዱ የተወሰኑየዳሰሳ ጥናቶችን Eና ምርምሮችን በመደገፍ ይሠራል፡፡ 94 93F 122. በከፍተኛ ደረጃ ጠቃሚ የሆኑ ሀገራዊ ውጤቶቸን ለመቆጣጠር ጥራት ያለው መረጃ መኖር Eና ወቅትን ጠብቆ መቅረብን ለማረጋገጥ Eና ለብሔራዊ ወጭዎች የሒሳብ መዝገብ Eስታቲስቲክስ መረጃ ዝግጅት ቁልፍ የሆነውን የIትዮጵያ የEስታቲስቲክሳዊ መረጃ Aያያዝ Aቅም ለማጠናከር ጥረቶች ይቀጥላሉ፡፡ የAቅም ችግሮችን ለመፍታት በቅድሚያ የሚወሰደው Eርምጃ በEስታቲስቲካዊ Eርዳታ መርኀ ግብሮች Aማካኝነት በብሔራዊ ደረጃ Eና ከዚያ በመለስ ያሉ የEስታቲስቲክስ የመረጃ Aያያዝ Aቅም ላይ ያሉ ክፍተቶችን በመፍታት ነው፡፡ ይህም በIትዮጵያ ማEከላዊ የEስታትስቲክስ ባለስልጣን Eና በዓለም ባንክ የመለኪያዎች Eና የመስፈርቶች ጥናት ቡድን(LSMS) ትብብር በመካሄድ ላይ ያለውን የIትዮጵያ የገጠር ማሕበረ Iኮኖሚያዊ (socioeconomic)የዳሰሳ ጥናትን መጠቀምን ያካትታል፡፡ 95 በቅርብ የIትዮጵያ መንግስት ከዓለም ባንኩ የEስታቲስቲክስ 94F መረጃ ለውጤት ሁኔታዎችን ለማመቻቸት የሚውል ገንዘብ( Statistics for Results Facility /SRF/-Catalytic Fund/ በEርዳታ Eንዲሰጠው ጥያቄ Aቅርቧል፡፡ ይህ ገንዘብ ለምሳሌ ባንኩ በAካባቢ መስተዳድሮች Aስተዳደር ላይ በAካባቢያቸው የመጣውን ለውጥ ለመከታተል 94 የወረዳና ከተማ የመነሻ ቅኝት ጥናትን ይደግፋል፡፡ ይህ የሥራ ፕሮግራም የቤተሰብ ቅኝትን/የዳሰሳ ጥናትን Aዘገጃጀትና ትግበራን ከግብርና ናሙና ቅኝት ጋር 95 Aቀናጅቶ፣ የዚህ የAዲሱ የቅኝት ሥልት Aንድ ክፍል ሲሆን፣ የAቅም ግንባታ Eና በሀገር ደረጃ Eውቀት የመለዋወጥ Eና የቅኝቶች/የደሰሳ ጥናቶች የሚጠኑበትን ዘዴዎች የማሻሻል ጥረቶች የሚያጠቃልል የብዙ ዓመታት ፕሮግራም ነው፡፡ 100 (SRF)ከ2009/10–2013/14 የሚተገበረውን የIትዮጵያን ብሔራዊ የEስታቲስቲክስ መረጃ ልማት Eስትራቴጂ ለመደገፍ ከሌሎች ነገሮች በተጨማሪ በIትዮጵያ ማEከላዊ የEስታትስቲክስ ባለስልጣን Eና ቁልፍ በሆኑ የሚኒስትር መስሪያቤቶች ውስጥ የመሠረተ ልማት Aቅምን ለማሳደግ፣መረጃን ለማዘጋጀት Eና ለማስተዳደር(data development and management)፣የጥናትና ምርምር Eና የትንተና ዘዴዎችን፣የመረጃ Aሰረጫጨት Eና የክትትል Eና ግምገማ Aቅምን ማሳደግ ተግባር ላይ Eንዲውል ይጠበቃል፡፡ 96 95F 123.ለIትዮጵያው የሀገራዊ Aጋርነት Eስተራቴጂ(CPS)ውጤት ተኮር የሆነ የክትትል Eና ግምገማሥርዓትን ለመፍጠርበዓለም ባንክ የተዘጋጀው Aዲሱ የውጤቶቸ ቅንጅት Eና Aመራር ሥርዓት (RIM SYS) መሣሪያበሀገራዊ Aጋርነት Eስተራቴጂው (CPS)ታልመው በተቀመጡ ውጤቶችላይ መረጃዎችን በሥርዓት ለመሰብሰብ Eና ለማደራጀት ብሎም ለውጤት መብቃታቸውን ለመከታተል ጥቅም ላይ ይውላል፡፡ የውጤቶቸ ቅንጅት Eና Aመራር ሥርዓት (RIM SYS) ቁልፍ ገጽታዎች የባንኩን ተግባራት Eና የሀገራዊ Aጋርነት Eስተራቴጂ(CPS)ውጤቶችን ለማስተሳሰር መቻላቸውን ያጠቃልላል፡፡ በተጨማሪም መሣሪያው ወቅቱን በጠበቀ መልኩ የፖርትፎሊዮ Aስተዳደር Eና የውጤት ሪፖርትን ያቀርባል፡፡የሀገራዊ Aጋርነት Eስተራቴጂ(CPS) የክትትል ሪፖርት ወደ ውጤቶች የሚደረገውን ግስጋሴ ሪፖርት ለማቅርብ ካስፈለገም Eስትራቴጂውን Eና መርኀ ግብሩን ለማስተካከል Eና የውጤት ማEቀፉን መረጃዎች ወቅታዊነት ለመጠበቅ በበ.ዓ14 ወይም Aስፈላጊ ከሆነ ደግሞ ቀደም ብሎ ይዘጋጃል፡፡ ሰ. የAደጋዎቸ Aያያዝ 124. Iትዮጵያ የተለያዩ ውጫዊ Eና ውስጣዊ ሥጋቶች የገጠሟት ሲሆን Eነዚህ ስጋቶች ሊያስከትሏቸው የሚችሉተጽEኖዎች በከፊልም ቢሆን በዓለም ባንክ ቡድን Aማካኝነት ሊቀነሱ የሚችሉናቸው፡፡ሌሎቹ Aደጋዎች ምናልባትም ለቅነሳው ላይጋለጡ ይችላሉ ሆኖም የዓለም ባንክ Eነዚህን መገንዘቡ Aስፈላጊ ነው፡፡ ምክንያቱም Aደጋዎቹ በሚከሰቱበት ደረጃ Aና በተገቢው ሁኔታ ምላሽ መስጠት Eንዲቻል ይረዳል፡፡ 125.Iትዮጵያ ለውጪያዊ የIኮኖሚ Aደጋዎቸ የተጋለጠች ናት ይህም በAውሮፖ ሕብረት ሀገሮች Eና በሌሎቹ ከፍተኛ ገቢ ያለቸው Iኮኖሚዎች የተከሰተው የተራዘመ የIኮኖሚ 96 የEስታቲስትክስ Aቅም ግንባታ Eንደዚሁ በዓለም Aቀፍ ልማት ክፍል ፣ጌትስ መሊንዳ ፋዉንዴሽን፤ በተባበሩት መንግስታትና በAይሪሽ ኤይድ ይደገፋል፡፡ 101 መቀዛቀዝ Eንደዚሁም የተፈጥሮ Aደጋዎች የሚያስከትሉትን Aሉታዊ የIኮኖሚ ጫና ያጠቃልላል፡፡ ከAጠቃላይ ሀገራዊ ምርቱ 9 ከመቶው ገደማ ላይ የሚገኘው የክፍያ መቀዛቀዝ የቅርብ ጊዜው Eድገት ዋና Aንቀሳቃሽ ከሆኑት ውስጥ Aንዱ የሆነውን የሀገር ውስጥ ፍጆታ Eንዲቀንስ ሊያደርግ ይችላል፡፡ ወደ ውጪ የሚላኩ Eቃዎች ከፍተኛው ክምችት በEሸቀጥ Eና ጥሬ Eቃዎች ላይ መሆኑ Eና ወደ ውጭ ከሚላኩ Eቃዎች ድርሻ Aብዛኛው የIኮኖሚ ትብበር Eና ልማት ድረጅት(OECD) ሀገሮች መሆኑ Eንደዚሁ ስጋት ደቅኗል፡፡ በቅርብ Eየናረ የመጣው ዓለም Aቀፉ የምግብ ዋጋ Eንደዚሁ የሚያሳስብ ጉዳይ ነው፡፡ ጠንካራ የሆነ Eና መቋቋም የሚችል የማክሮ Iኮኖሚያዊ ፖሊሲዎች ማEቀፍ የIትየጵያ መንግስት EንደEነዚህ Aይነቶቹን ስጋቶች Eንዲቆጣጠር ሊረዱት ይችላሉ Eና የዓለም ባንክ ቡድን የIትዮጵያን መንግስት በዚሁ ጉዳይ ላይ ጠንክሮ Eንዲሰራበት በቀረበው ሀሳብ Aግባብ Eንደዚሁም ለፖሊሲ ልማት ሊገኝ የሚችል ብድር ላይ ለመርዳት ይችላል፡፡ 126.በIኮኖሚ Eድገት Eና በAጠቃላይ የEዳ ዘላቂነት ላይ Aለመጣጣም ሊከሰት ይችላል፡፡ ይህ ከፍተኛ የመንግስት Iንቨስትመንት (ባለ ሁለት Aሃዝ / 20 በመቶው በAጠቃላይ ዓመታዊ የሀገር ውስጥ ምርት) ዝቅተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ የሀገር ውስጥ የቁጠባ መጠን (ነጠላ Aሃዝ በAጠቃላይ ዓመታዊ የሀገር ውስጥ ምርት) ባሉበት ሁኔታ ላይ ለሚመረኮዝ በተለይም በመንግስት በሚመራ የEድገት Aቅጣጫ ለሚጓዝ ጠቃሚ ነው፡፡ በAብዛኛው የክፍተቱ ሸክም የሚያርፈው የEዳ ክምችት ላይ ይሆናል(የሀገር ውስጥና ውጪ)፡፡ ባለስልጣናቱ የውጭ Eዳ ጫናን ዝቅተኛ Aድርጎ ለማቆየት የሚኖራቸውን Aዝማሚያ ስንወስድ ስምምነት ሳይደረስበት የሚወሰድ ብድር ውስን ይሆናል፡፡ ስለዚህም በIትዮጵያ መንግስት Eየተፈለገ ባለው ዝቅተኛ ስጋት መጠን Eና የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ በሚተገበርበት ፍጥነት መካከል Aለመጣጣም ሊኖር ይችላል፡፡ ይህም ለታቀዱት Iንቨስትመንቶች ስምምነት ሳይደረስባቸው የሚገኙ የፋይናንስ ቅድመሁኔታዎችን ለማመቻቸት የEድገት Eና የትራንስፎርሜሽኑን Eቅድ የትግበራ ወቅት ማራዘም ሊጠይቅ ይችላል፡፡ ይህ ምንAልባት Aሁን Iንቨስትመንት ለAጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት መስፋፋት ያለውን ትልቅ ሚና ስንወስድ ለAጠቃላይ Iኮኖሚው የEድገት Aንድምታ ሊኖረው ይችላል፡፡ የዓለም ባንክ ቡድን ይህንን ሥጋት በተመለከተ ያለውን ሀሳብ የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር - የዓለም Aቀፍ ገንዘብ ተቋም(IDA-IMF) የጋራ የምክክር ወቅት በEድገት Eና ትራንስፎርሜሽኑ Eቅድ ላይ በተደረገ ምክክር ላይ Aቅርቧል፡፡ ይህንን ስጋት ለመቆጣጠር የዓለም ባንክ ቡድን ሥራዎችን ለመተግበር የተቀመጡት መርኀ ግብሮች 102 ጠንካራ መሆናቸውን Eና በIትዮጵያ ላለው ለAጠቃላዩ የመንግስት Iንቨስትመንት Eርምጃ ተለማጭነትን የሚፈቅዱ መሆናቸውን ማረጋገጥ ይፈልጋል፡፡ 127.ለበርካታ ዓመታት Iትዮጵያ ትታይ የነበረው ሙስናን የሚከላከል ባህል Eንዳላት ሀገር የነበረ ሲሆን፣ ያለው የሙሰና መጠንም ከሌሎች ሀገራት Aንጻር ዝቅተኛ Eንደሆነ ይታሰብ ነበር፡፡ ሆኖም ግን በዓለም Aቀፍ ደረጃ ያለው ልምድ Eንደሚያሳየው፣ Eንደዚህ ዓይነት ባህል ባላቸው ሀገራት Aንኳን ሳይቀር ፈጣን የIኮኖሚ Eደገት ከፍተኛ ከሆነ የመንግስት ጣልቃ ገብነትና የIኮኖሚ ቁጥጥርጋር ሲጣመር የሚገጥሟቸው ፈተናዎች Eየጨመሩ Eንደሚሄዱ ነው፡፡ Eንደዚህ ዓይነቱ ጥምረት በፖለቲካ ሰዎች Eና ቢሮክራቶች መካከል፣ በሌላ ጎን ደግሞ በሥራ ፈጣሪዎች Eና Iንቨስተሮቸ መካከል ጤናማ ያልሆኑ ግንኙነቶች Eንዲፈጠሩ መንገድ ይከፍታል፡፡ Eንደዚሁ ተሞክሮ Eንደሚያሳየው ስኬታማ ከሆነ የግልዘርፍ ጋር Aብሮ የሚደረግ ቁጥጥር Eንዲህ ዓይነቱን ስጋት ለመቀነስ Eንደሚረዳ ነው፡፡በEነዚህ Aቅጣጫዎች ሚዛናዊነትን መጠበቅ መቻል ከሀገር ውስጥ የግሉ ዘርፍም ሆነ ከውጭ የሚመጡ Iንቨስተሮች ጋር ለሚኖረው ግንኙነት የሚሠራ ይሆናል፡፡ከመሠረተ ሰፊ Eድገት Eና ከሥራ ፈጠራ ጋር የተያያዙ በሥራ ፈጣሪነት የሚገኙ የልማት ጥቅሞችን ከፍ ለማድረግ ከተፈለገ ልክ በውጭ ቀጥተኛ Iንቨስትመንት ላይ የሚደረገውን Aይነት ግልጽነት Eና ተጠያቂነት ያለው ጥበቃ በሀገር ውስጥ ዘርፉም ላይ Eንዲኖር ማድረግ ተመሳሳይ የሆነ ጠቀሜታ ያስገኛል፡፡ የዓለም ባንክ ብድርነክ Eና ብድርነክ ያልሆኑ ተወዳዳሪነት Eና የሥራ Eድል ፈጠራን በማጎልበት ላይ የሚደረጉ ድጋፎች ለIትዮጵያ መንግስት ይህን ሚዛን በትክክል Eንዲያስጠብቅ ድጋፍ ሲሰጡ በመልካም Aስተዳደር በኩል ያለው የዓለም ባንክ መርኀ ግብር ጠንካራ መሠረት የዓለም ባንክ ቡድን Eንቅስቃሴዎች ላይ የተደቀኑ በIኮኖሚ የመያዝ ስጋቶችን ስጋት ሊቀንስ ይገባል፡፡ 128.የተፈጥሮ Aደጋዎች፡-ከነዚህ ውስጥ በIትዮጵያ በተደጋጋሚ የተከሰተው ድርቅ የተገኘውን የIኮኖሚ Eድገት ወደ ኋላ ሊጎትት Eና ድህነት Eና ተጠቂነትን በመቀነስ በኩል በIትዮጵያ ድሆች ላይ የተገኘውንስኬት ሊያኮላሽ ይችላላ፡፡ የAየር ንብረት ለውጥ ተጽEኖ ከጊዜ ወደጊዜ Eጨመረ መምጣቱ በIትዮጵያ በግልጽ የሚታይ ሲሆን የEነዚህ ኩነቶች Iኮኖሚያዊ ተጽEኖዎች Eየጨመሩ ሊሄዱ የሚችሉበት Eድል Aለ፡፡ ይሁን Eንጂ የIትዮጵያን Iኮኖሚ Eድገት Eና ብዝሀነቱን መጨመር (በዋልታ 1 ተደግፎ) Eና ከዚሁም ጋር Aብሮ በዋልታ 2 በኩል የተደረጉ ልዩልዩ Eገዛዎች የIትዮጵያን ሕዝብ 103 ተቋቋሚነት በመጨመር Eና ተጠቂነትን በመቀነስ ይረዳሉ Eና በዚህም ስጋትን ለመቀነስ ወይም ለመቆጣጠር ይቻላል፡፡ 129. የመንግስት Iኮኖሚያዊ Eና ማሕበራዊ ትራንስፎርሜሽን ራEይ Aንዱ ጠቃሚ የማEዘን ድንጋይ የሆነው በሁልም የመንግስት Eርከኖች(በፌዴራል፣ ክልል፣ በወረዳ ደረጃ Eና Aብሶም በቀበሌዎች ውስጥ) ብቃት ያለው የመንግስት Aገልግሎት Eንዲኖር ማድረግ ነው፡፡ በሁሉም ዘንድ ተደራሽነቱ በተረጋገጠ መልኩ በሚገባ Aቅሙ ጎልብቶ ተገቢ የሆነ ጥራት ያለውን Aገልግሎት Aሰጣጥ ወደፊት ለማራመድ የሚችል የመንግስት Aገልግሎት መኖር በመንግስት ድህነትን የመዋጋት Aጀንዳ ውስጥ ማEከላዊውን ሥፍራ የሚይዝ መሠረታዊ የሆነ የለውጥ ሂደቱ Aካል ነው፡፡ ይህ የመንግስት Aገልግሎት ቅንነትን በተላበሰ መልኩ መሥራቱ Eንደዚሁ ወሳኝ ነው በተለይም የትክክለኛ ሂደቶች መከታተያዎችን Eና ማስተካከያዎችን የማዘጋጀቱ ሥራ Eስከ Aሁን በሂደት ላይ ያለ በጣም ብዙ ሥራ Eንደመሆኑ መጠን:: ሆኖም Aሁንም የAቅም ግምባታ Eና የመንግስት Aገልግሎት ጥሩ መሆን ከሰፊው የተሀድሶ Aጀንዳ ጋር Aብረው በተመጣጣኝ ፍጥነት ለማደግ Aይችሉ ይሆናል የሚል ስጋት Aለ፡፡ በመንግስት Aገልግሎት ውስጥ ያለው ከፍተኛ የሠራተኛ ሥራ መልቀቅ Eና የወረዳዎች ቁጥር መጨመር ይህንን ተግዳሮት ያባብሰዋል፡፡ የብቃት ማነስ ሊያስከትለው የሚችለው ችግር Aንዱ በመንግስት በራሱ ተለይቶ የተቀመጠ Eና Aቅምን Eና Aካባቢያዊ Aመራር ሰጪነትን ለማጎልበት ብዙ ጥረት ያደረገበት ያለ ጉዳይ ነው፡፡ የሀገራዊ Aጋርት Eስትራቴጂያችን መሠረት Eና በመፍትሔነት የቀረቡት ብድርነክ የሆኑ Eና ያልሆኑ ተግባራት በደህንነት ጥበቃ ላይ የተሰጡ የድጋፍ ሥራዎችን ጨምሮ(Aንቀጽ 107 ይመልከቱ) ለIትዮጵያ መንግስት ድጋፍ ለመስጠት Eና Eነዚህን Aደጋዎች ለመቆጣጠር Eንዲችሉ ለመርዳት የተዘጋጁ ናቸው፡፡ 130.የሚከተሉት ነጥቦች የዓለም ባንክ ቡድን ስለ Eነርሱ ግንዛቤው Eንዲኖረው የሚፈልግባቸው ስጋቶች ናቸው፡፡ ነገር ግን ለEነርሱ ያለው ዋነኛውጉዳታቸውንየመቀነሻ ዘዴ ሊሆን የሚችለው በIትዮጵያ የልማት Aጋሮችን ለማቀናጀት በሚደረገው ዝግጅት ላይ በቅርብ መሳተፍ ነው፡፡Eነሱም Eነሱም፦  በቀጣናው ያሉ የጸጥታ ስጋቶች፦ ከኤርትራ ጋር ያሉ ግንኙነቶች በችግር የተሞሉ ናቸው ይህ በየጊዜው በድንበር Aካባቢ የሚፈጠሩ ትናንሽ Aካባቢያዊ ግጭቶችን ይጨምራል፡፡ በሰሜን Eና ደቡብ ሱዳን መካከል የቀጠለው ውጥረትም Eንዲሁ ስጋት ያዘለ ነው፡፡ ምንም Eንኳ ለጊዜው Iትዮጵያ በሁለቱም ወገኖች ዘንድ “ታማኝ Aደራዳሪ” መስላ ብትታይም በጁባ Eና ካርቱም ባሉት መንግስታት መካከል የሚኖር 104 ግጭት ወደ Iትዮጵያ የመዛመት Aዝማሚያ Aለው፡፡ ይህ የሚመጣው ወይ ግጭቱን ሽሽት ወደ Iትዮጵያ በሚገቡ ሰዎች መልኩ ወይም በAንዳንድ Aጋጣሚዎች ተቀናቃኝ ታጣቂ ቡድኖች ድንበር ተሻግረው በሚገቡበት ወቅት በራሷበIትዮጵያ ውስጥ Aለመረጋጋትን በሚያስከትል መልኩ ሊሆን ይችላል፡፡ በመጨረሻም በሶማሊያ ባሉ Eስላም Aክራሪዎች የተነሳ የሚኖር Aለመረጋጋትም Eንደዚሁ ችግሮችን የሚደቅን ሲሆን በIትዮጵያ Oጋዴን ድንበር ያለው ክፍተትበራሷ በIትዮጵያም ውስጥ ሊቀጣጠል የሚችል Aለመረጋጋት ሊያስከትል ይችላል፡፡ Eነዚህ ሁሉ ሊፈነዱ የሚችሉ ችግሮች ያሉባቸው Aካባቢዎች ያዘሏቸው Aደጋዎች በሁለት መንገዶች በIትዮጵያ ላይ ተግዳሮቶችን ይደቅናሉ፦ 1. ከፍተኛ ጥፋት በማስከተል በAንዳንድ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚሰጠውን Aገልግሎት የበለጠ Aስቸጋሪ Eንዲሆን ያደርጉታል Eና 2. በAንዳንድ Aካባቢያዊ ችግሮች መዛመት የተነሳ ለሀገሪቱ የውስጥ ሰላም የስጋት ምንጭ ሊሆኑ ይችላሉ፡፡  የፖለቲካዊ ሽግግር ስጋት፦ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ በድንገት ማለፍ ጋር ተያይዞ በቀጣዮቹ ወራት ውስጥ ሰላማዊ ሽግግርን ከማረጋገጥ Aኳያ የመጣ ስጋት Aለ፡፡ ይህን ለማሳካት የIትዮጵያ መንግስት Aስተዳደሩ Eንደከዚህበፊቱ ሥራውን የሚቀጥል መሆኑን የገለጸ ሲሆን ከሽግግሩ በቀር Aሁን ያሉት የመንግስት ተቋማት ሥራቸውን Eንደተለመደው መወጣታቸውን Eንደሚቀጥሉ ያለውን መተማመን Aስታውቋል፡፡ በተጨማሪም የIትዮጵያ መንግስት የEድገት Eና የትራንስፎርሜሽን Eቅዱ የሀገሪቱ የEድገት Eስትራቴጂ ዋናው ፈርጥ ሆኖ የሚቀጥል ሲሆን ራEዮችን Eና ተልEኮዎችን በEድገት Eና ትራንስፎርሜሽኑ በተቀመጠው መልኩ ለማስፈጸም ቁርጠኛ መሆኑን Eንደዚሁም በEቅዱ መሠረት የማስፈጸሙን ተግባርም Eንደሚገፋበት Aረጋግጧል፡፡ Eንደዚሁ የIትዮጵያ መንግስት በሀገራዊ Aጋርነት Eስትራቴጂው(CPS) ዋና ድጋፍ Eና የትኩረት Aቅጣጫዎች ላይ Aብሮ ለሥራት ያለውን ፍላጎት በድጋሚ Aረጋግጧል፡፡ ይኸው Eስትራቴጂ ከEድገት Eና የትራንስፎርሜሽኑ Eቅድ ጋር ጥብቅ ቁርኝት ያለውና ብዙ የምክክር Eና የትብብር ሂደቶችን Aልፎ የተዘጋጀ ነው፡፡ የዓለም ባንክ ቡድን Eስትራቴጂ ከEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ ጋር በጥብቅ የተቆራኘ Eንደመሆኑ በAፈፃፀሙ ላይ ሊኖሩ የሚችሉ ስጋቶች ከብሔራዊ መርኀ ግብሩ ጋር በቅርብ የተያያዙ ነው የሚሆኑት፡፡ Eንደዚሁ ወደፊት ለ2015 ሊደረጉ ከታቀዱት ምርጫዎች ጋር ተያይዞ የሚነሳም ስጋት Aለ፡፡ 105 Aባሪዎች Aባሪ 1፡ የEድገትና ትራንፎርሜሽን Eቅድ ፡ ራEይ ፣ዋልታዎች Eና የተመረጡ ግቦች ..................................... 100 Aባሪ -2 ፡ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ውጤቶች ሰንሰለት ............................................................................. 103 Aባሪ 3 ፡ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ውጤቶች ማEቀፍ ............................................................................... 105 Aባሪ 4፤ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ............................................................................................................... 119 Aባሪ 5፡ የዓለም ባንክና የዓለም ገንዘብ ድርጅት (IMF) የጋራ የብድር ቀጣይነት ትንተና .................................. 172 Aባሪ 6፡ የሥርዓተ ፆታና የወንድና የሴት የልማት ተጠቃሚነት ልዩነት ትንተና በIትዮጵያ ................... 178 Aባሪ 7፡ የAየር ንብረት ለዉጥን በዓለም ባንክ ፕሮገራሞች ዉስጥ ማካተት ..................................................... 186 Aባሪ 8፡ የIትዮጵያ የልማት Aጋሮችን በዝርዝር ማስቀመጥ ...................................................................... 189 106 Aባሪ 1፡ የEድገትና ትራንፎርሜሽን Eቅድ ፡ ራEይ ፣ዋልታዎች Eና የተመረጡ ግቦች Iትዮጵያን ለመለወጥ የEድገትና ትረንፎርሜሽን Eቅድ ራEይ ሀገሪቱን E.ኤ.A Eስከ 2020-2023 ድረስ የዲሞክራሲ መርሆዎች የተከበሩባት መልካም Aስተዳደር Eና ማሕበራዊ ፍትህ የሰፈነባት በሕዝቦቿ መፈቃቀድ Eና ተሳትፎ በመመሥረት ከድህነት ተላቃ Eራሷን መካከለኛ ገቢ ካላቸው ሀገሮች ተርታ Eንድታሰለፍ ማስቻል ነው፡፡ የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ የIኮኖሚው ዘርፎች ራEይ በጎለበተ ቴክኖሎጂ የሚታገዝ ዘመናዊ Eና ምርታማ የግብርና ዘርፍ Eንደዚሁም የIንዱሰትሪ ዘርፍ የመሪነት ሚና የሚጫወትበት Iኮኖሚ በመገንባት Iኮኖሚያዊ Eድገትን ዘላቂ በማድረግ፣ ማሕበራዊ ፍትሕን በማስፈን Eና የዜጎችን የነፍስ ወከፍ ገቢ በማሳደግ መካከለኛ ገቢ ያላቸው ሀገሮች የደረሱበት ደረጃ ላይ Eንዲደርሱ ማድረግ፡፡ የEድገትና ትራንስፎሜሽን Eቅድ ዓላማዎች ፡- 1. የ11%ቱን Aማካይ ዓመታዊ Aጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት የEድገት ምጣኔን ማስጠበቅ፣ 2. በማሕበራዊ ዘርፍ (ትምህርት Eና ጤና) በምEተ-ዓመቱ የልማት ግቦች ውስጥ የተቀመጡትን ማሳካት፣ 3. የተረጋጋ ዲሞክራሲያዊ ልማታዊ መንግስት መፍጠር፣ 4. የተረጋጋ የማክሮIኮኖሚ ማEቀፍ/ Aጠቃላይ Iኮኖሚን ማስጠበቅ ወይም Eንዲኖር ማድረግ፡፡ የEድገትና ትርንስፎርሜሽን Eቅድ ዋልታዎች 1. ፈጣንና ፍትሀዊ የIኮኖሚ Eድገትን ማስቀጠል፣ 2. ግብርና ለIኮኖሚ Eድገት Eንደ ዋነኛ ምንጭ ሆኖ Eንዲቀጥል ማስቻል 3. Iንዱስትሪው በIኮኖሚው Eድገት ውስጥ ቁልፍ ሚና Eንዲጫወት ሁኔታዎችን ማመቻቸት፣ 4. የመሠረተልማትን መስፋፋት Eና ጥራት ማሳደግ 5. የማሕበራዊ Eድገትን መስፋፋት Eና ጥራት ማጎልበት 6. Aቅምን መገምባት Eና መልካም Aስተዳደርን ማስረፅ 7. ተያያዠዥነት ያላቸዉ ጎዳዮች፦ 107  የሴቶችን Aና የወጣቶችን Aቅም መገምባትን Eና ፍትሐዊነትን መደገፍ  Aካባቢና የAየር ንብረት ለውጥ  ኤች Aይ ቪ ኤድስንመከላከልና መቆጣጠር  Iንፎርሜሽን ኮሚኒኬሽን ቴክኖሎጂ የተመረጡ የEድገትና ትራንስፎርሜሽን ግቦች ክፍለ Iኮኖሚ/ ማሳያ ማመሳከሪያ የEቅድ ግብ 2009/10 2014/15 ማክሮ Iኮኖሚ 11 11.2 ተጨባጭ Aጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት Eድገት በ% 401 698 የነፍስ ወከፍ ገቢ ከAጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት በወቅታዊ የገበያ ዋጋ / በዶላር 90.6 85.0 ሲተመን) Aጠቃላይ የሀገር ውስጥ ቁጠባ ከAጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት Eድገት % 23.7 30.7 የወጪ ንግድና Aገልግሎቶች ከAጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት Eድገት በ% 10.5 31.2 የገቢ ንግድና Aገልግሎቶ ከAጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት Eድገት መጠን በ% 27.3 45.7 የሀገር ውስጥ ገቢ ከAጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት Eድገት በ% 12.9 17.3 የግብር ገቢ ከAጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት Eድገት (%) 9.7 15.3 ድህነት ተኮር ጠቅላላ ወጪ ከAጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት Eድገት (%) 12.5 15.7 የካፒታል ወጪ ከAጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት Eድገት (%) 10 13 መደበኛ ወጪ ከAጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት Eድገት (%) 8.5 8.6 ድህነት እና ደህንነት ጠቅላላ የድህነት መጠን በቁጥር በ(%) 29.2 22.2 በቂና የተመጣጠነ ምግብ Eጥረት ያለባቸው ሰዎች በ(%) 28.2 21.2 ቁልፍ ዘርፎች ግብርና Eና ተያያዥ ተግባራት (በ%) 6.4 7.3 Eሴት የተጨመረበት ግብርና ( በቢሊዮን ብር) 58.4 86.2 የኤክስቴንሽን Aገልግሎት ተጠቃሚዎች ( በሺህ) 5090 14640 ወደውጭ የሚላክ የቡና (በቶን) 319,847 600,970 ወደውጪ የሚላክ ሥጋ (በሜትሪክ ቶን) 10 111 በምርታማነት የሴፍቲኔት ፕሮግራም ተሳታፊ የAባወራዎች ብዛት ( በሚሊዮን) 7.8 1.3 Iንዱስትሪ የሱኳር ምርት (በሺህሜትሪክ ቶን) 17,172 42,516 Eሴት የተጨመረበት የIንዲስትሪ Eድገት ምጣኔ(በ%) 13.3 19.1 የጨርቃጨርቅና AልባሳትIንዲስትሪ ኤክስፖርት (በቢሊዮን ብር) 21.8 100 ሲሚንቶ የማምረት ጠቅላላ Aቅም (በሚሊዮን ቶን) 2.7 27 መሠረተ ልማት መንገዶች የመንገድ መረብ (ትስስር) (በኪሎ ሜትር) 49,000 136,000 ክረምት ከበጋ መንገድ ለመድረስየሚወስደው Aማካይ ሰዓት 3.7 1.7 የመንገድ ጥግግት በኪሎሜትር ስኩየር/ 1000ኪ/ሜትር ) 44.5 123.7 መንገዶች በተቀባይነት ሁኔታ ( ደረጃ) (በ%) 81 86.7 ክረምት ከበጋ ከሆኑ መንገዶች ከ5 ኪሎሜትር በላይ የሚርቁ መንገዶች መጠን በ% 64 29 ኃይል የኤሌክትሪክ ሽፋን በ(%) 41 75 108 ኃይል የማመንጨት Aቅም( በሜጋዋት) 2,000 8,000 ውሃ ንፁሕ የመጠጥ ውሃ ሽፋን በ(%) 68.5 98.5 የከተማ ንፁሕ የመጠጥ ውሃ ሽፋን (በየ1/2ከ.ሜ) 91.5 100 የገጠር ንፁሕ ውሃ መጠጥ ሽፋን በየበ1.5 ኪ.ሜ) 65.8 98 በመስኖ የለማ መሬት ስፋት በ(%) 2.5 15.6 ቴሌኮሙዩኒኬሽን ( ቴሌኮም) ተንቀሳቃሽ ስልክ ጥግግት (ከ100 ሰዎች ) 1.5 8.5 የስልክ Aገልግሎት ሽፋን በየ5 ኪሎሜትር (በ%) 49.3 90 ቋሚ የስልክ መስመር ደንበኞች ( በሚሊዮን) 1.2 8.6 ተንቀሳቃሽ ስልክ ደንቦኞች ( በሚሊዮን) 7.6 64.4 የIንተርኔት Aገልግሎት ደንበኞች ( በሚሊዮን) 0.20 7.17 የከተማ ልማትና መኖሪያ ቤት በተቀናጀ የቤቶች ልማት የከተማውን ሥራ Aጥ ቁጥር መቀነስ ( በሺህዎች) 176 400 የመኖሪያ ቤትና መሠረታዊ Aገልግሎቶች Aቅርቦት ( በቤት) 213,000 700,000 ትምህርት Aጠቃላይ /ጥቅል የመጀመሪያ ደረጃ ተማሪዎች ቅበላ ( ከ1-8) በ% 94.2 100 የAንደኛ ደረጃ ት/ቤት የሴትና የወንድ ተማሪዎች ጥምርታ 0.93፡1 1፡1 የAንደኛ ደረጃ ት/ቤቶች የተማሪዎችና የመጽሀፍ ጥምርታ 1.25፡1 1፡1 የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤትን ንጥር የተማሪዎች ቅበላ (በ%) 87.9 97 የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ጥቅል የተማሪዎች ቅበላ መጠን (በ%) 38.1 75 የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የቅበላ Aቅም (ለመጀመሪያ ዲግሪ) 185,788 467,000 የቴክኒክ፣ሙያ፣ ትምህርትና ሥልጠና የቅበላ Aቅም ( TVET) 430,562 1,127,330 ማንበብ Eና መጻፍ የሚችሉ ጎልማሶች መጠን (በ%) 36 95 ጤና የመጀመሪያደረጃ የጤና Aገልግሎት ሽፋን ( በ%) 89(2008/90) 100 ከ5ዓመት በታች የሆኑ ሕፃናት ሞት መጠን መቀነስ ( ከ1000) 101 67 የEናቶች የሞት መጠን ከ(1000) 590 267 የወሊድ ቁጥጥር ስርጭት መጠን (በ%) 55 80 በጤና ባለሙያዎች ክትትል የሚወልዱ Eናቶች መጠንበ% 25 60 የዲ.ፒ.ቲ.3 ክትባት ሽፋን (%) 81.9 90 በወባማ Aካባቢ የሚኖሩና የተሻሻሉ Aጎበሮችን (በመድሀኒት የተነከሩ) ያገኙት Aባወራዎች 100 100 መጠን በ% 109 Aባሪ -2 ፡ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ውጤቶች ሰንሰለት ገላጭ ምሰል - 6 የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ (EትE) ወደ ሀገር Aጋርነት ሲተረጎም የEድገትና የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ የEድገትና ትራንስፎርሜሽን የEድገትና ትራንስፎርሜሽን የEድገትና ትራንስፎርሜሽን ትራንስፎርሜሽን Eቅድ ዋልታ- 1 Eቅድ ዋልታ-2 ግብርና Eቅድ ዋልታ-3 Iንዱስትሪ Eቅድ ዋልታ- 4 ጥራት ያለውን መሠረተ ዋልታ-5 ፈጣንና ፍትሐዊ የIኮኖሚ Eድገት ለIኮኖሚ Eድገት ዋነኛ በIኮኖሚ ውስጥ ቁልፍ ልማት ማስፋፋት ማሕበራዊ ልማትን በተረጋጋ ማክሮAኮኖሚ ውስጥ ምንጭ /መሰረት ሚናውን መጫወት ይኖርበታል በጥራት ማስፋፋት ዋልታ፡1 ተወዳዳሪነትን Eና የሥራ Eድልን ማሳደግ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ዋልታ- 2 Aደጋ ተቋቋሚነትን ማሳደግ Eና ት የተረጋጋ ማክሮ የተጠናከረና የተሻሻለ የተጠናከረ ምርታማነትና የጎለበተ ክልላዊ የተሸሻለ ማሕበራዊ Aጠቃላይ Iኮኖሚ Aካባቢ መሠረተ ልማት Aቅርቦት ተወዳዳሪነት ትስስር Aገልግሎቶች ማሕበራዊ Aቅርቦት ጥበቃና የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ ዋልታ- 6 የስጋት Aቅምን መገምባት Eና መልካም Aስተዳደርን ማስረፅ Aስተዳደር የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው መሠረቶች መልካም Aስተዳደርና የመንግስት ግንባታ የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ - ተጓዳኝ ዘርፎች የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው ተጓዳኝ ትኩረቶች 1) ሥርዓተ ፆታ 1) ሥርዓተ ፆታና 2) የAየር ንብረት ለውጥ 2) የAካባቢና የAየር ንብረት ለውጥ 110 ምስል 7፡ የIትዮጵያ የሀገር Aጋርነት ስትራቴጂ (ሀAስ) ውጤቶች ሰንሰለት ዘላቂ Eድገትና የድህነት ቅነሳ በተረጋጋ ማክሮ Iኮኖሚ ዋልታ-1 ዋልታ-2፡ Aደጋ ተቋቋሚነትን ማሳደግ Eና ተወዳዳሪነትና የሥራ Eድልን ማሳደግ ተጋላጭነትን መቀነስ የተረጋጋ ማክሮ የተጠናከረ የተጠናከረና የተጠናከረ የተሻሻለ ማሕበራዊ Aጠቃላይ ማሕበራዊ Iኮኖሚ Aካባቢ ተወዳዳሪነትና የተሻሻለ ክልላዊ ትስስር Aገልግሎቶች Aቅርቦት ጥበቃና የስጋት ምርታማነት የመሠረተ Aስተዳደር ልማት Aቅርቦት መሰረታዊ ጉዳይ፡ መልካ Aስተዳደርና የመንግስት ግንባታ ተጓዳኝ ጭብጦች 1) ሥርዓተ ፆታና ልማት Eና 2) የAየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋም Aረንጓዴ Iኮኖሚ 111 Aባሪ 3 ፡ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ውጤቶች ማEቀፍ 97 96F ትኩረት የሚሰጣቸዉ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ውጤቶችና ጠቋሚዎች (E.A.A ዓብይ Aመላከች የዓለም ባንክ ቡድን ጉዳዮችና Eንቅፋቶች ከ2011 መነሻና በ2016 መጨረሻ ግቦች) መርኀ ግብር Aጠቃላይ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ጭብጥ፣ ዘላቂ Eድገትና ድህነት ቅነሳ የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ ግቦች፡- 1. የ11% Aማካይ ዓመታዊ የሀገር ውስጥ ምርት Eድገት ማስጠበቅ ፣ 2. በ2010/11 የነበረው Aጠቃላይ የድህነት መጠን ፣ ከ29.2% በ2014/15 ወደ 22.2% መቀነስ፣ 3. በምEተ ዓመቱ የልማት ግቦች የማህበራዊ ዘርፍ ግቦች ማሳካት(ትምህርት Eና ጤና) 4. የተረጋጋ ዲሞክራሲያዊና ልማታዊ መንግስት መፍጠር፣ 5. የተረጋጋ ማክሮ Iኮኖሚ ማEቀፍ ማስጠበቅ፡፡ ዋልታ 1 ተወዳዳሪነትን Eና የሥራ Eድልን ማሳደግ Aጠቃላይ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ Eስትራቴጂያዊ ግብ1. የተረጋጋ ማክሮ Iኮኖሚ Aካባቢ የEድገት Eና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ ግቦች፡- 1. የዋጋ ግሽበትን መቆጣጠር 2. የሀገር ውስጥ ገቢ የማመንጨት Aቅምን ማጠናከር ( የገቢ ግብርን ከ9.7% ወደ 15.3% ማሳደግ ( በ2014/15)፣ 3. የሀገር ውስጥ ቁጠባ ማሳደግ ( በ2010/11 ከ5.5% ወደ 15% ማድረስ ( በ2014/15)፣ 4. የመንግስት የበጀት ጉድለት ድርሻ ከዓመታዊ Aጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት ከ2% በላይ Eንዳይሆን መቆጣጠር፣ 5. የመንግስት የበጀት Aጠቃቀምን ዘላቂ በሆነ መልኩ ግልጽ ማድረግና ይኹንኑን ማስጠበቅ፡፡ - ፈጣን Eድገት የዋጋ ውጤት 1.1፦ መዋቅራዊና ማክሮIኮኖሚክ ፖሊሲዎቹ - ወቅቱን የጠበቀ ዝግጅት Aና Aዲስ የገንዘብ ድጋፍ Aመላካች፡ ግሽበትን በማባባስና ውስጣዊና ውጫዊ ሁኔታዎች ሁኔታዎች ሚዛናቸውን ቁጥጥር በተቀናጀ Eና ወጥ በሆነ - Aማራጭ የልማት ፖሊሲዎች(DPO) ውጫዊ Aለመረጋጋትን ጠብቀው Eንዲቆዩ ምቹ ናቸው፡፡ የማክሮ Iኮኖሚ Eና የፊሲካል በAጠቃላይ/በዘርፍ በመፍጠር Aጠቃላይ ጠቋሚ1፦ የዋጋ ግዥበትን ለመቆጣጠር ጤናማ የገንዘብ በጀት ማEቀፍ ላይ Aመላካች፡ ትንተናና የማማከር፡ የቴክኒክ ድጋፍ Iኮኖሚው Eንዳይረጋጋ Eና ፊዚካል ፖሊሲ ተግባራዊ ሆኗል፡፡ - በመንግስት ድርጅቶች ሥራ Eና ሌሎች ስጋት ሊያመጣ ይችላል መነሻ፡ 21.6%(በ2011/12 መጨረሻ)% ላይ ያልዋሉ በጀቶችንና - በዓመት ሁለቴ Iኮኖሚያዊ መረጃን ወቅታዊ - የዋጋ ግሽበቱ ከሰኔ 2011 ግብ ( ከ10 በታች) ያልተወራረዱ ሰነዶችን Eንዲሆን ማድረግ ጀምሮ ከፍተኛና ለመቆጣጠር የAሠራር ዘዴ - የድህነት ምዘና Eና ማመላከት 97 ትረስትፈንድለሀገርአጋርነትእስትራቴጂዋልታዎችናልዩፕሮጀክቶች/መርኀግብሮችስላለውአስተዋጽኦአባሪ 12 ይመልከቱ) 112 ትኩረት የሚሰጣቸዉ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ውጤቶችና ጠቋሚዎች (E.A.A ዓብይ Aመላከች የዓለም ባንክ ቡድን ጉዳዮችና Eንቅፋቶች ከ2011 መነሻና በ2016 መጨረሻ ግቦች) መርኀ ግብር ያልተደጎመ ነው የመረጃ ቋት (database) - ሀገራዊ የIኮኖሚ ስምምነት - Aማራጭ ፖሊሲዎችን መዘርጋት - የብድር ዘላቂነት ትንተና ለማዘጋጀት Eና -በማክሮ Iኮኖሚ ጎዳዮች ላይ - የንግድ ግንኙነት ምርመራ ጥናት በAዳዲስ ሀሳቦች ላይ በIትዮጵያ መንግስትና - ለንግድ ፎረም ውጤት Eስታስቲካዊ መረጃ ለመወያየት ያለው በልማት Aጋሮ መካል Aጋሮች የመነጋገሪያ መንገድ የውይይትና ምክክር -የዓለም የገንዘብ ድርጅት ደካማ መሆን Aሠራሮችን መዘርጋት - በቅርቡ የሀገር ውስጥ ውጤት 1.2 ፡ የሀገር ውስጥ ሀብት የማንቀሳቀስ ብቃት - ባዮሜትሪክ ዘዴ በመካሄድ ላይ ያለ ፋይናንሲንግ - የመንግስት ዘርፍ ምርት Eድገት መጨመር በመጠቀም የግብር ከፋች የAቅም ግንባታ በመቀነሱ የገቢ Eድገት ጠቋሚ 2 ፡ የግብር ገቢ ድርሻ ከAጠቃላይ ሀገራዊ ምርት ምዝገባ በቀጣይነት መጨመር Aዲስ የገንዘብ ድጋፍ Aመላካች ቀንሶ በመንግስት በጀት መነሻ ፡ 9.7% - የማይክሮ በጀት ድጋፍ (E.A.A በ20111 ዓ.ም 1.8 ሚሊ) ላይ ጫና መፍጠሩ ግብ፡ 15% በፌዴራልና በክልል ደረጃ - የመንግስት ዘርፍ ማሻሻያና የAቅም ግንባታ - የሀገር ውስጥ ሀብትን ግብር ሰብሳቢ ተቋማትን ፕሮግራም(የመንግስት ፋይናንስ Aስተዳደርን የማንቀሳቀስ Aቅም በመሳሪያ፣ በቂ ሀላፊነት ጨምሮ) ደካማ መሆን፡፡ ገቢ በመስጠትና በሕግ በማጠናከር የትንተናና የማማከር ስራዎች፤ የቴክኒክ ድጋፍ ከAጠቃላይ ሀገራዊ - ታክስ የማሰባሰብና የማስተዳደር Aመላካች ምርት Aንፃር ከሰሀራ Aቅምን ማሳደግ - የመንግስት ወጪ ቅኝት በታች ከሆኑት የAፍሪካ - የብድር Aስተዳደርና የAፈፃፀም ምዘና Aገሮች ጋር ሲወዳደር - የመካለለኛ ጊዜ የብድር Aስተዳደር Eስትራቴጂ ዝቅተኛ መሆን ቴክኒካዊ ድጋፍ Aጋሮች የዓለም ገንዘብ ድርጅት የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ Eስትራቴጂያዊ ዓላማ-2 የተጠናከረ ተወዳዳሪነትና ምርታማነት 113 ትኩረት የሚሰጣቸዉ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ውጤቶችና ጠቋሚዎች (E.A.A ዓብይ Aመላከች የዓለም ባንክ ቡድን ጉዳዮችና Eንቅፋቶች ከ2011 መነሻና በ2016 መጨረሻ ግቦች) መርኀ ግብር የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ ግቦች፡- 1.ግብርና፡-ገበያ ተኮር የሆኑት የግብርና ምርቶች ለሀገር ውስጥና ለውጭ ገበያ በAነስተኛ የAርሶ Aደሮች ማሳና በግል Eንቨስተሮች ይዞታ ላይ በብዛት ማምረት፡፡ - የሰብል ምርታማነትን መጨመር ( በኩንታል/ሄክታር) ከ17ኩንታል/ሄክታር (2010) ወደ 22 ኩ/ሄክታር ( በ2015) ማሳደግ፡፡ - የግብርና Eሴትን በመጨመር የግብርና ሴክተርን ኤክስፖርት ( በዶላር) ከ1.5 ቢሊዮን ( 2010) ወደ 6.5 ቢሊዮን ( 2015) ማሳደግ፡፡ 2.የግል ሴክተርና የተሻሻለ ተወዳደሪነት፡- የንግዱን ሴክተር ብቃትና ተወዳዳሪነትን ማሳደግ Eና ለልማታዊ ባለሀብቶች ምቹ ሁኔታዎችን መዘርጋት፡፡ - Aጠቃላይ ኤክስፖርት ከAጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት Eድገት ከ13.6%( 2010) ወደ 22.5% ( በ2015) ማሳደግ፡፡ - በጥቃቅንና Aነስተኛ Iንተርፕራይዞች 3 ሚሊዮን ፣ በጨርቅና ክር Eንዲስትሪ 40,000፣ በስኳር ፋብሪካዎች 200,000 Aዳዲስ ሥራዎችን መፍጠር፡፡ 3.የፋይናንስ ዘርፍ፡- ተደራሽ ፣ ብቁ Eና ተወዳዳሪ የፋይናንስ ሥርዓት ለመመሥረት በማለም የፋይናንሱን ዘርፍ ማጠናከር - የፋይናንስ ተደራሽነት Aሁን ካለበት 20% በEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ መጨረሻ ላይ ወደ 75% ማሳደግ፡፡ - በብዙ ሥፍራዎች ዝቅተኛ ውጤት 2.1፦በተመረጡ ሥፍራዎች - የመሬት ስፋት ከተሻሻሉ በመካሄድ ላይ ያለ የገንዘብ ድጋፍ የሰብልና የዳበረ የግብርና ምርታማነትና ግብይት የግብርና ቴክኖሎጂዎች - የግብርና Eድገት ፕሮግራም የEንስሳት ሀብት ጠቋሚ 3፡ Aማካይ ምርት በተመረጡ ሰብሎችና ጋራ በተመረጡት ወረዳዎች - የምሥራቅ Aፍሪካ የግብርና ምርታማነት ምርታማነት መኖር፣ ወረዳዎች - ተጨማሪ ለመስኖ የተዘጋጀ ፕሮጀክት - ደካማ የውሃና መሬት መነሻ፡ 9.9 መሬት ወይም የተጠናከሩ - የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ጥበቃ (II) Aያያዝ ልማድና ተቋማት፣ ግብ፡ 11.5 (በሄ/ር) - የመስኖና ተፋሰስ ፕሮጀክት - የተበጣጠሰና ያልተቀናጀ ጠቋሚ 4፡ ለገቢያ የቀረቡ የግብርና ምርቶች (በAሜሪካ ዶላር) - የተገነቡ መጋቢ መንገዶች - የግምጃቤት ደረሰኝ ሥራ፡- ፋይናንሲንግ የመንግስት የግብርና በተመረጡ ወረዳዎች ወይም የተጠገኑ (በኪ/ሜትር) ፕሮራም Aገልግሎት፣ መነሻ ፡ 7,176 ብር (ለEያንዳንዱ ቤተሰብ) - Iትዮጵያ - የንብ ባንክ የቡና ማህበራት የAደጋ ግብ፡ 8,731 ብር (ለEያንዳንዱ ቤተሰብ) መጋራት ሁኔታ Aመቻቺ - የAርብቶ Aደር ማህበረሰብ ልማት II - የምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮጀክት - ጣና በለስ የተቀናጀ የውሃ ሀብት ልማትና ፕሮጀክት Aመላካች፡ Aዲስ የገንዘብ ድጋፍ - የግብርና Eድገት ፕሮግራም (AGP)II - Aርብቶ Aደር ማህበረሰብ ልማት(PSDP)III - የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ጥበቃ መደገፍ (PBS)III Aመላካች ፡ የትንተናና የማማከር ስራ፤ ቴክኒካዊ 114 ትኩረት የሚሰጣቸዉ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ውጤቶችና ጠቋሚዎች (E.A.A ዓብይ Aመላከች የዓለም ባንክ ቡድን ጉዳዮችና Eንቅፋቶች ከ2011 መነሻና በ2016 መጨረሻ ግቦች) መርኀ ግብር ድጋፍ Eና ሌሎችም - የተጠናከረ የፖርትፎሊዮ Aስተዳደር - የመሬት Aስተዳደር ቴክኒካዊ ድጋፍ - ከAየር ንብረት ጋር ተስማሚ የሆነ ግብርና - የAደጋ ስጋት ቅነሳ Aስተዳደር - የክህሎት ማበልፀጊያ የትንተናና ማማከር ስራ -የAየር ንብርት ለዉጥ ትንተናና የማማከር ስራ Aጋሮች፡ የAሜሪካ ልማት ደርጅት፤ ካናዳ ልማትኤጀንሲ፤ የተባበሩት መንግስታት ምግብና Eርሻ ድርጅት፤Eስፔን ፤ ኔዘርላነድስ፤ የተባበሩት መንግስታት የልማት ድርጅት - ውጤት 2.2 ፡ በማምረቻና Aገልግሎቶችየጨመረተወዳዳሪነት - መንግስት ተቀብሎ የሚያካት በመካሄድ ላይ ያለ የገንዘብ ድጋፍ መሻሻል ሊደረግባቸውየሚገ ታቸው የመፍትሄ -የግል ሴክተር ልማ የAቅም ግንባታ ፕሮጀክት ባ የቢዝነስ ጠቋሚ 5፡ በማምረቻና የAገልግሎት ሀሳቦች የሚቀርቡበት መደበኛ -የቱሪዝም ልማት ፕሮጀክት መመሪያዎችና ድርጅቶች የተፈጠረ Aዲስ የሥራ Eድል በቁጥር የመንግስትና የግል ዘርፍ -የሴቶች ሥራ ፈጠራ ልማት ፕሮጀክት ፖሊሲዎች መነሻ፡ ዜሮ (0) የንግግር መድረክ -የከተማ Aካባቢ መስተዳደር ልማት ፕሮጀክት - ደካማ የመንግስትና የግል ግብ፡ 200,000 - ቀላል Eና ቀልጣፋ የምዝገባ -የኤሌክትሪክ ዝርጋታ( ኔት ወርክ) ማጠናከሪያ Eና ዘርፍ ውይይት Eና ፍቃድ ማስፋፍያ ፕሮጀክት - የንግድ ሥራ ልማት Aሰጣጥ መስፈርቶች Aመላካች Aዲስ የገንዘብ ድጋፍ Aገልግሎት - በተመረጡ ማምረቻና - ተወዳዳሪነትና የሥራ Eድል ፈጠራ ፕሮጀክት Eጥረት፤ ክህሎትን ጨምሮ Aገልግሎት ሰጪ ዘርፎች - የከተማ የAካባቢ መስተዳደር II - በዝቅተኛ ደረጃላይ የሚገኝ በንግድ ሥራ ልማት Aመላካች ፡ የትንተና፡ የማማከርና ሌሌች ስራዎች የንግድ ሎጀስቲክ Aገልግሎት የተደገፉ በሴቶች - የIትዮጵያ Aየር ንብረት Iንቨስትመንት የተያዙ ድርጅቶች ቁጥር ፕሮጀክት - የንግድ /የልውውጥ - በዓለም Aቀፍ የገንዘብ ኮርፖሬሽን የሚደገፍ ሎጀስቲክ ሰነዶች Aማካይ -የIትዮጵያ የመንግስት Eና የግል ውይይት ቁጥርና የተቀነሱ ውጣ ተነሳሽነት ውረዶች (ደረጃዎች) - በብሔራዊ ደረጃ በተወዳዳሪነትና ሥራ ፈጠራ - ተወዳዳሪነትን ለማስተዋወቅ ላይ የቴክኒክ ድጋፍ 115 ትኩረት የሚሰጣቸዉ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ውጤቶችና ጠቋሚዎች (E.A.A ዓብይ Aመላከች የዓለም ባንክ ቡድን ጉዳዮችና Eንቅፋቶች ከ2011 መነሻና በ2016 መጨረሻ ግቦች) መርኀ ግብር በየዓመቱ በIትዮጵያ - ተከታታይ የፖሊሲ ማብራሪያዎች የከተሞች ቀን ተብሎ - የማክሮ Iንሹራንስ የክትትልና ድጋፍ ማEቀፍ ይከበራል ማEክል ውጤት 2.3፡ የጨመረ የጥቃቅንና Aነስተኛ Iንተርፕራይዞቹ - የጥቃቅን Eና Aነስተኛ - የAየር ንብርት ለዉጥ መቋቋሚያ ፈጠራ - የመካለኛና የረጅም ጊዜ የፋይናንስ Aገልግሎት ተደራሽነት Iንተርፕራይዞች የብድር ማEከል ፋይናንስ Eጥረት ጠቋሚ 6፦የባንኮች ለጥቃቅንና Aነስተኛ Iንተርፕራይዞች የሰጡት Iንፎርሜሽን ማEከላት - ስርዓተ- ጾታ ላይ ያተኮረ ፖሊሲና የብድር መጠን ፣ ያቀረቡት የብድር ገንዘብ ሽፋን መጨመር ለደንበኞቻቸው የጥናትና ምርምር ንግግር - AበAሁኑ ወቅት ጥቃቅንና መነሻ፡ ዜሮ ም ጭምር -ከሀገር ዉጭ ለሚላክ ገንዘብ የተጠናከረ መመሪያና Aነስተኛ Iንተርፕራይዞች ግብ፡ 28 ሚሊዮን Aሜሪካ ዶላር - Aነስተኛና ጥቃቅን ማEቀፍ ውስን የሆነ የፋይናንስ Iነተርፕራዮዞችን ለማቋቋም Aጋሮች፡ Aገልግሎት ተደራሽነት ስራ ላይ የዋለዉ ብድር የAለም Aቀፍ ልማት መምሪያ (DFID)፣ የAውሮፓ Aላቸው፡፡ ሕብረት(EU)፣ የAፍሪካ ልማት ባንክ(AfDB)፣ ጂቲዜድ(GTZ)፣ የዓለም Aቀፍ የገንዘብ ተቋም(IMF)፣ ዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን(IFC)፣ ሲAይዲኤ(CIDA) የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ Eስትራቴጂያዊ ዓላማ3፡የተጠናከረ Eና የተሻሻለ የመሠረተ ልማት Aቅርቦት የEድገትና ትራንስፎርሜሽን ግቦች 1.ኃይል፡ (ሀ)የኤሌክትሪክ Aቅርቦት ሽፋን E.A.A በ2010 ዓ.ም41% ከነበረዉE.A.Aበ2015 ወደ 75% ያድጋል (ለ)ኃይል የማመንጨት Aቅም(በሜጋዋት) በ2010 ዓ.ም2,000 ከነበረዉ E.A.A በ2015 ወደ 10,000 ያድጋል፡፡ 2.ትራንስፖርት፡ (ሀ)የመንገድ ኔት ወርክ(ትስስር) E.A.A. በ2010 ዓ.ም 49,000 ኪ/ሜትር ሲሆን በ2015 ዓ.ም ወደ 136,000 ኪ/ሜትር ያድጋል (ለ) መንገዶች በደህናና ጥሩ ሁኔታዎች ከ81%,በ2010፣ ወደ 86% በ2015 ያድጋል፡፡ 3.የመጠጥ ዉሃ Aቅርቦትና ኝጽህና Aጠባበቅ (ሀ) የንፁህ የመጠጥ ውሃ ከ68.5% በ2010፣ ወደ 98.5% በ2015 ያድጋል፡፡ (ለ) የመጠጥ ዉሃ Aቅርቦትና ሳንቴሽን ሽፋን E.A.A. በ2010 ዓ.ም 52.4% ሲሆን በ2015 ወደ 84% ያድጋል፡፡ (ምንጭ፡ ሳኒቴሽን Aክሽን ፕላን) - ቀ ቀደም ሲል ከግሪዱ/ ውጤት 3.1፦የኤሌክትሪክ ተደራሽነት መጨመር - ቀደም ሲል፡ ከግሪዱ በመካሄድ ላይ ያለ የገንዘብ ድጋፍ ማስተላለፊያ ጋር ጠቋሚ 7፡ በተመረጡ ሥፍራዎች የኤሌክትሪክ ተደራሽነት ጋር በተገናኙና Aዲስ -የኃይል ተደራሽነት በተገናኙት Aንዳንድ ያገኙ ሰዎች ቁጥር በሚዘረጋባቸው የተመረጡ -የኤሌከልትሪክ ተደራሽነት (ለገጠር) ማስፋፋት ቦታዎች ዝቅተኛ መነሻ፡ በግሪዱ ክልል ውስጥ ከሚገኙት12 ሚሊዮን ሲሆን Aካባቢዎች የኤሌክትሪክ -የኤሌክትሪክ ተደራሽነት ገጠር II 116 ትኩረት የሚሰጣቸዉ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ውጤቶችና ጠቋሚዎች (E.A.A ዓብይ Aመላከች የዓለም ባንክ ቡድን ጉዳዮችና Eንቅፋቶች ከ2011 መነሻና በ2016 መጨረሻ ግቦች) መርኀ ግብር ተደራሽነት መጠን መኖሩ፣ ከግሪድ ውጪ- ደግሞ 16.5 ሚሊዮን ነዉ፡፡ መስመር ተጠቃሚ Aባወራዎች -የኤሌክትሪክ ኔትወርክ ማጠናከሪያና ማስፋፊያ - ዋናው የኔትዎርክ ማነቆ ግብ፡በግሪዱ ክልል ውስጥ ከሚገኙት 24 ሚሊዮን ሲሆን ቁጥር መጨመር፣ -የAባይ ተፋሰስ Iኒሼቲቭ Iትዩ-ሱዳን በመስመር ፍላጎት በከፍተኛ ደረጃ ከግሪድ ውጪ- ደግሞ 60 ሚሊዮን - የማገናኘት ሥራ በማደጉ የተነሳ የማስተላለፊያ በተመረጡ ቦታዎች Aዲስ ኤሌክ Aመላካች Aዲስ የገንዘብ ድጋፍ መስመሮች ላይ ትሪክ የገባላቸው ከተሞችና -ሀሌሌ ወራቤሳ የውሃ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት የማጠናከር ሥራ መንደሮች ቁጥር፣ - ታዳሽ ሀይል ፕሮጀክት መሥራት የሚጠይቅ መሆኑ -የIትየጵያ ኤሌክትሪክ Aመላካች፡-የትንተናናየማማከር ተግባራት), የቴክኒክ ነው፣ ኃይል ኮርፖሬሽን የሰለጠነ ድጋፍ የንግድ መድረክ (ፎርም) Eና ሌሎች - ከግሪዱ ውጭ ለሆነ ታዳሽ የሰው ሀይል ቁጥር - ለAሉቶ ላንጋኖ ፕሮጀክት የተቀናጀ ፈንድ ኃይል ዝቅተኛ ተደራሽነት - ጂOትርማል ዘርፍ Eስትራቴጂ (የከርሰ ምድር) - የIትዮጵያመብራት ሃይል Eንፋሎት ሃይል Eስትራቴጂ ኮርፕሬሽን - የሃይድሮ ፓወር የልቀትማEከልየቴክኒክ ድጋፍ ትላልቅና ውስብስ -ሃይድሮሊክ ላብራቶሪ፣ለግድብ ደህንነት ፕሮጀክቶን ለማስፈፀምና የቴክኒክ ድጋፍ ለማስተዳደር የማኔጅመንት - ውጤትን መሰረት ያደረገ Aለም Aቀፍ Aጋርነት Aቅሙ ደካማ መሆን፡፡ ድጋፍ የባዮ ጋዝ ፕሮጀክት - በAለም Aቀፍ የAካባቢ ፋሲሊቲ የፀሐይ ብርሃን ፕሮግራም (የሶላር Iነርጂ ፕሮግራም) Aጋሮች፡- ዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን፣(የAፍሪካ ልማት ባንክ፣ፈረንሳይ ፣ጃፓን፣ Aይስላንድ 117 ትኩረት የሚሰጣቸዉ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ውጤቶችና ጠቋሚዎች (E.A.A ዓብይ Aመላከች የዓለም ባንክ ቡድን ጉዳዮችና Eንቅፋቶች ከ2011 መነሻና በ2016 መጨረሻ ግቦች) መርኀ ግብር -ዝቅተኛ የመንገድ ውጤት 3.2 ፡የተሸሻሉ መንገዶችና የትራንስፖርት መሠረተ - የIትዮጵያ መንገዶች በመካሄድ ላይ ያለ የገንዘብ ድጋፍ ጥግግት ከገጠሩ ህዝብ ልማት ባሥልጣን የጥራት -የመንገድ ዘርፍ ልማት ፕሮግራም III 10% ብቻ በ2 ኪሎ ሜትር ጠቋሚ 8፡ የተሠሩ ተጨማሪ ኪሎ ሜትር መንገዶች ፡ (Aዲስ ማረጋገጫ ሥርዓት ተግባራዊ -የመንገድ ዘርፍ ልማት ፕሮግራም IV ከክረምት ከበጋ መንገድ ርቀት ወይም ደረጃው ወደ Aስፋልት ያደገ) ወይም በጥሩ ሁኔታ ሆኗል፣ -የከተማ Aካባቢ መሰተዳድር ልማት ይኖራል፡፡ የተጠገነ) - በIትዮጵያ መንገዶች -የመሠረታዊ Aገልግሎት ጥበቃ II - የIትዮጵያ መንገዶች መነሻ፡ በፌዴራል የተሠራ የለም፣ ባለሥልጣን የጥገና -የምርታማነት ሴፍቲኔት III ባለሥልጣን Aቅም በገጠር የተሠራ የለም Aስተዳደር ሥርዓት ተሻሽሏል -የAርብቶ Aደር ማህበረሰብ ልማት ፕሮጀክት ዲዛይን በመገምገም፣ በፌደራል የተጠገኑ ወይም ደረጃቸውየተሻሻለየሉም - የIትዮጵያ መንገዶች -የግብርና Eድገት ፕሮግራም ጥራትን በማረጋገጥ፣ ግብ፡ በፊዴራል የሚሠራ መንገድ ርዝማኔ 4,330 ኪሎ/ሜትር ባለሥልጣን የዋጋ ቁጥጥር Aመላካች Aዲስ የገንዘብ ድጋፍ ኮንትራትን በማስተዳደር፣የደህ በገጠር የሚሠራ የመንገድ ርዝማኔ ደግሞ11,215 ኪ/ሜትር ሥርዓት ተፈፃሚ ሆኗል -የ(RSDP4) ድጋፍ የትራንስፖርት ዘርፍ ፕሮጀክት ንነት መርሆዎችን በማሰፈፀም በፌዴራል የሚጠገኑ/ደረጃቸው የሚሻሻል መንገዶች ርዝማኔ - መደበኛ የጥገና -የ(RSDP4) ድጋፍ የትራንስፖርት ዘርፍ ፣የደህንነት ጥበቃዎች 5,750 ኪ/ሜትር ኮንትራክት Eያደገ ፕሮጀክት (2) መሟላታቸውን ጠቋሚ 9፡ ተጨማሪ Aዲስ የተሠሩ ወይም በጥሩ ሁኔታ መጥቷል -የከተማ Aካባቢ መስተዳደር II በማረጋገጥ፣ ረገድ ዝቅተኛ የተጠገኑ የገጠር መጋቢ መንገዶች በኪሎ ሜትር -የገጠር መንገዶች ድጋፍ መሆን፡ መነሻ፡ 800ኪ/ሜትር -የAርቢቶ Aደር ማህበረሰብ ልማት III የIትዮጵያ መንገዶች ግብ፡ 71,500 ኪ/ሜትር -የተሸሻለ Aገልግሎተን ማስተዋወቅ ባለሥልጣን ከፍተኛ ጥራት (የመሠረተዊ Aገልግሎቶች ጥበቃ ምEራፍ III) ያለውን መንገድ ተወዳዳሪ Aመላካች የትንተናና የማማከርEና ሌሎች ስራዎች በሆነ ዋጋ ለማቅረብ ዘመናዊ - Eየጨመረ ያለውን የመንገድ ግንባታ Aዋወጪ መሆንን ይፈልጋል፡፡ ማጥናት Aጋሮች: የAውሮፓ ሕብረት(EU)፣ ጃይካ(JICA)፣ የዓለም Aቀፍ ልማት መምሪያ (DFID)፣ ቻይና፣የAፍሪካ ልማት ባንክ(AfDB)፣ ቢኤዲIኤ(BADEA) - ዝቅተኛ የሽፋን መጠን፣ ውጤት 3.3፦ ተደራሽነቱ የጨመረ የውሃና ሳኒቴሽን - የተጠቃሚዎቹ የውሃ ሀብቱ በመካሄድ ላይ ያለ የገንዘብ ድጋፍ በተለይም በታዳጊ ክልሎች Aገልግሎት በከተማ Eና ገጠር Aካባቢዎች፡፡ የመጠቀም Eና የመጠገን - የመጠጥ ውሃ Aቅርቦት፣ሳኒቴሽን የንጽህና - በዋጋ መውረድና በስርጭት ጠቋሚ10 ፡ በተመረጡ የከተማና የገጠር መንደሮች የተሻሻለ Aቅም ተጠናክሯል፡፡ (WASH)I ብክነት ምክንያት የዉሃ የመጠጥ ውሃ/ የውሃ ሀብት ተደራሽ የሆኑ ተጨማሪ ሰዎች - የከተማው የውሃ - የከተማ የየመጠጥ ውሃ ቅርቦት፤ Aገልግሎት ሰጪ ተቋማት መነሻ፡ ዜሮ Aገልግሎት ሰጪ ሳኒቴሽንና ንጽህና (UWSS) 118 ትኩረት የሚሰጣቸዉ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ውጤቶችና ጠቋሚዎች (E.A.A ዓብይ Aመላከች የዓለም ባንክ ቡድን ጉዳዮችና Eንቅፋቶች ከ2011 መነሻና በ2016 መጨረሻ ግቦች) መርኀ ግብር ቀልጣፋ Aለመሆን ሲሆን ግብ፡ 4.2 ሚሊዮን ተቋማት የሥራ Eቅዶችን - የከተማ Aካባቢ መስተዳደር ልማት ፕሮጀክት ይህም ( 33%ከሆነው ጠቋሚ 11፡ የተሻሻለ ሳኒቴሽን (የሽንትቤት)Aገልግሎት የማስተዳደርና (ULGDP) ዝቅተኛ ገቢ ካላቸው የAፍሪካ ያገኙ ተጨማሪ የገጠር ወይም የከተማ Aባወራዎች የመፈጸም -የመሠረታዊ Aገልግሎት ጥበቃ (PBS) ምEራፍ III ሀገሮች ጋር በንጽጽር ሲታይ መነሻ፡ ዜሮ Aቅም -የምርት ሴፍትኔት ፕሮግራም III በትክክል ወደ 40% የሚጠጋ ግብ፡ 4.5 ሚሊዮን ተጠናክሯል፡፡ -የAርብቶ Aደር ማህበረሰብ ልማት(PSDP) ሲሆን) Eንደ ኤAይሲዲ Aመላካች Aዲስ የገንዘብ ድጋፍ (AIC,2008) ከሆነ 23% - የውሃ Aቅርቦት፣ ሳኒቴሽንና ንጽህና በታች ወይም ለታዳጊ ሀገሮች - የከተማ የAካባቢ መስተዳደር ልማት ከተቀመጠው ጥሩ ከተባለው - የAርብቶ Aደር ማህበረሰብ ልማት ደረጃ የዘለለ ነው፡፡ - የተሸሻለ Aገልግሎት ማስተዋወቅ(PBS)ምEራፍ III - የከርሰ ምድር ውሃ Eምቅ -የምሥራቅ Aፍሪካ Aርብቶ Aደር የኑሮ ማገገሚያ Aቅምን የማጥናት፣ Eና ተቋቋሚነት የማልማትና የማስተዳደር Aመላካች ፡-የትንተናና የማማከር ተግባራት፣ ሥራ ብቁ Aለመሆን፡፡ የቴክኒከ ድጋፍ የንግድ ፎረም Eና ሌሎች፡ - የውሃ Aቅርቦት የፕሮጀክት ግምገማ ቅኝት(PER) Aጋሮች: የውሃና ሳኒቴሽን ፕሮግራም፣ ፊላንድ፣ የዓለም Aቀፍ ልማት መምሪያ (DFID)፣ የጣሊያን ትብብር፣ በተባበሩት መንግስታት ዓለምAቀፍ፣ የሕፃናት ድርጅት፣ የAፍሪካ ልማት ባንክ ፣የAውሮፓ ህብረት ፣ፈረንሳይ ሀገር Aጋርነት Eስራቴጂ Eስትራቴጂያዊ ዓላማ 4፡ Aካባባዊ ትስስርን ማሳደግ የEድገትናትራንስፎርሜሽን Eቅድ 1.ለጎረቤት ሀገሮች ሃይል ኤክስፖርት ማድረግ/ መሸጥ፣ 2..ለዓለም ገበያ በቂ የምግብ ሰብሎች Eና ከፍተኛ Eሴት ያላቸውን ምርቶች ማምረት፣ 3.ብዙ ሀገራትን ወደ የሚያካትተው የንግድ ሥርዓት ለመቀላቀል ከሌሎቹ ነገሮች በተጨማሪ የዓለም ንግድ ድርጅት(WTO) የምዝገባ መስፈርቶችን ማሟላት፣ ከምስራቅ Aፍሪካ በይነ መንግስታት Aባል ሃገራት(IGAD) Eና ከመካከለኛው Eና ከደቡባዊ Aፍሪካ ሀገራት የጋራ ገበያ(COMESA) ያለውን Aካባቢያዊ የንግድ ውህደትማጠናከር Eና ከAውሮፓ ሕብረት ጋር የተጀመረውን የጋራ ስምምነት(EPA) ማጠናቀቅ - ለAካባቢ ሀገሮች ኃይል ውጤት 4.1፡ በምሥራቅ Aፍሪካ የተሻለ የጋራ የሀይል - የዲዛይን በመካሄድ ላይ ያለ የገንዘብ ድጋፍ ኤክስፖርት ለማድረግ Aጠቃቀም Aሠራር ሥረው የተጠናቀቀው -የናይል ተፋሰስ ሀገሮች የጋራትብብር መድረክ 119 ትኩረት የሚሰጣቸዉ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ውጤቶችና ጠቋሚዎች (E.A.A ዓብይ Aመላከች የዓለም ባንክ ቡድን ጉዳዮችና Eንቅፋቶች ከ2011 መነሻና በ2016 መጨረሻ ግቦች) መርኀ ግብር የሀይል የማመንጨት Aቅም ጠቋሚ12፡ለውጭ ገቢያሊቀርብ የሚችል ከውሃ የሚገኝ ከIትዮጵያ ወደ ኬንያ (Nile basin initiative) Aትዮ-ሱዳን በመስመር ውስንነት የኤሊትሪክ ኃይል የማመንጨት Aቅም በሜጋ ዋት የሚሄደው የሀይል የማገናኘት ሥራ መነሻ፡2,000 ማስተላለፊያ መስመር Eሰከ Aመላካች Aዲስ የገንዘብ ድጋፍ ግብ፡ 10,000 2016 E.A.A - የምሥራቅ Aፍሪካ ክልላዊ ኃይል Aጠቃቀም ግንባታው ይካሄዳል፡፡ ፕሮጀክት(EAAP)፣ - የሃሌሌ- ወራቤሳ ሀይድሮ -- የሃሌሌ- ወራቤሳ ሀይድሮ ፓወር ፕሮጀክት ፓወር ፕሮጀክት ግንባታA.A.A Aመላካች፡-የትንተናና የማማከር ተግባራት), በ2015 ይጀምራል፡፡ የቴክኒክ ድጋፍ የንግድ መድረክ (ፎረም) Eና ሌሎች - የሃይድሮ ፓወር የልቀትማEከል የቴክኒክ ድጋፍ - ሃይድሮሊክ ላብራቶሪ፣ ለግድብ የሞዴል ሥራ/ ደህንነት የቴክኒክ ድጋፍ - በሁሉም ሀገሮች ውጤት 4.2፦ በቀጣናው የግብርና ቴክኖሎጂ በማመንጨትና - በስንዴ ክልላዊ የልቀት በመካሄድ ላይ ያለ የገንዘብ ድጋፍ የግብርና ቴክኖሎጂዎች በማሰራጨ የጨመረ ተሳትፎ ፡፡ ማEከል በIትዮጵያ -የምሥርቅ Aፍሪካ የግብርና ምርታማነት ስርጭት ቀልጣፋ Aለመሆን፣ ጠቋሚ 13 ፡ ከEቅዱ ጋር ሲነፃፀር ከIትዮጵያ ከAንድ በላይ ተቋቁሟል፡፡ Aመካች Aዲስ የገንዘብ ድጋፍ - በቀጣናው የሚገኙት ወደሆኑ የምስራቅ Aፍሪካ የግብርና ምርታማነት Aባል ሀገራት - የIትዮጵያ የግብርና --የምሥራቅ Aፍሪካ Aርብቶ Aደር የኑሮ ክልላዊ የልቀ ት ምርምር የተሰራጩ ነባር Eና Aዲስ የግብርና ቴክኖሎጂዎች ምርምርና ኤክስቴንሽ ማገገሚያ Eና ተቋቋሚነት ማEከላት Aቅም ደካማ መነሻ- ዜሮ ከክልላዊያዊ የግብርና Aጋሮች፡ መሆን ግብ- 3 ተቋማት ጋር መተባበሩን ዩኤስ ኤድ/ቮካ-USAID/VOCA (የስንዴ የEሴት -የድንበር ተሻጋሪ ተባዮችና ቀጥሏል፡፡ ቀለበት) ፣ ጃፓን (ሩዝ ) ፣ ሲጂጂAይኤAር- በሽታዎች ተጽEኖ ከፍተኛ CGIR(ስንዴ ሩዝና ካዛቫ) መሆን፣ ዋልታ 2 የጎለበተ Aደጋ ተቋቋሚነት Eና Aነስተኛ ተጋላጭነት የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ Eስትራቴጂያዊ ዓላማ፡ 5 የተሻለ የማህበራዊ Aገልግሎቶች Aቅርቦት የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ ግቦች፡ 1. የጤና Aገልግሎት ተደራሽነትንና ጥራትን ማሻሻል፣ -የEናቶች ሞት መጠን ( ከ100,000) E.A.A በ2010 ዓ.ም ከሚገኝበት 590 E.A.A በ2015 ዓ.ም ወደ 267 ይቀንሳል፣ -ከ5 በታች የሆኑ ሕፃናት ሞት መጠን ( ከ1000) E.A.A በ2010 ዓ.ም ከሚገኝበት 101 E.A.A በ2015 ዓ.ም ወደ 67 ይቀንሳል፣ 2.የትምህር ተደራሽነትንና ጥራትን ማሻሻል -የሁለተኛ ደረጃ ጥቅል የተማሪዎች ቅበላ መጠን A.A Eበ2010 ዓ.ም ከሚገኝበት 38.1% E.A.A በ2015ዓ.ም ወደ 75% ከፍ ይላል፡፡ 120 ትኩረት የሚሰጣቸዉ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ውጤቶችና ጠቋሚዎች (E.A.A ዓብይ Aመላከች የዓለም ባንክ ቡድን ጉዳዮችና Eንቅፋቶች ከ2011 መነሻና በ2016 መጨረሻ ግቦች) መርኀ ግብር የሕፃናት ሞት በመቀነሱ ውጤት 5.1፡ጥራት ያለው የጤና Aገልግሎት ተደራሽነት - የሚሠሩ የማቀዝቀዣ በመካሄድ ላይ ያለ የገንዘብ ድጋፍ ረገድ Aንዳንድ ጠቋሚ14፡ የጸረ ሶስቱ 3 ክትባት ሽፋን መሣሪያዎች የሚገኙባቸውጤና - የመሠረታዊ Aገለግሎቶች ጥበቃ ሁለተኛ ዙር መሻሻሎች ቢታዩም መነሻ- % በመካሄ ላይ ባው የክላተር ቅኝት ወደፊት ጣቢያዎችን % ማሳደግ፣ - የሥርዓተ ምግብ ፕሮጀክት Iትዮጵያ መልካም የሚወሰን ይሆናል፡፡ - የሙሉ ጊዜ የወሊድ Aመካች Aዲስ የገንዘብ ድጋፍ ተሞክሮችን በማስፋፋት ግብ- ከመነሻ ነጥብ በ10% ይጨምራል፡፡ Aገልግሎት የሚሰጡ ጤና - መሠረታዊ Aገልግሎቶችን ማስተዋወቅ ሦስተኛ የEናቶችን ሞት ለመቀነስ ብዙ ጠቋሚ 15: በሰለጠኑ የጤና ባለሙያዎች ክትትል የሚፈጸሙ ጣቢያዎችን% ማሳደግ ዙር ተግዳሮቶች Eየገጠሟት ወሊዶች መጠን - በጤና ተቋማት ውስጥ -የጤና የምEተ ዓመቱ የልማት ግቦች ነው፡፡ በሕፃናት ሞት ቅነሳ መነሻ- 10% የመጠቀሚያ ጊዜያቸው ድጋፍ(መርኀ ግብር ለውጤት) ረገድ የተገኘው ውጤት ግብ-18% ያለፈባቸውን የወሊድ Aመላካች የትተናና የማማከር ስራዎችናሌሎች ይበልጥ ማደግ ጠቋሚ16፡ የወሊድ ቁጥጥር የስርጭት መጠን መከላከያዎችን ክምች መቀነስ -የጤና ውጤቶች ተሀድሶ ትረስት ፈንድን ለሥራ Eና ዘላቂ መሆን ይኖርበታል፡፡ መነሻ- 29% - የEድገት ፣ ክትትልና ምዘና ውጤት ተኮርን መጠቀምን ለመደገፍ፣ - በሁሉም የጤና ተቋማት ግብ- 35% ድጋፍ ሥራ Eንደዚሁም - በሥራ ውጤት ላይ ተመስርቶ የጤና የ24/7 የወሊድ ከማህበረሰቡ ጋር Aገልግሎት ማበረታቻዎችን የመስጠቱ ተግባር Aገልግሎት Eጦት በመደበኛነት ውይይት ማካሄድ ያስገኘው ጠቀሜታ ግምገማ (Impact በተለይም በጤና ጣቢያዎች፣ Evaluation/IE) - የAዋላጅ ነርሶች Eና Aጋሮች ፡ የልምድ Aዋላጆች - ሁሉም 4ኛውን የጤና ዘርፍ ልማት መርኀ ግብር Eጥረት የስራ መልቀቅና የሚደግፉ Aጋሮች Eና በተለይ የምEተ ዓመቱ ክህሎቶቻቸው በቂ የልማት ግቦች (MDG) የሥራ ውጤትን ያለመሆን፣ የሚደግፉ /የAለም Aቀፍ ልማት መምሪያ (DFID)፣ - በከፍተኛ ደረጃ ግብ የስፔን የልማት ትብብር፣ የጣሊያ ልማት ትብብር፣ ያልመታ የቤተሰብ ምጣኔ Aይሪሽ የልማት ትብብር፣ የተባበሩት መንግስታት ፍላጎት የስነሕዝብ መርጃ (UNFPA)፣ የተባበሩት መንግስታት የሕፃናት መርጃ (UNICEF) ፣ የዓለም የጤና ድርጅት (WHO)/ ከሌሎች ነገሮች በተጨማሪ ውጤት5.2፦ጥራት ያለው ትምህርት ተደራሽነትን መጨመር - የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት በመካሄ ላይ ያለ የገንዘብ ድጋፍ በመምህራን ቁጥር ማነስ፣ ጠቋሚ 17፡ መሠረታዊ የሆነውን ብቃት የጨበጡ ተማሪዎች የሚጨርሱ የተማሪዎች መጠን -የAጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማሻሻያ፣ በሰለጠኑ መምህራን Eጥረትና በመቶኛ ይጨምራል፡፡ -የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ጥበቃ ሁለተኛ ዙር በመማሪያ መፅሐፍት በቂ - በመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤቶች Aመካች Aዲስ የገንዘብ ድጋፍ Aለመሆን መነሻ (2006/07ዓ.ም) የተማሪ የመማሪያ መፅሐፍ - መሠረታዊ Aገልግሎቶችን ማሳደግ ሶስተኛ ዙር 121 ትኩረት የሚሰጣቸዉ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ውጤቶችና ጠቋሚዎች (E.A.A ዓብይ Aመላከች የዓለም ባንክ ቡድን ጉዳዮችና Eንቅፋቶች ከ2011 መነሻና በ2016 መጨረሻ ግቦች) መርኀ ግብር የተነሳ ዝቅተኛ የትምህርት - 4ኛ ክፍል ፦በAፍ መፍቻ ማንበብ48% ፤ በሂሳብ 46% ጥምርታ መሻሻል፡፡ - የትምህርት የምEተ ዓመቱ የልማት ግቦች ድጋፍ ጥራት - 8ኛ ክፍል፡ Eንግሊዘኛ 40%፣ ሂሳብ 40% - የAንደኛ ደረጃ መምህራን Aመላካች የትተናና የማማከር ስራዎችናሌሎች መከሰት ግብ (2015/16ዓ.ም) የሙያ ብቁነትና የተማሪ የራሺያ የትምህርት Eርዳታ ለልማት ትረስት ፈንድ -4ኛ ክፍል- በAፍ መፍቻ ቋንቋ ማንበብ 58%፤ መምህር ጥመርታ መጨመር፡፡ ሁለት በሂሳብ 56% Aለም Aቀፍ Aጋርነት ለትምህርት፣የAለም Aቀፍ - 8ኛ ክፍል- በEንግሊዘኛ 50%፤በሂሳብ 50% ልማት መምሪያ (DFID)፣ ፊንላድ ፣ የጣሊያ የልማት ትብብር፣ ዩኤስ AይIዲ(USAID) ፣ጃይካ(JICA) ፣ ራሺያ ፣ የተባበሩት መንግስታት የሕፃናት መርጃ (UNICEF) የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ Eስትራቴጂያዊ ዓላማ 6፡Aጠቃላይ ማህበራዊ ጥበቃና የስጋት Aስተዳደር የEድገትና ትራንስፎርሜሽ Eቅድ ግቦች፡- 1.በምርታማ ሴፍቲኔት ፕሮግራም የሚሳተፉ Aባወራዎች ቁጥር E.A.A በ2010 ዓ.ም ከሚገኝበት 7.8 ሚሊዮን E.A.A በ2015 ዓ.ም ወደ 1.3 ሚሊዮን መቀነስ፣ 2. የህፃናት የAEምሮ Eድገት መቀጨጭ ችግር ስርጭትን E.A.A በ2010 ዓ.ም ከሚገኝበት 46% A A.A. በ2015 ዓ.ም ወደ 37% ማውረድ፣ 3. የተሻለ የAደጋ Aስተዳደርና መቋቋም /መከላከል፣ የጎለበተ የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ መረጃ Aያያዝ ሥርዓት ፣ በወረዳ ደረጃ የAደጋ ስጋት መረጃ (data) Aያያዝ ማስተዋወቅ Eና የAሰሳ መሣሪያዎች ማሻሻል፣ 4. በህብረተሰብ የተመሠረተ የተፈጥሮ ሀብት Eንክብካቤ የሚደረግላቸው Aካባቢዎችን ከ3.7 ወደ 7.7 ሚሊዮን ሄክታር ማሳደግ፣ 5. የምግብ መጠባበቂያ ክምችት ወደ 3 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ያድጋል፡፡ - በተደጋጋሚ የሚከሰት ውጤት 6.1በቤተሰብ ደረጃ ራስን የመቻል፣ ከተጋላጭነት የምርታማነት ሴፍቲኔት በመካሄ ላይ ያለ የገንዘብ ድጋፍ የAየር ንብረት መዛባት ፣ መውጣትና የምግብ ዋስትና ማረጋገጥ Aቅም ያድጋል፡፡ መርኀ ግብር ተሳታፊ -የውሃ Aቅርቦትና ሳኒቴሽን (WSS) የማክሮ Iኮኖሚ መዛባት፣ ጠቋሚ 18፡ የምርታማነት ሴፍቲኔት መርኀ ግብር ተጠቃሚ Aባወራዎች (PSNP) ቁጥር -የግብርና Eድገት ፕሮራም (AGP) የጤናና ምግብ ስጋቶች፣ ቤተሰቦች የምግብ Eጥረት ገጥሟቸዋል የሚል ሪፖርት መጨመር፦ -የAርብቶ Aደር ማህበረሰብ ልማት ፕሮግራም ግጭትና የAካባቢ መጎሳቆል የቀረበባቸው ወራት Aማካይ (በመርኀ ግበሩ ተጠቃሚ ሆነው - የፕሮግራም ሽግግርን (PCDP)II ከAየር ንብረት መዛባቱ ላይ በሕዝብ በሚሠሩ ሥራዎች Eና/ወይም በቀጥታ ድጋፍ መሠረት በማድረግ ቀድሞ -የንጥረ ምግቦች ፕሮጀክት (nutration ) ተጨምረው ለገጠሩ ደሃ ተሳታፊዎች የቀረበ መረጃ) ማቀድ መቻል፣ -ዘላቂ የመሬት Eንክብካቤ ሥራ ፕሮጀክት ህዝብ በከፍተኛ ደረጃ መነሻ (E.A.A በ2010ዓ.ም)፡ - ከማህበረሰቡ ሀብቶች (ESLMP) ተጋላጭነት ምክኒያት በሕዝብ በሚሰሩ ሥራዎች (PW) - 3.64 የሚገኙትን ቀጥታ -የጣና በለስ የተቀናጀ የውሃ ሀብት ልማት ሆነዋል፡፡ ይህም ከፍተኛ ቀጥታ ድጋፍ (DS) - 3.80 ጥቅሞች ሪፖርት ማድረግ፣ ፕሮጀክት ቁጥር ያለው ህዝብ ከምግብ ግብ -Aባወራዎቹ ተጨማሪ የገቢ -ልማታዊ ፕሮዳክቭ ሴፍትኔት ፕሮጀክት III ድህነት ወለል በታች በሕዝብ በሚሠሩ ሥራዎች (PW) - 3.24 ማስገኛ ሥራዎችን -የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ጥበቃ II 122 ትኩረት የሚሰጣቸዉ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ውጤቶችና ጠቋሚዎች (E.A.A ዓብይ Aመላከች የዓለም ባንክ ቡድን ጉዳዮችና Eንቅፋቶች ከ2011 መነሻና በ2016 መጨረሻ ግቦች) መርኀ ግብር Eንዲኖር Aድርጓል፡፡ ቀጥታ ድጋፍ(DS) - 3.42 ማሳደጋቸውንና ለመርኀ -ለAደጋ ዝግጁነት Aቅም ግንባታ Aስተዳደር፡ ግብሩ AስተዋፅO Aመካች Aዲስ የገንዘብ ድጋፍ ማድረጋቸውን ሪፖርት - የውሃ Aቅርቦት፣ ሳኒቴሽንና ሀይጂን II ማድረግ፣ - የAርብቶ Aደር ማህበረሰብ ልማት III - ከ1800 ኪሎ ካሎሪ በታች - መሰረተዊ Aገልግሎቶችን ማሳደግ III ግለሰብን በቀን በመመገብ - የምሥራቅ Aፍሪካ Aርብቶ Aደር የኑሮ (27% በ2010) ማገገሚያ Eና ተቋቋሚነት - በAደጋ Aስተዳደርና Aያያዝ ውጤት 6.2፡ ከሌሎች የሚገኝ የAደጋ ተጋላጭነት ቁጥጥር - በክልል፣በወረዳ - ክልላዊ ድርቅን የመቋቋም/ምላሽ/ ፕሮግራም Aሠራር ውስጥ ሥርዓት ልማድን ለራስ በሚስማማ መልኩ የመጠቀም በስትራቴጂያዊ መጋዘኖች - የሚሌኒሙ ጤና ድጋፍ ፕሮግም ቋሚ የሆኑ ውስንነቶችና Aሠራርን ከፍ ማድረግ ወዘተ የስልክና ኔትወርክ - ዘላቂ የመሬት Aክብካቤ ሥራ ፕሮጀክትII ክፍተቶች መኖሩ (LAN) ዝርጋታ ተጠናቆ - የAደጋና የስጋት Aስተዳደር ፕሮግራም/ ሊሰፋ - የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ ጠቋሚ 19፡ ተግባራዊ ግንኙነት ፣የAደጋ ስጋት መረጃዎች ተግባራዊ ሆኗል፡፡ የሚችል ሴፍቲ ኔት (scalable safety Net) መረጃዎች Eና የመጠባበቂያ Eቅድ ያላቸው ወረዳዎች ብዛት -የቅድሚያ ማስጠንቀቂያ Aመላካች የትተናና የማማከር ስራዎችናሌሎች በሚፈለገው ፍጥነትና መረጃ ልውውጥ - ያልተማከለ Aስተዳደር (decentralization) መነሻ- (0) ጥራት በበቂ ሁኔታ ፍሰትና ፍጥነት ተሻሽሏል - ማህበራዊ ጥበቃ የቴክኒክ ድጋፍ ግብ- 100 Aለመተላለፍ - በረዳ ደረጃ የሚገኘው - የክህሎት ማሳደጊያ የትንተና Eና የማማከር ሥራ -ተገቢ ፕሮግራም ለመቅረፅና የAደጋና የስጋት Aስተዳደር - የAደጋ የስጋት Aስተዳደር/ Aያያዝ ለAደጋው ምላሽ ለመስጠት ፖርትፎሊዮ ተዘጋጅቶ ጸድቆ -የAየር ንብረት ለውጥ ትንተናና ማማከር የተጋላጭ ወረዳዎች የAደጋ በመረጃ መረብ ላይ ተቀምጧል Aጋሮች ፡ መረጃ Eጦት - በወረዳ ደረጃ የሚገኘው የመጠባበቂያ Eቅድ ተዘጋጅቶ የAውሮፓ ህብረት (EU) ፣ የተባበሩት መንግስታት ፀድቋል፡፡ የልማት ፕሮግራም (UNDP) ፣ የዓለም የምግብ - በድህረ Aደጋ ፍላጎት የዳሳ ፕሮግራም (WFP) ጥናት የሰለጠኑ የመንግስት ሠራተኞች(ከፌዴራልና ክልል) ቁጠር መነሻ፡ ዜሮ ግብ፡ 50 123 ትኩረት የሚሰጣቸዉ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ውጤቶችና ጠቋሚዎች (E.A.A ዓብይ Aመላከች የዓለም ባንክ ቡድን ጉዳዮችና Eንቅፋቶች ከ2011 መነሻና በ2016 መጨረሻ ግቦች) መርኀ ግብር - በAብዛኛው የሀገሪቱ ውጤት 6.3 ፡ ዘላቂ የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃና ክብካቤና - በደረጃ መስፈርቶች Eና ክፍሎች የመሬቱ ይዞታ የAየር ንብረት ለውጥን መቋቋም በዘላቂነት ልኬት በጎርፍ Eና ትክክለኛ ባልሆነ የሚያገኙት ውጤት Aጥጋቢ የመሬት Aጠቃቀም ልማድ ጠቋሚ 20፡ በተመረጡ ተፋሰሶች በዘላቂ የመሬትና ውሃ የደረሰ በሕዝብ የሚሠሩ ክፉኛ ተጎድቷል፡፡ Aስተዳደር ተግባር (የምረታማነት ሴፍቲ ኔት መርኀ ግብር ፣ ሥራዎችን መቶኛ መጠን በውጤቱም የመሬት ዘላቂ የመሬት Aስተዳደር መርኀ ግብር ፣ ጣና Eና በለስ) ማሳደግ፡፡ ምርታማነት በማሽቆልቆሉ የተሸፈኑ ቦታዎች በሄክታር - ጠንካራ የማስተዳደሪያ ዘዴ Eና የዝናብ ሰርገት በመቀነሱ መነሻ (2010ዓ.ም) - ዜሮ ኖሯቸው የሚጠናቀቁ በሕዝብ በግብርና ጠቅላላ ሀገራዊ ግብ-1,000,000 የሚሠሩ ሥራዎችን መቶኛ ምርትና የምግብ ዋስትና ላይ መጠን ማሳደግ ከፍተኛ Aሉታዊ ተጽEኖ Aስከትሏል፡፡ መሠረት፡ መልካም Aስተዳደርና የሀገር ግንባታ የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ ግቦች 1. የበለጠ ውጤታማ ለመሆን ሁሉም የመንግስት ተቋማት, የተቋሞቻቸውን Aደረጃጀትና የAሠራር ስርዓት(ቢፒAር፣ውጤት ተኮር) ማሻሻል Aለባቸው፡፡ 2. Oዲት ማድረግን ፣ የሂሳብ Aያያዝ ሥርዓትቶችን Eና ደረጃዎችን(የባጀት Aዘገጃጀት ፕሮግራም ፣ የተቀናጀ የፋይናንስ Aስተዳደር የመረጃ ሥርዓት/IFMIS ፣ ከማሻሻያ ሥራው ጋር በተያያዘ ያሉ ደረጃዎች በOዲት ፣በሂሳብ Aሠራር Eና በፋይናንሥ ሕጎች ላይ) ጨምሮ ሁሉም የመንግስት ተቋማት ውጤታማና ግልጽ የሆነ የፋይናንስ ሥርዓትን ሙሉበሙሉ ይተገብራሉ፡፡ 3. በተዘረጋው የተሳትፎ Aሠራር ( ሥርዓት) በየደረጃው ያሉት ዜጎችና ማህበረሰብ ተኮር ድርጅቶች በልማት ሂደት ውስጥ ማሳተፍ 4. የፍ/ቤቶች የዳኝነት መዝገብ የማጣራት ፍጥነት Aለም Aቀፋዊ ደረጃውን የጠበቀ ይሆናል፡፡ - በሁሉም የመንግስት ውጤት 7.1 ፡ የተሻለ የመንግስታዊ Aገልግሎቶች ለሁሉም ሚኒስተሮችና በመካሄድ ላይ ያለ የገንዘብ ድጋፍ፡- ደረጃዎች በተለይም Aሠራር Aመራር Eና ምላሽ ሰጪነት ክልሎች ሚዛናዊ የውጤት -የመንግስት ሴክተር የAቅም ግንባታ በክልል፣በወረዳና ቀበሌ ደረጃ, ጠቋሚ 21፡ የተቋምንና የግለሰቡን ብቃት የሚመዝን፣ ሚዛናዊ ተኮር Aለካክ ሥርዓት ጥናት -የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ጥበቃII የAቅም ውስንነት የውጤት ተኮር Aለካክ ሥርዓት ጥቅም ላይ ማዋል፤ ተጠናቋል፡፡ -የከተማ፣ የAካባቢ መስተዳድር ፕሮግራም መኖር ያልተማከለ Aስተዳደር መነሻ ፦ Aመላካች Aዲስ የገንዘብ ደጋፍ ስልጣናቸውን መነሻ፡ - በፌደራል ደረጃ ሁሉም -የተሻለ Aገልግሎት ማሳደግ (PBS)III ተጠቅመው ለህዝብ - የፌደራል ሚኒስቴር መ/ቤቶች - ዜሮ ሚኒስቴር መ/ቤቶች - የመንግሥት ሴክተር ማሻሻያና የAቅም ግንባታ Aገልግሎት የመስጠት - ክልሎች - ዜሮ - በክልለ ደረጃ ለAራቱ ፕሮራም(የመንግስት ፋይናንስ Aስተዳደርን ችሎታ ላይ ተፅEኖ ግብ፡ ትልቅክልሎች ጨምሮ) ይፋጠራል፡፡ - ሁሉምፌደራል ሚኒስቴር በ/ቤቶች ግብ፦ - የከተማ የAካባቢ መስተዳድር ፕሮግራምII 124 ትኩረት የሚሰጣቸዉ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ውጤቶችና ጠቋሚዎች (E.A.A ዓብይ Aመላከች የዓለም ባንክ ቡድን ጉዳዮችና Eንቅፋቶች ከ2011 መነሻና በ2016 መጨረሻ ግቦች) መርኀ ግብር - በሲቪል ሰርቢስ መ/ቤቶች - በ4 ትልልቅ ክልሎች 98 97F - በፌደራል ደረጃ ለሁሉም - የማክሮ በጀት ድጋፍ በሁሉም ደረጃዎች ጠቋሚ 22፡ ቁልፍ በሆኑ ጉደዮች ላይ ያሉንን የAገልግሎት ሚኒስቴር መ/ቤቶች Aመላካች የትተናና የማማከር ስራዎችናሌሎች የAፈፃፀም መመዘኛ ፣ ጥራት ችግሮች የAካባቢ መስተዳደሮች - በክልል ደረጃ ለሰባት ክልሎች - የፍትህ ተደራሽነት ለድሆችና ተጋላጭ ቡድኖች የደረጃ Eድገት Aሠጣጥ Eና ይፈቱልናል ብለው የሚተማመኑ የዜጎች መጠን - የማዘጋጃ ቤቶች (በAዲስ Aበባ) Aስተዳደር ባህል ያላደገ መነሻ፡ Aገልግሎቶች ደረጃ የማውጣት - የሲቪል ሰርቪስ ሠራተኞች ፍልሰት ( ሥራ መሆን፣ -ውሃ 65% ሥራ ተጠናቋል መልቀቅ) ቆይታ Eና Aማራጭ ማሻሻያዎች ጥናት/ -ጤና 58% - የቅሬታዎች Aፈታትን ትንተና ግብ፡ ማጠናከር - የወረዳና የከተማ መነሻ ቅኝት/ ጥናት -ውሃ 70% - በወረዳዎችና ቀበሌዎች -በፌዴራልና ክልል ደረጃ የመንግስት ወጪና -ጤና 65% የመሠረታዊ Aገልግሎት የፋይናንስ ተጠያቂነት መረጃዎችን ወቅታዊ Aሰጣጥ የAቅም ግንባታ ማድረግ(PEFA Update) ፕሮራሞች ጥቅም ላይ - በረዳ ደረጃ የመንግስት ፋይናንስ Aስተዳደር ውለዋል ሪፖርቶች Aጋሮች፡ ጣሊያን፣ የAውሮፓ ህብረት፡ የAይሪሽ Eርዳታ፣ የAለም Aቀፍ ልማት መምሪያ (DFID)፣ የAፍሪካ ልማት ባንክ - በወረዳና ቀበሌ Aስተዳደርና ውጤት 7.2 በልማቱ ሂደት ለዜጎች ተሳትፎ ከፍተኛ ቦታ - በEቅድ Eና በበጀት ዝግጅት ዜጎች መካከል በልማት መስጠት ላይ ዜጎችን በማሳተፍ ፍላጎት Aጀንዳ ላይ ጠቋሚ 23፡ የመስተዳድር ባለስልጣናት በልማት ፍላጎት ላይ የተካሄዱ መደበኛ የቀበሌ የሚደረገው ምክክር Aፈፃፀም የEኛን Aስተያየት ይፈልጋሉ ብለው የሚናገሩ ዜጎች ብዛት ስብሰባዎች ደካማ መሆን በመቶኛ - ከተሞች የ3 ዓመት መነሻ - ጥቅል የካፒታል የገጠርና የከተማና የAካባቢ መስተዳድር 52% የIንቭስትመንት Eቅድ ግብ - በህዝብ ተሳትፎ ያዘጋጃሉ፡፡ የገጠርና የከተማ የAካባቢ መስተዳድር 60% - በሁሉም ደረጃ ለሚገኙ ውጤት7.3፡ የጎለበተ የመንግሥት የፋይናንስ Aስተዳደር፣ -ዓመታዊ የIትዮጵያ 98 ትላልቅ ክልሎች የሚያካትተው፡- Aሮሚያ፣ Aማራ፣ ትግራይና የደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦችን ነው፡፡ 125 ትኩረት የሚሰጣቸዉ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ውጤቶችና ጠቋሚዎች (E.A.A ዓብይ Aመላከች የዓለም ባንክ ቡድን ጉዳዮችና Eንቅፋቶች ከ2011 መነሻና በ2016 መጨረሻ ግቦች) መርኀ ግብር የመንግሥት መረጃዎች የግዥ ሥርዓት ግልፅነትና ተጠያቂነት መንግሥት የፋይናንስ መግለጫ የህዝቡ ተደራሽነት ውስን ጠቋሚ 24፡ የመንግሥት የፋይናንስ Aስተዳር በፌደራልና የበጀት ዓመቱ ከተጠናቀቀ መሆን በክልሎች ደረጃ መሻሻል በኋላ በ6 ወር ውስጥ ተዘጋጅቶ - የቁጥጥር Eና የተጠያቂነት መነሻ - መቅረቡ መቀጠል ይኖርበታል፡፡ ተቋማት ደካማ ናቸው የፌደራል መንግስት ወጪ Aስተዳደርና ተጠያቂነት ውጤት - የመንግስት የሂሳብ - በፌደራልና በክልሎች E.A.A በ2009 ዓ.ም ከ4 ዉስጥ ያገኘው 2.83 ነበር ኮሚቴዎች ወይም በጀትና የውጭ Oዲት ሽፋን ግብ - ፋይናንስ ኮሚቴዎች ደካማ ነው፡ የፌደራል መንግስት ወጪ Aስተዳደርና ተጠያቂነት ውጤት ተዋቅረው ሥራቸውን - በሀገሪቱ በሞላ የውስጥ E.A.A በ2011 ዓ.ም ከ4 ዉስጥ 3.1 ማግኘት ይሆናል፡፡ይህም በፌደራል ፓርላማ፣ በክልሎች Iዲት ደካማ ሲሆን ዉጤት ከምርጥ10% የAፍሪካ ሀገሮች ዉስጥ ነዉ፡፡ ም/ቤት፣ በፌደራል ፓርላማና በክልል ጠቋሚ 25፡ በወረዳና በከተማ ም/ቤቶች ም/ቤት የቁጥጥር ኮሚቴዎች የዜጎች ቻርተር በሁሉም የመንግሥት Aገልግሎቶች ሥራ ቢያንስ በ4ቱ ትላልቅ ክልሎች በቅርብ ተቋቁመዉ ነው ላይ Eየዋለ ነው፡፡ ተግባራዊ ሆኗል ሀላፊነት የተሰጣቸው፡፡ 10% የAፍሪካ ሀገሮች ዉስጥ ነዉ፡፡ - የሥልጠና ተቋማት በክልሎችና በወረዳዎች ጠቋሚ 25፡ የዜጎች ቻርተር በሁሉም ደረጃ በሚገኙ በIንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ፣ በኮንትራት Aሰጣጥ የመንግሥት Aገልግሎቶች ሥራ ላይ Eየዋለ ነው፡፡ በመንግስት የፋይናስ ረገድ የግልፅነት Aለመኖር መነሻ- Aስተዳደር፣ በግዥ ፣በገቢና - በዞንና በወረዳ ደካማ የግዥ - በፌራል ረጃ Aንድ ሲሆን Eሱም የሲቨል ሰርቪስ ሚ/ር ነዉ ግብር Aጣጣል ላይ የሥልጠና Aፈፃፀም ሥርዓት፡ - በክልሎች ረጃ ዜሮ(0)ነዉ Aገልግሎት Eንዲሰጡ -የግዥና የኮንትራት ግብ- ለማጠናከር በመካሄድ ላይ ያሉ Aስተዳደር Aቅም ማነስ - ሁሉም የፌራል የሚኒስቴር መ/ቤቶች ፕሮራሞች፣ -በመንግስት ተቋማትና - 4 ትላልቅ ክልሎች -የተቀናጀ በጀትና ወጪ በዜጎች መካከል ጠቋሚ 26፡ ዓመታዊ የፋይናንስ Oዲት የተደረገላቸው የክልል Aስራር(IBEX) ሲስተም ለ800 ማንኛውም Aይነት መደበኛ ተቋማት ብዛት በመቶኛ ወረዳዎችና ከተሞች ተደርሷል የሆነ የተጠያቂነት Aሠራር መነሻ - 26% -የዜጎች ቻርተር ቅጽ ተዘጋጅቶ Aለመኖር ናቸው፡፡ ግብ - 35% ሥልጠና ተሰጥቷል፡፡ 126 Aባሪ 4፤ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ማጠቃለያ ሪፖርት (CASCR) የIትዮጵያ ፌዴራላዊ, ዲሞክራዊያዊ ሪፑብሊክ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ማጠቃለያ ሪፖርት E.ኤ.A ከ2008 Eስከ 2012 ዓ.ም የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ የጸደቀበት ቀን፡ E.ኤ.A ሚያዚያ 29 ቀን 2008 ዓ.ም E.ኤ.A ነሐሴ 6 ቀን 2012 127 የIትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ማጠቃለያ ሪፖርት E.ኤ.Aከ2008 Eስከ 2012 ዓ.ም የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ቀን (CAS): ሚያዝያ 29 ቀን 2008 የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ (CAS) ሪፖርት ቀን፡- መስከረም 29 ቀን 2010 በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ (CAS) የተሸፈነ ጊዜ፡- E.ኤ.A ከ2008 Eስከ 2012ዓ.ም ሲሆን ለተጨማሪ Aንድ ዓመት ተራዝሟል በዚህ ሪፖርት የተሸፈነ ጊዜ E.ኤ.A ከሚያዚያ 2008 Eስከ መጋቢት 2012 I. መግቢያ ሀ. የAሠራር ዘዴ 1. ይህ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ማጠቃለያ ሪፖርት (CASCR) E.ኤ.A ከ2008 Eስከ 2012 ዓ.ም ድረስ ያለውን የዓለም Aቀፍ የልማት ማሕበርን (IDA) የIትዮጵያ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ (CAS) ምዝና ያቀርባል፡፡ ዓላማውም (የCASCR) የሀገር ድጋፍEስትራቴጂፕሮግራሙን Aፈፃፀም ሁለት ገፅታዎች ለመገምገም ነው፡፡ Eነሱም ፦ iበወጤቶች ማEቀፍ ላይ በተቀመጠው መሠረት የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂው ውጤቶች ላይ ተጽEኖ ለማሳረፍ መርኀ ግብሩ የሠራውን ii) የመርኀ ግብሩን Aፈፃፀም በማዘጋጀት Eና በማሰተዳደር በኩል ባንኩ የሠራቸውን ተግባራት፡፡ በተጨማሪም ይህ ሪፖርት ወደፊት ለሚመጣው የIትዮጵያ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ትምህርት ስለሚሰጥ ነዉ፡፤ 2. የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ማጠቃለያ ሪፖርት የተገኘው በAፈፃፀም ጊዜ በተወሰዱ ግምገማዎች በAብዛኛው የ2010 ዓ.ም የሀገር ድጋፍ ስትራቴጂ ፕሮግራም ሪፖርት (CASCR)፣ የፕሮጀክት ትግበራ ማጠቃለያ ሪፖርት፣ (ICR) Eና የፕሮጀክት Aፈፃፀም ደረጃ የውጤት ሪፖርት (ICR)፤ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ Eድገት ሪፖርት (progressive report) ማለትም ከመንግስትና ከሌሎች ባለድርሻ Aካላት ጋር ውይይት የተደረገበት ተጨባጭ የሆኑ ተግባሮችን በማንፀባረቅ ለEስትራቴጂው መደበኛ ማስተካከያዎች የተደረጉበት ሪፖርት ነው፡፡ ይህ ሪፖርት የተዘጋጀው Eነዚህን ለውጦች ግምት ዉስጥ በማስገባት ነው፡፡ በተጨማሪም ይህ ሪፖርት በIትዮጵያ Aዲስ Aበባ E.ኤ.A በየካቲት ወር 2012 ዓ.ም ከተካሄደው ወርክሾፕ የተገኘኙትን ገንቢ ሀሳቦች Aካቷል ፡፡ 128 ለ. የAፈፃፀም ማጠቃለያ 3. የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ፕሮግራም Aፈፃፀም (E.ኤ.A ከ2008 Eስከ 2012 ዓ.ም ድረስ) በAጠቃላይ ሳይበዛም ሳያንስም Aጥጋቢ ነው በሚል ተመዝኗል፡፡ይህ የምዘና ዉጤት የተገኘዉ የተለያየ ደረጃ Aፈፃፀም ያላቸውን የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ውጤቶችን ለማምጣት የተደረጉ መሻሻሎችና ለዉጦችን Aንድ ላይ በመደመር ነው፡፡ በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ዋልታ 1 ሥር የተገለፀው የIኮኖሚ Eድገት መበረታታት በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ትግበራ ጊዜ Aንገብጋቢ በሆኑ መሠረተ ልማቶች ላይ Iንቨስት በመደረጉ Eድገት ታይቷል፡፡ በመሆኑም ለመሠረተ ልማቶች የሚደረገው Iንቨስትመንት Eድገት Aሳይቷል፡፡ ሆኖም የማክሮ Iኮኖሚ መረጋጋትን በማምጣት በተለይም በዋጋ ግሽበትና በመዋቅራዊ ማሻሻያዎች ረገድ የተገኘዉ ስኬት ዉስን ነዉ፡፡ ይህም ማለት E.ኤ.A የ2008 ዓ.ም የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂው Eነዚህ ከIትዮጵያ መንግስት ጋር ደካማ ውይይት የተካሄደባቸው መስኮች Eንደነበሩ በትክክል ግንዛቤ ጨብጧል፡፡ ይህም ፕሮግራሙ በማክሮ Iኮኖሚ መረጋጋትና በመዋቅራዊ ማሻሻያዎች ላይ ትኩረት Eንዳይኖረዉ Aድርጓል፡፡ ዋልታ2 ሥር የተቀመተዉ የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ተደራሽነትን Eና ጥራትን ማሻሻል በሚለዉ የትኩረት Aቅጣጫ በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ተደራሽነትን ትርጉም ባለዉ ሁኔታ ጨምሯል፡፡ ነገር ግን የAገልግሎቶችን ጥራት በማሻሻሉ ረገድ ዝቅተኛ Aፈጻጸም ታይቷል፡፡ ይህም የሆነው በAብዛኛው የምEተ ዓመቱን የልማት ግቦች ለማሳካትና ተደራሽነትን ለማሻሻል ከፍተኛ ትኩረት በመስጠቱ ሲሆን ይህም በተራው በነበሩ Aገልግሎት ሰጪ ድርጅቶች ላይ ጫና በመፍጠሩ ነው፡፡ በዋልታ 3የተመለከተዉ ተጋላጭነትን የመቀነስ ቁልፍ ሥራ የIትዮጵያ መንግስት የምግብ ዋስትና ፕሮግራምና የራሱ ትላልቅ ፕሮጀክቶችና የፕምርታማነት ሲፍቲኔት ፕሮግራም Aማካኝነት ሥር የሰደደ የምግብ ዋስትና Eጥረት ላለባቸው Aባወራዎች የምግብ ዋስትናቸውን በማሻሻልና የምግብ ተደራሽነታቸው Eንዲሻሻል በማድረግ በኩል Aዎንታዊ ዉጤት Aምጥተዋል፡፡ E.ኤ.A በ2008 ዓ.ም የተከሰተውን የምግብ Eጥረት ቀዉስ ለመቋቋም የዓለም ባንክ Eርዳታ Aድርጓል፡፡ ለዚህ ተግባር ስኬታማነት የረዱት የምርታማነት ሴፍትኔት ፕሮራምና የAስቸኳይ የምግብ Eጥረት ቀዉስ ምላሽ ፕሮራሞች ናቸው፡፡ የAካባቢ መራቆት ተጋላጭነት ችግር በተፋሰስ ልማትና በጎርፍ መከላከል ላይ Iንቨስት በመደረጉ በEጅጉ ቀንሷል፡፡ ሆኖም ከIትዮጵያ የህዝብ ቁጥር Eድገት ጋር ሲታይ የAካባቢ መጎሳቆል ችግር ለረጅም ጊዜ ተግዳሮት ሆኖ የሚቆይ ይሆናል ተብሎ ይታሰባል፡፡ ዋልታ 4ላይ የተቀመጠዉ መልካም Aስተዳደርን 129 ማጠናከር ስር የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂው መርኀ ግብር በAካባቢ ደረጃ ለሚኖረው ማሕበራዊ ተጠያቂነት በዜጎች ቡድኖች Eና በወረዳዎችና Eና በተመረጡ ከተሞች Aሳታፊ የሆነ የEቅድ ዝግጅት በመጠቀም AስተዋጽO Aድርጓል፡፡ መልካም Aስተዳደር የሁሉም ዋልታዎች የጋራ ትኩረት ነው (Aንቀፅ 39 በተጨማሪ ይመልከቱ)፡፡ በሀገር Aቀፍ ደረጃ የፀረ-ሙስና ፖሊሲ ተዘጋጅቷል፡፡ ነገር ግን Eስከ Aሁን በሚኒስተሮች ምክር ቤት Aልፀደቀም፡፡ በመጨረሻም በድጋፍ Eስትራቴጂዉ ዉስጥ የተመቀመጡትን ሌሎች ውጤቶች በተመለከተ ከ60% በላይ ሥራዉን ዓለም Aቀፍ የልማት ማሕበር (IDA) ድጋፍ Aድርጓል፡፡ Eነዚህ ሥራዎች ከምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮራምና ከመሠረታዊ Aገልግሎቶች Aሰጣጥ ፕሮግራም ጋር የተያያዙ ናቸው፡፡ ከAፍሪካ ሥርዓተ-ፆታ የድርጊት Eቅድ መመዘኛ ጋር በከፊል የሚጣጣም Aዲስ ብድር ተዘጋጅቷል ፡፡ 4. የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ Aስመልክቶ የዓለም ባንክ Aፈፃፀምና ትግበራ ሲለካ በAብዛኛው Aጥጋቢ ነው፡፡ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ቀረጻና የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጅ የEድገት ሪፖርት ማስተካከያዎችጠቃሚና ከIትዮጵያ መንግስት ዓላማዎች ጋር የተያየዙ ናቸው፡፡ ከሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ የውጤት ሠንጠረዥ ውስጥ የተቀመጡት ዋነኞቹ Aመላካቾች የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ውጤቶችን ለመለካት ብቁ ናቸው፡፡ ይሁን Eንጂ በEስትራቴጂዉ ዳሰሳ ወቅት ጥቂት ወጣ ያሉ Aመላካቾች ተለይተዋል፡፡ የሀገር ድጋፍ Eስትርቴጂና የተግባረዊ ሂደት ሪፖርት ሰነድ Eንደተዘጋጀ ተጨባጭ የሆኑ ችግሮችንና Eድሎችን በEያንዳንዱ ዋልታ ሥር ለማሳየት ተሞክሯል፡፡ ነገር ግን Aንዳንድ የተለጠጡ በሚመስሉ Aመላካቾችና ግቦች ላይ ይህ ጉዳይ Aልተንጸባረቀም 1፡፡ 98F የዓለም ባንክ ዉጤታማ የሆኑ Eንደ ምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም፤ መሠረታዊ Aገልግሎቶች Aሰጣጥ፣ የመንገድ ልማት ፕሮግራም Eና የከተማ Aካባቢ Aስተዳደርና ልማት ፕሮጀክት የመሳሰሉት ፕሮግራሞችን Aስፋፍቷል፡፡ የሀገር ድጋፍ Aጋርነቱ ከሌሎ ለጋሾች ጋር Eንደተጠበቀ ሆኖ የቆየ ሲሆን የዓለም ባንክም ቴክኒካዊ መሪነቱን Eንደያዘ ቆይቷል፡፡ በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ቀረጻና ድጋፍ Eስትራቴጂ ሪፖርት Aዘገጃጀት ወቅት የተሻሉ የመከላከያ Eርምጃዎች ተለይተው ቢሆን ኖሮ የስጋት መቋቋም Aቅምም Aብሮ ይጠነክር ነበር፡፡ የፖርትፎሊዮ ዓይነትና መጠን በAመቺ ሁኔታ በመያዛቸዉና የገንዘብ Aሰጣጥ 1 ተለይተው የታወቁ Aለመጣጣሞች ከ2008-2010 ዓ.ም በሀገሪቱ በከፍተኛ ደረጃ Eየናረ በሄደው የዋጋ ግዥበት Aይን ሲታይ Eንደ ምትክ ለግል ዘርፉ Eንቅስቃሴ ከAጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት Eድገት ምጣኔ ለግሉ ዘርፍ የሚሰጠውን የብድር መጠንን ማሳደግን ተጠቅሞ የግሽበቱ መጠን በAንድ ዲጂት ተወስኖ Eንዲቆይ ማስቻል Eና ትምህርት የማጠናቀቅ ምጣኔን 87% ማድረስን ያጠቃልላሉ፡፡ 130 ደረጃውም በከፍተኛ ደረጃ የተያዘ በመሆኑ የፖርትፎሊዮ Aፈጻጸሙ Aጥጋቢ ሆኖ ተገኝቷል፡፡ በEስትራቴጂዉ ትግበራ ወቅት የተፈጸሙትን ፕሮጀክቶች Aስመልክቶ በገለልተኛ Aካል የተደረገዉ ግምገማ Eንደሚያሳየዉ የፕሮከጅቶቹ ዉጤታማነት የተሻለ መሆን ይችል ነበር፡፡ በተጨማሪም የEስትራቴጂዉ የምዘናና የክትትል ቀረጻ፤ትግበራና Aጠቃቀም ዘዴ መሻሻል Eንዳለበት በሪፖርቱ ተጠቁሟል፡፡ ሐ) Iኮኖሚያዊ ሁኔታ 5. በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ወቅት Iትዮጵያ ጠንካራ የIኮኖሚ Eድገት ማስመዝገቧን ቀጥላለች፡፡ ለዘላቂ የIኮኖሚ Eድገቱ ወሳኝ የሆኑት የግብርና ምርት Eድገት (ይኸውም የሚይዘው ድርሻ ከAጠቃላይ Iኮኖሚ 47.7% በመሆኑ ) 2፣ የማምረቻና የAገልግሎት 9F ዘርፍ Aፈፃፀምና Eንዲሁም የኮንስትራክሽን ዘርፍ መስፋፋት (በዋናነት መንገዶች፣ የሀይድሮ ኤሌክትሪክ ግድቦች፣ የመኖሪያ ቤቶች ግንባታ) ናቸዉ፡፡ 3 E.ኤ.A በ2008 ዓ.ም 10F ዓመታዊ ተጨባጭ Aጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት Eድገት 10.8% ሲሆን ይህ Eድገት E.ኤ.A በ2009 ዓ.ም ወደ 8.8% Aሽቆልቁሏል፡፡E.ኤ.Aበ2011 ዓ.ም የIኮኖሚዉ Eድገት 7.6% ይሆናል ተብሎ ተገምቷል፡፡ (ሠንጠረዡ 1 ይመልከቱ)፡፡ ከዚህ Aንጻር E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም የነፍስ ወከፍ ገቢ ከAጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት ከ400 የAሜሪካ ዶላር) በታች ሊሆን ይችላል ማለት ነው፡፡ 6. Eንደሌሎች የAፍሪካ ሀገሮች የIትዮጵያ ማክሮ Iኮኖሚ ሁኔታም ከ2008ቱ የዓለም Iኮኖሚ ቀውስ በኋላ Eየተባባሰ ሄዷል፡፡ በዚህን ወቅት E.ኤ.A በሐምሌ 2008 ዓ.ም የዋጋ ግሽበት 64% የሆነበትና የሀገሪቷ የውጭ ምንዛሪ ክምችት ከ770 ሚሊዮን የAሜሪካ ዶላር በታች የነበረ ወይም ለ4 ሳንምንታት ብቻ የገቢ ንግድን የሚሸፍን ነበር፡፡በተደረገ ድጋፍ ነው Eንዲያንሰራራ የታገዘው፡፡ ይህም በነሐሴ ወር 2009 ዓ.ም ጸድቆEና ሥራ ላይ ውሎ በህዳር ወር 2010 ዓ.ም ተጠናቋል፡፡ በዚህ ጊዜ ውስጥ የዋጋ ግሽበቱ ወደ Aንድ Aሃዝ ወርዶ ነበር፡፡ ነገር ግን Eንደገና Aሻቅቦ E.ኤ.A በጥር 2012 ዓ.ም 32% ደረሶ ነበር፡፡ ከዚያም በሚያዝያ 2012 በመጠኑም ቢሆን ወደ 29% ወርዶ ነበር፡፡ Eንደ ዓለም Aቀፍ የገንዘብ ድርጅት ከሆነ በከፍተኛ ደረጃ ተስፋፊ የሆነው 2 Iትዮጵያን በጨረፍታ-የዓለም ባንክ (2010 ዓ.ም)፡፡ 3 የAለም የEርሻ ድርጅት ወይም የAለም የምግብ ፕሮግም የሰብልና የምግብ ዋስትና ጥናት የIትዮጵያ ልUክ (በ2010) 131 የIትዮጵያ የገንዘብ ፖሊሲበራሱ ከፍተኛ የዋጋ ግሽበትን የሚያስከትል ከመሆኑም በላይ ማክሮ Iኮኖሚው Eንዳይረጋጋ ያደርጋል፡፡ 4 10F 7. ለEድገት Eንቅፋት የሆኑትን መዋቅራዊ ችግሮች የመዋጋት ሥራ መቀጠል Aለበት፡፡ ከዚህ Aንጻር የተሻለ የግል Iንቨስትመንት ሁኔታ መመቻቸት Aለበት፡፡ለንግድ ሥራ Aመቺነትን የሚያሳውቀው ‘የንግድ ሥራ መሥራት (Doing Business)’ ሪፖርት Eንደሚያመለክተው E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም Iትዮጵያ ከዓለም የነበራት 104ኛ ደረጃ E.ኤ.A በ2012 ዓ.ም ወደ 111ኛ ደረጃ Aሽቆልቁሏል፡፡ በግል ዘርፉ 5 Eንደተስተዋለው 102F በግል Iንቨስትመንት ረገድ የሚታዩችግሮች የሚከተሉትን ያጠቃልላሉ፡፡ Eነሱም (1)የፋይናንስ ተደራሽነት(2) የታክስ Aስተዳደር (3) የሥራ ፍቃድ Aሰጣጥ (4) የኤሌክትሪክ ኃይል Aስተማማኝ Aለመሆን(5) የሠራተኛው ክህሎት ከገበያው ጋር Aለመጣጣምና ሌሎችም ችግሮች ናቸዉ፡፡ ከEነዚህ ተጓዳኝ ችግሮ ባሻገር ከሕግ Aንፃርም ድንገት የሚለውጡ ፖሊሲዎች የግል ዘርፉን በራስ መተማመን ይቀንሳሉ፡፡ ምሳሌዎች፡ በዋጋ ተመን ላይ የተጣለው የዋጋ ጣራ፤በንግድ ፍቃድ Aሰጣጥ ሕግ፤የመሬት ሊዝ ደንብና፤የተጣለውን የብድር ጣሪያ መጥቀስ ይቻላል፡፡ ይህ በEንዲህ Eንዳለ Aንዳንድ Aነስተኛና መካለኛ Eንተርፕራይዞች ለማበረታታት ሲባል የተወሰዱ Eርምጃዎች Aሉ፡፡ ለምሳሌ ለAነስተኛና ጥቃቅን ድርጅቶች ወደ ሥራው Eንዲገቡ ለማድረግ ሲባል Aስተዳደራዊ ወጪያቸዉ ዝቅ Eንዲል ተደርገዋል፡፡ 4 የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር Eና የዓለም የገንዘብ ተቋም በጋራ በIትዮጵያ ላይ በጋራ የሰጡት ማማከር ጽሑፍ (ነሐሴ 2011ዓ.ም)፡፡ ለበለጠ መረጃ Eባኮን የ2011 Eና 2012 ዓ.ም ንግድን ስለማካሄድ ሪፖርት(Doing Business Report) 5 ይመልከቱ፡፡ 132 ሠንጠረዥ. 1፡ ቁልፍ Iኮኖሚያዊ Aመላካቾች Aመላካች 2006 2007 2008 2009 2010 2011 የማክሮ Iኮኖሚ መረጋጋት ተጨባጭ ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት Eድገት (በ%) 10.8 11.5 10.8 8.8 10.1 7.6 ተጨባጭ ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት በAከፋፋይ ዋጋ በ% 11.5 11.8 11.2 10.0 8.0 7.5 (CPI) ወቅታዊ የዋጋ መግለጫ 12.3 15.8 25.3 36.4 2.8 18.1 ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት የዋጋ ግሽበት መቆጣጠሪያ 11.6 17.2 30.3 24.2 3.8 17.9 Eንቨስትመንት ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት ያለዉ ድርሻ በ% 25.2 22.1 22.4 22.7 22.3 24.7 የመንግስት ቋሚ Eንቨስትመንት ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት ያለዉ ድርሻ በ% 16.7 18.1 17.1 17.6 13.1 15.9 የግል ቋሚ Iንቨስትመንት ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት ያለዉ ድርሻ በ% 8.5 4.0 5.2 5.2 9.3 8.8 ወቅታዊ የሂሳብ ሚዛን ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት ያለዉ ድርሻ በ% -9.1 -4.5 -5.6 -5.1 -4.4 -6.4 የሸቀጣሸቀጥ ንግድ መፈፀሚያ ጊዜ ( 200=100) 111.9 110.5 107.9 117.6 152.2 147.5 የAጭር ጊዜ ብድር/ ከመጠባበቂያ በ% 6.6 3.7 5.5 3.0 15.9 13.3 የገንዘብ ፖሊሲ የመጀመሪያ የውጪና የገቢ ንፅፅር ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት ያለዉ ድርሻ -4.7 -4.2 -3.7 -1.8 -2.0 -3.6 በ% የመጀመሪያ የገቢና የወጪ ንፅፅር በስጦታ የተገኘ ገንዘብን ሳይጨምር (ከጠቅላላ -6.6 -7.3 -6.0 -4.7 -4.0 -5.9 የሀገር ውስጥ ምርት ያለዉ ድርሻ በ%) የወለድ ክፍያዎች (% GDP) 0.8 0.7 0.5 0.4 0.4 0.6 የመንግስት ብድር (ከጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርት ያለዉ ድርሻ በ%) 67.9 40.1 33.7 37.6 41.7 33.7 ብድር Aስተዳደር የመንግሥት ብድር Aይነት/ይዘት የውጭ ምንዛሪ በ% 54.8 29.5 30.8 36.2 45.2 57.6 የሀገር ውስጥ ገንዘብ በ% 45.2 70.5 69.2 63.8 54.8 42.4 ምንጭ፡ የዓለም ባንክ የመረጃ ቋትና የዓለም ገንዘብ ድርጅት 8. Iትዮጵያ በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ትግበራ ጊዜያት ውስጥ ለመሠረተ ልማቶች Eድገት በከፍተኛ ደረጃ Iንቨስት Aድርጋለች፡፡ ይህ Iንቨስትመንት በተለይም ጎልቶ የሚታየው በትራንስፖርትና በኪሚኒኬሽን ዘርፍ ነው፡፡ Iትዮጵያ ለAካባቢ ሀገሮች የኃይል ምንጭ ለመሆን Eየተዘጋጀች በመሆኗ ሰፊ የሀይድሮ ኤሌክትሪክ Eምቅ ሀብት Eያለማች ትገኛለች፡፡ የግብርና ምርትና ምርታማነት Eንደነ ገብስ፣ በቆሎ፣ ማሽላ፣ ጤፍና ስንዴ በመሳሰሉ ዋና ዋና ሰብሎች ላይ ጨምሯል፡፡ ምክንያቱም መንግሥት በግብርና ግብAቶች ላይ የሚያደርገዉ Iነቨስትመንት በከፍተኛ ደረጃ በመጨመሩና የግብርና መሬትም ሽፋን በመጨመሩ ነው፡፡ የቅባት Eህል፣ የEንስሳት ሀብትና የጥራጥሬ ወጪ ንግድም Aድጓል፡፡ ይሁን Eንጂ የምግብ ዋጋ Aልቀነሰም፡፡ 9. ሥልጣንን ወደ ወረዳና ከፊል ወረዳ ማውረድ የሀገሪቱ Eስትራቴጂ ሲሆን ትልቁ ትኩረት በፈጣን ምላሽ ሰጪነትና፣ ከሁኔታዎች ጋር መሄድንና የAካባቢ ሕብረተሰብ ተሳትፎን በማሻሻልና በማሳደግ ላይ ነው፡፡ በንድፈ ሀሳብ ደረጃ ወረዳዎች ከፍተኛ ሥልጣን Aላቸው፡፡የከፊል ብሔራዊ ገቢ በከፍተኛ ሁኔታ ቢጨምርም በተግባር ሲታይ የወረዳዎች የሀብት ዉስንነት ችግር በበጀት ነፃነታቸው ላይ መሰናክል 133 ፈጥሯል፡፡ የመንግስት ዘርፍ ማሻሻያና የAቅም ግንባታ በብሔራዊ ደረጃ Eንደቀጠለ ነው፡፡ 10. E.ኤ.A በ2008 ዓ.ም በAንድ ላይ የተከሰተው የምግብና የነዳጅ ቀውስ Aስከፊ ገፅታ በተረጋጋ ብሔራዊ የምግብ ዋስትና Eስትራቴጂ Eንዲረግብ ተደርጓል፡፡ E.ኤ.A ወደ 2008 ዓ.ምመጨረሻ Aካባቢ 6.4 ሚሊዮን ሕዝብ የAስቸኳይ ምግብ Eርዳታ ጥገኛ ነበር፡፡ በተጨማሪም 7.3 ሚሊዮን ሕዝብ ደግሞ የከፋ የምግብ ዋስትና Eጥረት ገጥሞት ነበር፡፡ በተመሳሳይ መልኩ የምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራምና የሰብዓዊነት ምላሽ ሥርዓት Aማካኝነት E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም በAፍሪካ ቀንድ Aንዳንድ ሥፍራዎች የተከሰተው ድርቅ ያስከተለውን ጉዳት ማስወገድ ተችሏል፡፡ ባለፉት ዓመታት በIትዮጵያ የታየው ልማት Aስደናቂ ቢሆንም ከሰብAዊ የምግብ Eርዳታ ለመዉጣት ግን Aሁንም ረጅም ርቀት ይቀራታል፡፡ Iትዮጵያ E.ኤ.A ከ2008 ዓ.ም Eስከ 2011 ዓ.ም ድረስ ያገኘችው ሰብዓዊ የምግብ Eርዳታ በጣም ከፍተኛና በዓመት በAማካይ ወደ 807 ሚሊዮን Aሜሪካ ዶላር ይጠጋል፡፡ ምንም Eንኳ ጠንካራ ብሔራዊ የግብርናና የምግብ ምርት Eድገት Eንዲሁም ትርጉም ያለው Iንቨስትመንት የምግብ ዋስትና ለሌላቸው Aባወራዎች ቢደረግም ካለፉት የሀገር ድጋፍ Eስትረቴጂ ጊዜ ጋር ሲወዳደር የምግብ Eጥረት ያለባቸው Aባወራዎች ቁጥር ጨምሯል፡፡E.ኤ.A በመጋቢት ወር 2012 ዓ.ም የገንዘብና Iኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር ያወጣው መረጃ Eንደሚያሳየዉ E.ኤ.A በ2004 በጀት ዓመት ፍፁም ራሱን በምግብ የማይችዉ ሕዝብ ቁጥር 27 ሚሊዮን ሲሆን ይህ ቁጥር በ2010/11 ዓ.ም የበጀት ዓመት ወደ 28.4 ሚሊዮን Aድጓል፡፡ Eየጨመረ ካለው የሕዝብ ብዛት ጫናና የAየር ንብረት ለውጥ ጋር ሲታይ የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ የIትዮጵያ Aካሄድና የዓለም ባንክ ድጋፍ Eንደገና ሊታሰብበት ይገባል፡፡ 11. Iትዮጵያ በሁሉም የምEተ ዓመቱ የልማት ግቦች Aመርቂ Eድገት Eያስመዘገበች ሲሆን ከድህነትና ረሃብ፤ ኤች Aይቪ ኤድስን ከመከላከል፣ የወባ በሽታን ከመዋጋትና ዓለም Aቀፍ የልማት Aጋርነትን ከማጎልበት ጋር የተዛመዱ ግቦችን ለማሳካት ይችላሉ ተብለው ከሚጠበቁ ጥቂት Aፍሪካ ሀገሮች Aንዷናት፡፡ Aጠቃላይ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ተደራሽነት፣ በሕፃናት ሞት መቀነስና የንፁህ የመጠጥ ውሃ ተደራሽነትን በመጨመር በኩል ጥሩ ለዉጥ ታይቷል፡፡ ሆኖም ከትምህርት Aንጻር የሚታየዉን የፆታ ልዩነት ለማጥበብ፤ የትምህርት ጥራትና የጤና Aገልግሎት የማሻሻል ሥራ Aሁንም የሀገሪቱ ቀሪ ተግዳሮቶች ናቸው፡፡ 134 II.የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ፕሮግራም Aፈፃፀም ሀ) የፕሮግራሙ Aጠቃላይ Eይታና የAሰራር መርሆዎች 12. ከ2008 Eስከ 2012 ዓ.ም ድረስ ያለዉ የIትዮጵያ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ብዙዎቹን የIትዮጵያ መንግስት E.ኤ.A ከ2005 Eስከ 2010 ዓ.ምድረስ ድህነትን መቀነስና ፈጣንና ዘላቂ የIኮኖሚ Eድገት ማስመዝገብ Eቅዱ ውስጥ የታለሙትን ውጤቶች Eንዲያሳካ Aግዞታል፡፡ ይህ Eቅድ የጸደቀዉ E.ኤ.A በ2007 ዓ.ም ሲሆን ለሀገሪቱም 2ኛዉ የድህነት ቅነሳ Eስትራቴጂ ነበር፡፡ ዋንና ዓላማዉም ፈጣንና ዘላቂ የሆነ Eድገት ለማምጣት ነበር፡፡ በተጨማሪም Eስትራቴጂው የምEተ ዓመቱን የልማት ግቦች በተለይም የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ተደራሽነትን በማሳደግ በኩል ትልቅ ትኩረት ነበረው፡፡ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ቁልፍ ዓላማዎች የሚያተኩሩት የIትዮጵያን ፈጣን የIኮኖሚ Eድገት ቀጣይ ማድረግና Aገልግሎት Aሰጣጥን ማሻሻል ላይ ነው፡፡ Aራቱ የድጋፍ Eስትራቴጂ ዓላማዎች የሚከተሉት ናቸዉ፡፡(1) የIኮኖሚ Eድገቱን ማስቀጠል (2) የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ተደራሽነትና ጥራትን ማሻሻል(3) የAደጋ ተጋላጭነትን መቀነስ (4) የተሻለ መልካም Aስተዳደርን ማጎልበት ናቸው፡፡ Eነዚህ ዓላማዎች ለፈጣንና ዘላቂ ልማት ድህነትን መቀነስ ከሚለው የሀገሪቱ የEድገት ዓላማ ጋር የተዛመዱና በሰፊው የተያየዙ ናቸው፡፡በተጨማሪም ይህ የድጋፍ Eስትራቴጂ የመጀመሪያዉ በውጤትና በዉጤት Aመላካቾች ላይ ያተኮረ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ነው፡፡ 13. የIትዮጵያ መንግስት የምግብ፣ የነዳጅና የፋይናንስ ቀውሱን ተከትሎ የተከሰቱን ችግሮች ለመቋቋም ባቀረበው ጥያቄ መሠረት የዓለም ባንክ E.ኤ.A በ2009 ዓ.ም ተገቢውን ምላሽ ሰጥቷል፡፡ E.ኤ.A በህዳር 2008 ዓ.ም ከፍቶ የነበረውን የድርቅና የምግብ ዋጋ ንረት ለማስወገድ የAስቸኳይ የምግብ ቀውስ ምላሽ ፕሮግራም በEስትራቴጂዉ ዉስጥ ተጨምሮ ነበር፡፡ በዚህ ፕሮግራም ሁለት የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር ብድሮች ጸድቀው ነበር፡፡ Eነሱም የሚከተሉት ናቸዉ፡፡  ተጨማሪ የ25 ሚሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ በምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም Aማካኝነት በምግብ ራሳቸውን ላልቻሉ Aባወራዎች ድጋፍ Eንዲሆን ተደርጓል፡፡  የማዳበሪያ ድጋፍ ፕሮጀክት ሌላኛዉ የብድር ድጋፍ ነበር፡፡ ከዚህ Aንጻር 250 ሚሊዮን ዶላር የሚያወጣ ማዳበሪያ ከውጭ ለማስገባት፤ ለማከፋፈልና ለመሸጥ የውጭ ምንዛሪ ድጋፍ ተደርጓል ፡፡ 14. የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ Aፈፃፀም ከተጠበቀዉ በታች ያዘገመ ሆኖ በመገኘቱ ፕሮግራሙ ለAንድ ዓመት (Eስከ 2012 ዓ.ም ድረስ) Eንዲራዘም ተደርጓል፡፡ ይህም የሆነው Aዲስ የሀገር ድጋፍ ስትራቴጂ ፕሮግራምን ለማዘጋጀት በቂ ጊዜን ለማግኘትና ከIትዮጵያ መንግስት ጋር በመተባበር የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱን ለማሳካት 135 ነው፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ ዓላማዎች የሚከተሉት ናቸዉ፡፡ (ሀ) በተረጋጋ ማክሮ Iኮኖሚ ማEቀፍ ውስጥ ከፍተኛ Eድገትን ማስመዝገብ (ለ) በማሕበራዊ ዘርፎች የምEተ ዓመቱን የልማት ግቦች ማሳካት (ሐ ) የተረጋጋ ዲሞክራሲያዊና ልማታዊ መንግሥት መመስረት ናቸዉ፡፡ የEድገትና ትርንስፎርሜሽን Eቅዱን ግቦች ለማሳካት ደግሞ የሚከተሉት ዋልታዎች ተመቀምጠዋል፡፡ (1) ዘላቂና ፈጣን Eድገት ማስመዝገብ (2) ግብርና ልማት (3) የIንዲስትሪ Eድገት (4) የመሠረተ ልማት Iንቨስትመንት (5) የተሻሻለ ማሕበራዊ ልማት (6) የተጠናከረ መልካም Aስተዳደር Eና (7) የወጣቶችንና የሴቶችን ተሳትፎ ማጎልበት ናቸዉ፡፡ የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱ Iትዮጰጵያን E.ኤ.A በ2025 ዓ.ም መካከለኛ ገቢ ያላት ሀገር ለማድረግ ትኩረቱን ወደ Iዱስትሪና ፈጣን ወደሆነ መዋቅራዊ ለዉጥ ያዞራል፡፡ 15. E.ኤ.A ከ2008 Eስከ 2012 ዓ.ም ድረስ የድጋፍ Eርዳታ Eስትራቴጂዉ የገንዘብ Aሰጣጥና ፕሮግራም በAብዛኛው የሚያጠቃልለው በፕሮግራም /Eቅድ/ ለሚመሩ ዘርፎችና ለትንተናና ለማማከር ተግባራት ነበር፡፡ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂውን ዓላማዎች ለመጠበቅ ተብሎየዘርፍ Iንቨስትመንቱ በስፋት ያተኮረው በመሠረታዊ Aገልግሎት Aሰጣጥ ላይ ነው፡፡ (ይህ ፕሮግራም 1205 ሚሊዮን ዶላር ወይም ከAጠቃላይ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂው 27 በመቶዉን የሚወስድ ነዉ፡፡ መሰረተ ልማት ደግሞ 1,055 ሚሊዮን ሚሊዮን የAሜሪካ ዶላር የተመደበለት ሲሆን በመቶኛ ሲሰላም 24 በመቶዉን የድጋፍ ስትራቴጂዉን ድርሻ ይይዛል፡፡ ለማሕበራዊ ሴፍትኔት ፕሮግራም ደግሞ 875 ሚሊዮን ዶላር (20%) የተመደበ ሲሆን ትንሹ የገንዘብ ድጋፍ የተሰጠዉ ለግብርና ልማት ነበር፡፡ የገንዘብ መጠኑም 590 ሚሊዮን ዶላር ሲሆን ከሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ ጠቅላላ ወጪም የ13 በመቶ ድርሻ ይይዛል፡፡ ለመልካም Aስተዳደርና የመንግስት ዘርፍ ልማት 350 ሚሊዮን ዶላር (8%) የተመደበ ሲሆን ለግል ዘርፍ ልማት ደግሞ 235 ሚሊዮን ዶላር ወይም 5% ተመድቦለታል፡፡ 6 የትረስት ፈንዱ በAፍሪካ ክልል ትልቁና Aንደኛ 103F ሲሆን በየሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ትግበራ ወቅትም ወደ 3.46 ቢሊዮን ዶላር ተለቋል፡፡ በAብዛኛው ገንዘቡ ጥቅም ላይ የዋለው ዓለም Aቀፍ የልማት ማሕበር ፋይናንስ በመተባበር ሲሆን በዋናነት ለሰዉ ኃይል ልማት ዘርፍ የዋለ ነው፡፡ የትንተናና የማማከር 6 Iንቨስትመንቶች የተከፈሉበት መንገድ ለሌሎቹን የማያካትት በAንድ ነገር ላይ ብቻ የተወሰነ Aለመሆኑን Aስተውል፡፡ ለምሳሌ Aስተዳደር ተጓዳኝ ጉዳይ Eንደ መሆኑ መጠን Eንደዚሁ በሌሎቹ Aስተዳደር ተብለው ባልተከፈሉ የብድር መርኀ ግብሮችም ውስጥም ተካትቷል፡፡፡ 136 ተግባራት የሚያተኩሩት በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ የመጀመሪያ ዋልታ ላይ ሲሆን ይሄዉም የIኮኖሚ Eድገትን ማጠናከር ነዉ፡፡ ሁለተኛዉና ሦስተኛዉ ዋልታዎች ደግሞ የሚያተኩሩት የመሠረታዊ Aገልግሎቶችን ተደራሽነትና ጥራት ማሻሻል Eና ተጋላጭነትን በመቀነስ ላይ ነዉ፡፡ 16. E.ኤ.A በ2010 የበጀት ዓመት የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉን Aፈጻጸም ሪፖርት ተከትሎ በEስትራቴጂዉ ላይ ማስተካከያዎች ተደርገው ነበር፡፡ በዚህ ወቅት ተጨማሪ የገንዘብ ብድር መስጠት Eንደ ዉጤታማ Aማራጭ ተይዞ ነበር፡፡ ሪፖርቱ ለ2011/12 የትግበራ ወቅት በርካታ Aስተያቶችን Aቅርቧል፡፡ Eነዚህ ሀሳቦች የሚያካትቱት ያሉትን Aሰራሮች ማስፋፋት፣ በመሬት Aስተዳደር ላይ ትኩረት በሚያደርገው ዘላቂ የመሬት Aስተዳደር ላይ መወያየት፣ የሴቶች የIኮኖሚ ባለቤትነትና ውጤትን መሠረት ያደረገ Iንቨስትመንትና ጤና ዘርፍ 7 ላይ በሙከራ ደረጃ ድጋፍ ማድረግ ናቸው፡፡ የዓለም ባንክና የIትዮጵያ 104F መንግስት ከግል ዘርፉ ልማት ጋር በተያያዘ በመዋቅራዊ ለውጥ Aጀንዳ ላይ ስምምነት ላይ Eንዲደርሱና፣ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ የAፈፃፀም ሪፖርቱም የEስትራቴጂ ማጠቃለያን (PRSC) ማካተት Eንዳለበት ያሳስባል፡፡ ቢሆንም ይህ Eስከ Aሁን Aልተሳካም፡፡የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ Aፈጻጸም ሪፖርትየተለያዩ ተግባራት የሚፈጸሙበት ጊዜ Eንዲስተካከል በማድረጉ የIትዮጵያንና የኬኒያን የኃይል መስመር ዝርጋታ E.ኤ.A Eስከ 2012 ዓ.ም መጨረሻ Eንዲዘገይ ተደርጎ ነበር 8፡፡ የAርብቶ Aደር 105F ማሕበረሰብ ልማት ፕሮጀክት ተጨማሪ የገንዘብ ድጋፍ ያልተሰጠዉ ሲሆን የመንገዶች ሥራ (APL -5 ) የጥናትና ትንተና ስራዎች Eስከሚጠናቀቁ ድረስ Eንደተንጠለጠሉ ይቆያል፡፡ በተጨማሪም የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ Aፈጸጻም ሪፖርት E.ኤ.A ከ2011 Eስከ 2012 ዓ.ም ድረስ የሚሰጠዉ ብድር ያልሆነ ገንዘብ ድጋፍ ያልተማከለ Aገልግሎት Aሰጣጥን ለማሻሻል፤የግል Iንቨስትመንቱ የመሪነት ሚና የሚጫወትበትን የIንዱስትሪ ልማት ማካሄድና በምግብ ዋስትና ማረጋገጥ ሥራ ላይየሚያተኩር መሆኑን ጠቁሟል፡፡ Eነዚህ ተግባራት ይህ ሪፖርት በሚዘጋጅበት ወቅት የታቀዱ ወይም በመካሄድ ላይ የነበሩናቸው፡፡ 7 በ2013 የበጀት ዓመት ሊሰጥየታቀደ Eና በዝግጅት ላይ ያለ ነው፡፡፡ 8 በበAሁኑ ጊዜ በ2012 የበጀት ዓመት መጨረሻ ለመፅደቅ፣ ፕሮግራም ወጥቶለታል፡፡ 137 ሰንጠረዥ 2 ፡የዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን (IFC) ፖርትፎሊዮ በድጋፍ Eስትራቴጂዉ ትግበራ ወቅት ደንበኛ Iንዱስትሪ (ሴክተር) በAሜሪካን ዶላር ሲቀርብ (US$) በሚሊዮን DMC (ዲኤምሲ) ማምረቻና Aገልግሎቶች 55.00 የIትዮጵያ ቡ Aግሪብዚነስ/ የፋይናንስ ገበያ 7.29 Nyota(ዲኤምሲ) ዘይት፣ ማEድን ጋዝና ኬሚካሎች 5.53 Access Leasing(Aክሰስ ሊዝIንግ) የገንዘብ ገበያዎች 1.00 Allana Potash(Oላና ፖታሽ) ዘይት፣ ማEድናት፣ ጋዝና ኬሚካሎች 5.09 ጠቅላላ 73.91 ምንጭ፡ ዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን 17. ዓለምAቀፍ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን ጽ/ቤቱን Eንደገና የከፈተውና በIትዮጵያ ተወካዩን የመደበው E.ኤ.A በ2010ዓ.ም ነበር፡፡ ዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን Iንቨስትመንቱንና የማማከር Aገልግሎቱን በሀገሪቱ የሚያስፋፋው Eስትራቴጂው ሶስት ዋልታዎች ላይ መሠረት በማድረግ ነዉ፡፡ Eነርሱም (1) የIንቨስትመንት Aስተሳሰብን ማሻሻል(2) ቅድሚያ በሚሰጣቸው ዘርፎች ንቁ የፕሮጀክት Eንቅስቃሴ ማድረግ (3) Aነስተኛና ጥቃቅን Eንተርፕራይዞችን በተሻለ የፋይናንስ ተደራሽነት Eና የAቅርቦት ሰንሰለትና ልማት በማስተሳሰር መደገፍ ናቸዉ ፡፡ ዓለምAቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን Eስከ ዛሬ ድረስ ከዚህ በታች በሰንጠረዥ ለሚታዩት Aምስት Aቢይ ዘርፎች በጠቅላላዉ የ74 ሚሊዮን የAሜሪካን ዶላር ወጪ Aድርጓል፡፡ 18. ዓለም Aቀፍ የገንዘብ ኮርፖሬሽን ከIትዮጵያ መንግስት ጋር በጋራ ተነድፎ በተዘጋጀው የማማከር Aገልግሎት ማለትም፣ ትኩረት የሚያደርገው በፋይናንስ ተደራሽነት ላይ ዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን ከIትዮጵያ ምርት ገበያና ከተመረጡ የIትዮጵያ ንግድ ባንኮች ጋር የመጋዘን (warehouse) ገበያን በIትዮጵያ ለማሳደግ Aጋርነት ፈጥሯል፡፡ የመነሻው ሀሳብ ዋና ዓላማ Aርሶ Aደሮች የተሻለ የገንዘብ ተደራሽነት Aግኝተዉ ምርታቸውን Eንዲያሳድጉ ነው፡፡ የIትዮጵያን የመንግስትና የግል ዘርፎች የምክክር ፎርም ሴክሪቴሪያትን የማቋቋም ተግባርን ጨምሮ ዓለም Aቀፍ የፋይናንስ ኮፖሬሽን ከተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም ጋር በመሆን የIትዮጵያን የመንግስት የግል ዘርፍ ምክክር ሂደት በማዋቀርና በመምራት Aገልግሏል ፡፡ 138 ለ. የEድገት ሂደቶች በEስትራቴጂያዊ ሥራዎች ጭብጥ(ወደ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ውጤቶች) 19. የባንኩ መርኀ ግብር የሚመዘነው በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂው የውጤቶች ማEቀፍ ላይ በተቀመጠው Eና በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂው ትግበራ ሂደት ሪፖት መሠረት በተለያዩ ብዙ የሀገርድጋፍ Eስትራቴጂው ውጤቶች ላይ በመመስረት ነው፡፡ ውጤቶቹ የተመዘኑት የተሳኩ፣ በከፊል የተሳኩ Eና ያልተሳኩ በሚል ነው፡፡ 9ግምገማዎቹ 106F የተከናወኑት በቁጥር Aመላካቾችና በግቦች ላይ ሲሆን በተዘረጋዉ የቁጥጥርና ግምገማ ሥርዓት ተሰብስበዉ የተጠናቀሩ መረጃዎችን በመመርመርና በመጠቀም ነው፡፡ በAንዳንድ ምክንያቶች ውጤቶችን በቁጥር መግለጽ ባልተቻለበት ጊዜ ምዘናው Eንደ ተቀያሪ Aመላካቾች Eና ሂደትን የሚያሳዩ ወሳኝ ምራፎች ያሉ ተጨማሪ መረጃዎችን ያጤናል፡፡ ምዘናው ከተጠቃለሉ ፕሮጀክቶች የፕሮጀክት ግብረ ኃይል ኃላፊዎች ጋር በተደረገ ቃለ ምልልስ Eናከከሁሉም የቅርብ ጊዜ በሆኑት Eንደ የAፈፃፀም ሁኔታ ሪፖርቶች(ISRs)፣ የትግበራ ማጠቃለያ Eና የውጤቶች ሪፖርት(ICRs) የገለልተኛ ገምጋሚ ቡድን(IEG) ባሉት የተደረጉ ግምገማዎችመረጃዎች የተደገፈ ነው፡፡ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ የAፈጻጸም ሪፖርቱ በግልፅ የሚያሳየዉ ባጠቃላይ ከሚጠበቀው ዉጤት ከ70 Eስከ 75 በመቶ ከተከናወነ Aጥጋቢ የሆነ ጤት የተጨበጠ መሆኑን ነው፡፡ 10 107F 9 የAመላካች ግቦች በAብዛኛው Eንደ ተሳኩ የሚቆጠሩት ቢያንስ 70 በመቶውን Eርምጃ ወደግቡ መጓዝ ከቻሉ ነው፡፡ Aንድ ውጤት Eንደ ተሳካ የሚቆጠረው ሁሉም ጠቃሚ የሆኑት Aመላካቾች ከተሳኩ ነው፡፡ Aንድ ውጤት በከፊል Eንደ ተሳካ የሚቆጠረው ሁሉም ጠቃሚ የሆኑት Aመላካቾች ሳይሆን በከፊል ሊሳኩ በሚችሉበት ሁኔታ ላይ የሚገኙ ከሆነ ነው፡፡ Aንድ ውጤት ያልተሳካ የሚባለው Aብዛኛው ጠቃሚ የሆኑት Aመላካቾች ካልተሳኩ ነው፡፡ (ለዝርዝር መረጃ Aባሪ 1 ይመልከቱ)፡፡ በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ(CAS) ገጽ 23 ላይ Eና በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂው ትግበራ ሂደት ሪፖት(CASPR) 10 ገጽ 15 ላይ 139 ሰንጠረዥ 3 ፡የሀገር ድጋፍ ስትራቴጂ ውጤቶች ክንውን መግለጫ ሁኔታው በማጠቃለያ ጊዜ የሚጠበቁ ውጤቶች ሙሉ በሙሉ በከፊል ያልተከናወነ የተከናወነ የተከናወነ ዋልታ 1 : የIኮኖሚ Eድገት ማጠናከር 1 የማክሮ Iኮኖሚና የIኮኖሚ መዋቅር ፖሊሲዎች ውስጣዊና 1 ውጫዊ ሚዛንን ለማስቀጠል ምቹ ናቸው 2 የመንገድ ተቋማትና የሀገር ውስጥ መንገድ ግንባታን 1 ማጎልበት/ ማጠንከር 3 ክልላዊ ትስስርን ማሳደግ 1 4 በተመረጡ የድጋፍ መስኮች የግብርና ምርታማነትን ማሳደግ 1 5 የፋይናንስ ዘርፉን Aፈፃፀም ማሻሻል 1 6 የIንተርኔት Aገልግሎት ዋጋን መቀነስ 1 7 የIንቨስትመንት Aካባቢ ምቹነትን ማሻሻልና Eያደገ ካለው 1 ግሎባላይዜሽን Iትዮጵያን ተጠቃሚ ማድረግ ዋልታ 2፡ የመሰረታዊ Aገልግሎቶች Aሰጣጥ ተደራሽነትና ጥራት ማሻሻል 8 በመጀመሪያና በሁለተኛ ደረጃ የሴት ተማሪዎችን ቅበላ ማሳደግ 1 9 ቁልፍ የሆኑ የጤና Aገልግሎቶች Aቅርቦትን ማሳደግ፣ወባን 1 መቆጣጠር፣ ኤች Aይቪ ኤድስን መከላከል፣ ክትባት ኒውትሬሽንና የወሊድ ቁጥጥር Aገልግሎት 10 ዘላቂ የመጠጥ ውሃና ሳንቴሽን ማሳደግ 1 11 የትምሀርት ጥራት ማሻሻል 1 12 የጤና ኤክስቴሽን ፓኬጅ በቀበሌ ተግባራዊ በማድረግ የጤና 1 1 Aገልግሎት ማሻሻሉ 13 ለተሻሻለ Aገልግሎት Aቅርቦት በማህበረሰብ የሬዲዮ 1 ፕሮግራሞች በብዛት መጠቀም ዋልታ 3፡ ተጋላጭነትን መቀነስ 14 የምግብ Eጥረትን መቀነስ 1 15 ለምግብ ዋስትናና ለተፈጥሮ Aደጋ ተጋላጭነት የረዥም ጊዜ 1 ስትራቴጂ ማዘጋጀት 16 ማህበረሰብ መሰረት ያደረገ የተፋሰስ ማኔጅመንት ላይ 1 የሚደረግ Iንቨስትመንት ማሳደግ 17 የስነ ሕዝብ መረጃን ሽግግር ማፋጠን 1 18 በማህበረሰቡ ውስጥ የሴቶች መደመጥን ማሳደግ 1 ዋልታ 4፡ የተሻለ መልካም Aስተዳደርን ማበረታታት 19 የመንግስትን Aገልግሎት Aሰጣጥ ብቃትን ማሻሻል 1 20 ለዜጎች የተሻለ Aገልግሎት ለመስጠት Eንዲቻል የAካባቢ 1 Aስተዳደርን Aቅም ማሳደግ ዋልታ 5፡ ሌሎች ውጤቶች 21 በዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር በሚደገፍ ባለብዙ ለጋሽ መርኀ 1 ግብር በመታገዝ የለጋሾችን Aጋርነት ማሳደግ 22 በዓለምAቀፍ የልማት ማህበር በሚደገፉ መርኀ ግብሮች 1 ውስጥ ሥርዓተ ፆታን ማካተት ጠቅላላ 12 5 6 ክንውን በ% 55 23 23 140 20. የIኮኖሚ Eድገትን ማበረታት ሌላኛዉ የEስትራቴጂዉ ተግባር ነዉ፡፡ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ ፕሮግራም ያነጣጠረው የIትዮጵያን ግቦች ለመደገፍ ነዉ፡፡ Eነዚህ ግቦች መዋቅራዊና ማይክሮ Iኮኖሚ ፖሊሲዎች ለውስጣዊና ውጫዊ ሚዛን በዘላቂነት ምቹ Eንዲሆኑ በማድረግ የIኮኖሚ Eድገትን ማበረታት፣ የመንገድ ዘርፍ ተቋማትንና የሀገር ውስጥ የመንገድ ግንባታ Iንዱስትሪን ማጠናከር፣ ክልላዊ ትስስርን ማሳደግ፣ የግብርና ምርታማነትን ማሳደግ፣ የፋይናስ ዘርፉን ብቃት ማሻሻል፣ የIንተርኔት Aገልግሎት ዋጋ መቀነስና የIንቨስትመን Aካባቢ ምቹነትን ማሻሻል ናቸው፡፡ Eነዚህ ውጤቶች በሙሉ የሚደገፉት በመንግስት ዘርፍ የAቅም ግንባታ ፕሮግራም (PSCAP)፣ የመንገድ ዘርፍ ልማት፣ በIነርጂ ተዳራሽነት ፕሮጀክት፣ የናይል ቤዚን Iንሸቲቭ፣ የኃይል ኤክስፖርት ፕሮጅክት፣ የAርብቶ Aደር ማሕበረሰብ የልማት ፕሮግራም፣ የመስኖና የመስኖ ውሃ ማፋሰሻወዎች ፕሮጀክት Eና የዘላቂ የመሬት Aስተዳደር ፕሮጀክት፤ የግል ዘረፍ ፋይናንስ ልማት ፕሮጀክት የመሳሰሉት ናቸው፡፡ በተጨማሪም በተለይ ዉጤት 1፤ 5 Eና 7ን Aስመልክቶ ሰፊ የማማከር ሥራዎች ድጋፍ ይሰጣል፡፡ 21. Aብዛኛዎቹ Aመላካቾች በዚህ ዋልታ ሥር የሚገኙ ውጤቶችን ለመለካት ጥቅም ላይ የዋሉት የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂው የመለያ ባህሪያት Aስቸጋሪ የሆኑባቸው የሀገር ውጤቶች ናቸው፡፡ ለምሳሌ የግብርና Eሴት የተጨመረበት ምርት ማደግ የሚለዉ ዉጤት ባለመለካቱ የዋና ዋና ሰብሎች የግብርና ምርታማነት ማደግ በሚል ተተክቷል ፡፡ሌሎች ከፍተኛ ደረጃ ያላቸው ውጤቶች የተለካባቸው Aመላካቾች የነጠላ Aሃዝ የዋጋ ግሽበት ደረጃ ማስጠበቅ፣ ገቢን በAጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት መጠን ማሳደግና ለግል ዘርፍ የሚሰጥ ብድርን በሀገር ውስጥ Aጠቃላይ ምርት ዉጤቶች ማስፋፋት ናቸዉ ፡፡ 22. በሀገር ድጋፍ ስትራቴጂ ትግበራ ጊዜያት ሁሉ ጠንካራ የIኮኖሚ Eድገት ቢቀጥልም የግል ዘርፉ ልማት የሚገባውን ሥፍራ ሳይዝ በውስን ደረጃ ቀርቷል፡፡ E.ኤ.A ከ2010 ዓ.ም ጀምሮ በIትዮጵያ ተከታታይ የዋጋ ግሽበት ነበር፡፡ E.ኤ.A በጥር 2012 ዓ.ም የተመዘገበው 32% የዋጋ ግሽበት በሐምሌ 2011 Eና በጥር 2012 መካከል የነበረው Aማካይ ነጥብ ነው፡፡ የገቢና የAጠቃላይ የሀገር ውስጥ ምርት ጥምርታ ተሻሽሏል፡፡ሆኖም ከተጠበቀውና ከተቀመጠው ግብ (14.3%) በታች ነው፡፡ ስለዚህ Eቅዱ Aልተሳካም ማለት ነው፡፡ የውጭ ቀጥታ Iንቨስትመንት (FDI) Aካሄድ ከ2007 ጀምሮ በጣም ውጣ ውረድ የበዛበትና ከቀደሙትየቀውስ ዓመታት ያነሰ ነበር፡፡ Iትዮጵያ ውስጥ ካሉት Iንቨስተሮች 141 የመሪነት ደረጃ ያላቸው ከህንድ፣ ከቱርክና ከቻይና የመጡ ባለሀብቶች ናቸው፡፡ የAብዛኛዎቹ ቻይናውያን የIንቨስትመንት ትኩረት በማንፉክቸሪንግ ዘርፍ ላይ ነው፡፡ ሰንጠረዥ 4፡ የውጭ ቀጥታ Iንቨስትመንነት ፍሰት ወደ Iትዮጵያ በሚሊዮን ዶላር 2005 2006 2007 2008 209 2010 265 545 222 109 221 184 ምንጭ፡- (UNCTAD) የAለም Iንቨስትመንት ሪፖርት 2011 ሰንጠረዥ 5፡ የውጭ Iንቨስትመንት ፕሮጀክቶች የተፈቀደ ካፒታል ስብጥር በ% ዘርፍ E.A.A በ2007 E.A.A በ2008 E.A.A በ2009 E.A.A በ2010 E.A.A በ2011 ግብርና 47.5 40.6 15.0 36.8 31.3 ማንፋክቸሪንግ 16.7 31.3 72.0 38.6 39.6 ኮንስትራክሽን 1.8 1.7 4.9 7.3 23.4 ሪል Eስቴት 28.0 16.0 4.1 6.8 2.9 ሌሎች 6.0 10.3 4.0 10.5 2.9 ምንጭ፡- የIትዮጵያ Iንቨስትመንት ባለስልጣን 23. በመንገድ ዘርፍ በኩልEርምጃዎች ታይተዋል፡፡ የመንገድ ጥግግቱ በ1,000 Eስኩየር ኪሎ ሜትር E.ኤ.A በ2007 ዓ.ም ከነበረበት 38.6 ኪ.ሜትር E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም ወደ 48.1 ኪሎ ሜትር Aድጓል፡፡ የሀገር ውስጥ ኮንትራከተር ድርሻ ደግሞ E.ኤ.A በ2008 ዓ.ም 35% ከነበረው በ2011 ዓ.ም ወደ 77% Aድጓል፡፡ የኤሌክትሪክ መስፋፋትን ስንመለከት ደግሞ E.ኤ.A. በ2011ዓ.ም 41 በመቶዉ ለሚሆኑ የገጠር ከተሞችና መንደሮች ተደርሷል፡፡መስመር ያገኙ ደምበኞችን ቁጥር ስንመለከት ደግሞ በ2005 ዓ.ም ከነበረበት 800,000 በ2011 ዓ.ም ከ2ሚሊዮን በላይ Aድጓል፡፡ Aካባቢያዊ ትብብርን ለማጎልበት የሚረዱ ብዙ ተግባራት Eንደተንጠለጠሉ ቀርተዋል፡፡ በIትዮጵያና በሱዳን መካከል የኃይል ማስተላለፊያ መስመር ግንባታ በመጠናቀቁ የኃይልን ንግዱ በሁለቱ ሀገራት መካከል በዋጋ ላይ ስምምነት ከተደረሰ በኋላ የሚቀጥል ይሆናል፡፡ የIትዮጵያና የኬኒያ የኤሌክትሪከ Aገናኝ ፕሮጀክት በምስራቅ Aፍሪካ የኃይል Eርዳታ ፕሮጀክት E.ኤ.A በ2012 ዓ.ም ይፀድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ይህም ለAካባቢያዊ ትስስር AስተዋፅO Aለው፡፡ ሌሎች ወሳኝ ለEድገት AስተዋጽO የሚያበረክቱ Iንቨስ ትመንቶች የሚያካትቱት የIንፎርሜሽንና ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ልማት ፕሮጀክትን ነዉ፡፡ ፕሮጀክቱ በየወሩ ከ70,000 በላይ ደንበኞችንየሚያገለግሉ 65 የማሕበረሰብ Iንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ማEከላትን ገንብቷል፡፡ በተጨማሪም 7 የማሕበረሰብ ራዲዮን ጣቢያዎችን፤ 4 ክልላዊ የIንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ 142 ሥራ Aመንጪዎች በ55 ኩባንያዎች ገንብቷል፡፡ ይህ የAጋርነት ድጋፍ Eስትራቴጂ ፕሮጀክት በIትዮጵያ የIንፎርሜሽን ኮሚዩኒኬሽን Aጠቃቀምን በተመለከተ ፖሊሲዎችን፣ ደረጃዎችንና መመሪያዎችን በማዘጋጀት መሠረት ጥሏል፡፡ 24. በይፋዊ Eስታቲክስ Eንደተገለፀው የግብርና ምርታማነት በሦስት ዋና ዋና በሆኑ ሰብሎች (በስንዴ፣ በጤፍና በማሽላ) E.ኤ.A ከ2007/08 Eስከ 2010/11 ዓ.ም ድረስ በAማካይ በ14% Aድጓል 11፡፡ ይህም Eድገት ለገበያ፣ ለዋና መንገዶች፣ ከተማ Aከባቢ ቅርብ የሆኑት 108F የብዙ Aርሶ Aደሮች ገቢ Aሳድጓል፡፡ ባለፉት ጥቂት Aሥርት ዓመታት በጎንደር Aካባቢ የሩዝ ምርት Eድገት የታየ ሲሆን፣በቅርቡ በAካባቢው የAዳዲስ የደጋ ሩዝ ዝርያዎችም ታዋቂነት Eየጨመረ በመምጣቱ ገበሬዎቹ ለባለወፍጮዎች የሚያቀርቡበትን ዋጋ Eንዲወስኑ Aስችሏቸዋል፡፡ 25. በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ትግበራ ጊዜያት የግል ዘርፉ ልማት ሦስት Aቅጣጫዎችን የተከተለ ነበር፡፡ የመንግስት የልማት ድርጅቶች ወደ ግል የማዞር ተግባር ግቡን የመታ ቢሆንም ለነፃ ውድድር ምቹ ሁኔታ Aልተፈጠረም ነበር፡፡ ብዙ ቁጥር ያላቸው ኩባንያዎች በቴሌኮም፣ በAየር መንገድ Iንዱስትሪና Eንደመርከብ Aገልግሎት ያሉ ዘርፎች ለጊዜው ወደ ግል Aልዞሩም፡፡ ምክንያቱም የIትዮጵያ መንግስት Eነዚህን የሚያያቸው Eንደ Eስትራቴጂክ የIንዱስትሪ Aካል ነው፡፡ በተጨማሪም የውድድር ባለ ስልጣን፣ በንግድ ሚኒስቴር ስር Eና የንግድ ሥራና የሸማቾች ጥብቃ Aዋጅ E.ኤ.A በ2010 ዓ.ም ወጥቶ ተግባራዊ ሆኗል፡፡ በትራንስፖርት፣ በቴሌኮምና ፋይናንስዘርፍ ላይ የተሰሩ ጥናቶች የIትዮጵያ መንግስት ከዓለም የንግድ ድርጅት (NTO ) ጋር ለሚያደርገው የAባልነት ጥያቄ ድርድር መሳካት በሚረዳ መልኩ ተካሂደዋል፡፡ ይሁን Eንጂ በተጨባጭ ሲታይ በዚህ ዙሪያ የታየው ሥራ Eምብዛም ነው፡፡በመጨረሻም በግል ዘርፍ ልማት የAቅም ግንባታ ፕሮጀክት Aማካኝነት የማችንግ ግራንት ፕሮግራም ለዉጪ ገበያ 11 የሆነ ሆኖ ይህም መረጃ በሌሎች ጥናቶች የተደገፈ Aይደለም፡፡ Eንደ 2010 የAለም የEርሻ ድርጅት ወይም የAለም የምግብ ፕሮግም የሰብልና የምግብ ዋስትና የIትዮጵያ ልUክ ጥናት ከሆነ “የ2009/10 ዓ.ም ብሔራዊ የጥራጥሬና የቅባት Eህል ምርት በ2008/09 ዓ.ም ከምን ግዜውም ከተመዘገበው ዝቅተኛ ምርት ወደ በ4.7% ዝቅ ያለ ቢሆንም ካለፉት 5 ተከታታይ Aመታት ምርት Aማካይ ጋር ሲነፃፀር በ7% ይበልጣል፡፡ የማሽላና የበቆሎ ምርት በነዚህ Aመታት ክፉኛ የተጎዳነበር፡፡ በተነፃፃሪ የጤፍና የገብስ ምርት በመጠኑ የተጎዳ ቢሆንም የስንዴ ምርት ግን ይጨምራል ተብሎ ተጠብቋል፡፡” 143 የሚያመርቱ ጥቃቅንና Aነስተኛ Iንተርፕራይዞች ለመደገፍ የተሠራዉ ሥራ ዉጤታማ ነበር፡፡ በመሆኑም ከ50 Eስከ 60 የሚደርሱ የጨርቃጨርቅ፣ ቆዳና የግብርና ምርት Aቀነባባሪ ድርጅቶች የወጪ ንግዳቸዉን በ25% Eንዲያያሳድጉ ረድቷቸዋል ፡፡ የጥቃቅንና Aነስተኛ Iንተርፕራይዞች ልማትና የብድር Aሰጣጥ የሚያጠና ከፍተኛ የጥናት ቡድን በቅርቡ ወደ ቻይናና ቱርክ ለመሄድ በዝግጅት ላይ ነው፡፡ ቀደም ሲል Eንደተገለፀው የዓለም Aቀፍ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን የግል ዘርፉን ለማልማትና ለIንቨስትመንት የሚፈጠር ምቹ ሁኔታን ለማሻሻል በብዙ መልኩ AስተዋፅO Aድርጓል፡፡ 26. የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ተደራሽነትና ጥራት ማሻሻል Aንዱ የትኩረት Aቅጣጫ ነዉ፡፡ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ ውጤቶች ለሀገር Aቀፍ ግቦች መሻሻል AስተዋO Aድርጓል፡፡ ይህም የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ተደራሽነትና ጥራት Eንዲሻሻል፤ የሴት ተማሪዎች ቅበላ በ1ኛ ደረጃና በ2ኛ ደረጃ ት/ቤት Eንዲያድግ፤ ዘላቂ የሆነ ንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነትና ሳንቴሽን Aገልግሎት Eንዲስፋፋ ፣ ቁልፍ የሆኑ የጤና Aገልግሎቶች Eንዲዳረሱ፣ የትምሀርት ጥራት Eንዲሻሻል፣ የቀበሌ የጤና ኤክስቴሽን ፓኬጅ ሥራ Aግልግሎት Eንዲሻሻል ድጋፍ Aድርጓል፡፡ መተመሳሳይ ሁኔታ ለAገልግሎት Aቅርቦት መሻሻል ሕብረተሰቡ የማሕበረሰብ ሬድዮኖችን Eንዲጠቀም ረድቷል፡፡ ይህ ዋልታ በከፍተኛ ደረጃ የተደገፈው በመሠረታዊ Aገልግሎቶች ማበረታታት ፕሮግራም ምEረፍ 2 (PBS2) Eና የAርብቶ Aደር ማሕበረሰብ ልማት ፕሮግራም 2፡ የጠቅላላ ትምህርት ጥራት ማሻሻያ ፕሮጀክት፣ በስነምግብ ፕሮጀክት፤ በሁሉን Aቀፍ የኤች Aይቪ ኤድስ መከላከል ፕሮጀክት፤ የመጠጥ ውሃ Aቅርቦትና ሳይኒቴሽን ፕሮጀክት፣ Eና በከተማ Aካባቢ የAስተዳደር ልማት ፕሮጀክቶች ነው፡፡ ስለዚህ Aብዛኛው የEውቀት ፖርትፎሊዮው ትኩረት የተሰጠዉ በነዚህ ጉዳዮች ላይ ሲሆን ያልተማከለ የAገልግሎት Aሰጣጥ ጥናት፣ የመንግስት ፋይናንስ ክለሳና የጤና ፋይናንስ ፖሊሲ ንግግሮችን Eንደ ምሳሌ መጥቀስ ይቻላል፡፡ 27. የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ተደራሽነት Aስመልክቶ የተመረጡ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ የውጤቶች Aመላካቾች ተገቢ በመሆናቸዉ Aብዛኛዎቹ ግቦቸው ተሳክተዋል፡፡ ለረጅም ጊዜው የሀገር Aቀፍ ደረጃ ግብ 2.3 የመሠረታዊ Aቅርቦትን ለማሳደግና ለማሻሻል የዜጎች የመደመጥ መብት ማሳደግ ረገድ EንደAመላካች የተቀመጠዉ የሕብረተሰብ ራድዮ ጣብያዎች ቁጥር Aነስተኛ ሲሆን Aፈፃፀማቸው ደካማ ነው፡፡ በመንግስት ዘርፍ የAቅም ግንባታ ፕሮጀክት መልካም Aስተዳደርን በተመለከተ በተሰራው ሥራ ዙሪያ ውጤቶች 144 ታይተዋል፡፡ ይህም በየቀበሌዉ ለገጠርና ከተማ ነዋሪዎች ተሳትፎ የሚያድግበትን የAሰራር ዘዴ ዘርግቷል፡፡ ለምሳሌ ዜጎች ከመንግስት መረጃ Eንዲያገኙ የነፃ ስልክ Aገልግሎት Eንዲዘረጋ ፕሮጀክቱ ድጋፍ Aድርጓል፡፡ የዚህ ነፃ ስልክ ተጠቃሚዎች ቁጥር በየቀኑ ከ900 በላይ ደርሷል፡፡ 28. ከ1- 4ኛ ክፍል ባለዉ የትምህርት ደረጃ የሥርዓተ ፆታ Eኩልነት መጠን ወደ 90% የደረሰ ሲሆን ከ5-8ኛ ክፍል ባለዉ የክፍል ደረጃ ደግሞ 96% ደርሷል፡፡ ከ9-10ኛ ክፍል ባለዉ የትምህርትደረጃ የሥርዓተ - ጾታ Eኩልነት መጠን 83% ነዉ፡፡ ከ11ኛ ክፍል Eስከ 12ኛ ክፍል ያለዉ ደግሞ 71% ደርሷል፡፡ የንፁህ የመጠጥ ውሃ ተደራስሽነት E.ኤ.A በ2007 ዓ.ም 52% የነበረ ሲሆን E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም ወደ 73% Aድጓል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም Aገልግሎት የማይሰጡ የዉሃ መገልገያ ተቋማት ከ25 በመቶ ወደ 20 በመቶ ዝቅ ብለዋል፡፡ በተመሳሳይ ዓመት 60% የሚሆኑት የገጠር Aባወራዎች የመጸዳጃ ቤት ተጠቃሚ ሆነዋል፡፡ የፀረ DPT3 ክትባት ያገኙ የህፃናት መጠን E.ኤ.A በ2010 ዓ.ም መጨረሻ 85% ደርሷል፡፡በዚያው ልክ የጤና Aገልግሎቱም Aድጓል ማለት ይቻላል ፡፡ 29. Iትዮጵያ የምEተ ዓመቱን የልማት ግቦች በማሳካቱ ረገድ ጥሩ ማሻሻል Aሳይታለች፡፡ ይሁን Eንጂ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ Aማካኝነት በAገልግሎት ጥራት ላይ የታየው Eድገት ዝቅተኛ ነበር፡፡ በAንድ ጊዜ ተደራሽነትን ማሳደግ Eና የAግልግሎቶችን ጥራት ማሻሻል Eየጨመረ የሚሄደው የሰለጠነ የሰው ኃይል ፍላጎት በAቅርቦት ላይ ጫና በመፍጠሩ ምክኒያት Aንዳንዴ ተፃራሪ ግቦች ይሆናሉ፡፡ የትምህርት ጥራት ይለካ የነበረው 5ኛ ክፍል ማጠናቀቅን መሠረት በማድረግ ሲሆን ይህም E.ኤ.A በ2006 ዓ.ም ከነበረበት 65% በ2011 ዓ.ም ወደ 69% Aድጓል፡፡ ቢሆንም ብዙ Aልተሻሻለም፡፡ ይሁን Eንጂ የ2009 Eና የ2010 ዓ.ም E.ኤ.A የAምስተኛ ክፍል ትምህርት የማጠናቀቂያ መጠን በተቀመጡበት ቅደም ተከተል 79% Eና 76% የነበረ ሲሆን በጥራት በኩል የተወሰነ መሻሻል መኖሩን የሚያመላክት ቢሆንም ወጥነት ግን Aልነበረውም፡፡ የጤና Aገልግሎት ጥራትን በተመለከተ E.ኤ.A የ2012 ዓ.ም የጤና Aገልግሎት ዳሰሳ Eንደሚያሳየው በጤና ውጤት Aመርቂ መሻሻሎች ተመዝግበዋል፡፡ በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ Aመርቂ የጤና ኤክስቴንሽን ፓኬጆች የተለካው በነጠላ የAፈጻጸም Aመላካች ሲሆን ይህም በሰለጠኑ የጤና ባለሙያዎች ክትትል የተደረገላቸው የወሊዶች መጠንበመጠቀም ነበር፡፡ የEነዚህ ወሊዶች መጠንም E.ኤ.A በ2004ዓ.ም 9% ከነበረው በ2011 ዓ. ም ወደ 16.6% 145 Aድጓል፡፡ ነገር ግን የታቀደውን የ27% ግብ ማሳካት Aልተቻለም፡፡ በሁለቱ በተመረጡ Aመላካቾች ላይ በመመርኮዝ ጥራትን መለካት ውጤቱን በጥሩ ሁኔታ Aያስጨብጥም፡፡ Aንዳንድ ግቦች በጣም ከፍ ብለው የታቀዱ ስለነበሩ በመሠረታዊ Aገልግሎቶች Aካባቢ የተመዘገቡ ተጨባጭ የEድገት ደረጃዎችን Aድበስብሰዋል፡፡ 30. ተጋላጭነትን መቀነስ የድጋፍ Eስትራቴጂዉ Aንድ Aካል ነበር፡፡የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ የምግብ ዋስትና ፕሮግራም በማካተት፤ የረጅም ጊዜ የምግብ ዋስትናና የAደጋ መከላከል ስልትና፤ማሕበረሰብን መሠረት ያደረገ የተፋሰስ ልማት ላይ Iነቨስት በማድረግ የበኩሉን AስተዋጽO Aድርጓል፡፡በዚህ ዋልታ ሥር የሚገኙ ውጤቶች የተደገፉትበምርታማነትሴፍቲኔት ፕሮጀክት(PSNP 3)፤በዘላቂ የመሬት Aስተዳደር ፕሮጅክት Eና በጣና በለስ የተቀናጀ የውሃ ሀብቶች ልማት ፕሮጀክቶች ላይ በተደረገ IንቨስትመንትAማካኝነት ነው፡፡ Aብዛኛዎቹ የዉጤት ማሳወቂያ ምንገዶችየከተማና ከገጠር ሴፍቲኔት ማብራሪያዎችና በከተማ ድህነት ጥናትና በAየር ንብረት ለውጥ ላይ የተደጉ ጥናት ሪፖርት Aማካኝነት ነዉ፡፡ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ ያተኮረው የስነሕዝብ ሽግግር ማካሄድ ላይ ነበር፡፡ ስለዚህ የሕዘብ Eድገት ጫናን ለመቋቋምና የወሊድ መከላከያ ስርጭትን መጠን ማሳደግ በመቻሉ የወሊድ መከላከያ ስርጭት መጠን Eጥፍ ሆኖ 29% ሊደርስ ችሏል፡፡ 31. የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉን ዉጤቶች የሚለኩ Aመላካቾች በቂ ናቸው፡፡ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂው ውጤቶች በAገር ደረጃ በዚህ ዋልታ ሥር ለተቀመጡ ግቦች ወጣ ካለው ከAንዱ በስተቀር ላሉት ምክኒያታዊ AስተዋጽO ያበረክታሉ፡፡ ይህ ዉጤት ከሕዝብ ቁጥር ጋር Aሳማኝ ግንኙነት ከሌለዉ ሴቶች በማሕበረሰቡ ዉስጥ ያላቸዉን የመደመጥ መብት ማሳደግ የሚለዉን ወጣ ያለ ትኩረት Aይጨምርም፡፡ በርግጥ ይህ ከላይ የተጠቀሱትዉን በመሠረታዊ Aገልግሎቶች Aሰጣጥ ረገድ የዜጎችን የመደመጥ መብት ለማሻሻል Eንደተጨማሪ ግብዓት ያገለግላል፡ 32. E.ኤ.A በ2010 ዓ.ም የተካሄደው የተፅEኖ ግምገማ ጥናት ከፍተኛ የምግብ ዋስትና ችግር ያለባቸውና በምርታማነት ሴፍቲኔቲ ፕሮግራም ታቅፈው የነበረዉ ሕዝብ ቁጥር E.ኤ.A ከ2006 ዓ.ም Eስከ በ2010ዓ.ም ባለዉ ጊዜ ዉስጥ በምግብ ራሳቸዉን የሚችሉበት ጊዜ ርዝማኔ ወደ 1.05 ወር ተሻሽሏል፡፡ 12 ተጨማሪ መረጃዎች Eንደሚያሳዩት ምርታማ 109F 12 በብርሃኔ ገ. Eና ተባባሪዎቹ የቀረበው የIትዮጵያ የምርታማነት ሴፍቲኔት Eና የቤተሰብ ጥሪት ማሳደግ ፕሮግራም ተጽEኖ (2006-2010) ፣ የተቀናጀ የምግብ ደህነት ቅነሳ ትግበራ ጥቅምት 2011 (IFPRI) 146 ባልሆኑ ዓመታት ማለትም E.ኤ.A በ2006 Eና በ2010 ዓ.ምመካከል ባሉት ተከታታይ ዓመታት የሕፃናት የምግብ ፍጆታ በቁጥር ጨምሮ Eንደነበርና በEነዚያ Aምስት ዓመታት በምርታማነት ሴፍቲኔት ተሳታፊ የነበሩ Aባወራዎች የEንስሳት ቁጥር በ0.38 Aድጓል፡፡ 13የሆነ 10F ሆኖ የምግብ ደህንነት ችግር ያለባቸው የAባወራዎች ቁጥር ከመጨመሩም በላይ የሰብAዊ ምግብ Eርዳታው ፈላጊዉ ቁጥር በመጨመሩ E.ኤ.A በ2008 Eና በ2010 ባሉት ዓመታት መካከል በየዓመቱ በAሜሪካን ዶላር 807 ሚሊዮን የሚያወጣ የምግብ Eርዳታ ያስፈልግ ነበር፡፡ ይህ ሁኔታ የIትዮጵያ መንግስት ሕዝቡ ከድህነት የሚወጣበትን Eንዲፈልግና በተለይም በAንዳንድ የተሻለ Aቅም ባላቸዉ የገጠርና የከተሞች Aካባቢዎች ትኩረት በማድረግ የግብርናን ምርታማነት ለመጨመርና ከግብርና ውጭ ያሉ የገቢ ማስገኛ ሥራዎችን በመፍጠር ላይ ትኩረት Aድርጎ በዘላቂነት የምግብ ዋስትናን ለማሻሻልና ለማረጋገጥ የመንቀሳቀስን Aስፈላጊነት AጽንOት Eንዲሰጠው ያደርጋል፡፡ 33. በመንግስት Iንቨስትመንት Aማካኝነት የመሬት ወይም የAፈር ለምንት መጎሳቆልን በማስቀረት ረገድ የምርታማነት ሴፍቲነት ፕሮግራም ከፍተኛ ሚና ተጨውቷል፡፡ በፕግራሙ Aማካኝነት የተጠራቀመዉ የማሕበረሰቡ ሀብት የከርሰ ምድር ውሃ Eንዲጨምር፣ የEፀዋት ሽፋን፣ብዝሀ ሕይወት Eንዲንዲጨምርና Aነስተኛ የመስኖ ልማት ሥራዎች Eንዲያድጉ ከማደረጉም በተጨማሪ ወደ 119 የሚሆኑ የገበሬ ማሰልጠኛ ማEከላትም ተገንብተዋል፡፡ በዘላቂ የመሬት Aስተዳደር ፕሮጀክት E.ኤ.A ከ2008 Eስከ 2010 ዓ.ም ድረስ ባሉት ጊዜያት 210,000 ሄክታር መሬት መልሶ Eንዲያገግም የተደረገ ሲሆን ተጨማሪም በምርታማነት ሴፈቲኔት ፕሮግራም ስር ወደ 318,212 ሄክታር የሚሸፍን የAፈርና የውሃ Eንክብካቤ ስራዎች በማሕበረሰቡ ተከናዉነዋል፡፡ E.ኤ.A በሰኔ ወር 2012 ዓ.ም ለሕረብረተሰብ Aቀፍ የጎርፍ መከላከል ሥራ የወጣዉ ወጪ 5.75 ሚሊዮን የAሜሪካን ዶላር ደርሶ ነበር፡፡ በተር Aፍሪካ(TerrAFfrica) Aነሳሽነት ለፌደራልና ለክልል ዘላቂ የመሬት Aስተዳደር ተግባራት Aፈጻጸም የሚረዱትን ቴክኒካዊ መመሪያዎች ለማዘጋጀት ተከታታይ መደበኛ ዉይይት ተካሂዷል፡፡ የሕዝብ Eድገት የሚፈጥረውን ጫና የወሊድ ቁጥጥር ስርጭትን Eጥፍ በማድረግ ለመፍታት ጥረት Eየተደረገ ሲሆን E.ኤ.A በ2004 ዓ.ም 15% የነበረው ስርጭቱ በ2011 ዓ.ም ወደ 29% ከፍ ተደረጓል፡፡ 13 የትሮፒካል፡ የEንስሳት ሀብት ቁጥር (የAንድ ሀገር የEንስሳት ሀብት መጠን ለማወቅ የተቀመጠ መስፈርት) 147 34. መልካም Aስተዳደርን ማጠናከር፦በዚህ ዋልታ ስር የሚገኙ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂው ውጤቶች ዓላማ የመንግስት ዘርፎች የAፈፃፀም ብቃት Eንዲሻሻልና የAካባቢ Aስተዳደር Aቅምን በማሳደግ ለዜጎች ጥያቄ ተገቢ ምላሽ መስጠት Eንዲችሉ ለማድረግ ነበር፡፡ በግልፅ Eንደተቀመጠው የAካባቢ Aስተዳደር በወረዳና በቀበሌ ደረጃ ከAካባቢው ሕዝብ ጋር ተቀናጅቶ Eንዲሰራ የIትዮጵያ መንግስት ስለሚያበረታታ ይህም Eንዲሳካ በመሠረታዊ የAገልግሎት Aሰጣጥ ጥበቃ ምEራፍ 2፣ በመንግስት ዘርፍ የAቅም ግንባታ ፕሮጀክትና በከተማ Aካባቢ Aስተዳደር ልማት ፕሮግራም Aማከኝነት ድጋፍ ተደርጓል፡፡ የመንግሰት ፋይናንስ ግምገማ፣ የIንቨስትመንት የAመችነት ሁኔታ ጥናት የግዢ ማሻሻያ ለውጦችና የመሳሰሉት ፕሮግራሞች በዚህ የትኩረት Aቅጣጫ ድጋፍ ተደርጎላቸዋል፡፡ 35. የመንግስት የሥራ Aፈፃፀም Aመላካቾች የተወሰዱት ከወረዳ ወይም ከከተማ ይወክላል ተብሎ ከሚታሰበዉ የመነሻ ጥናት ነው፡፡ E.ኤ.A ከ2008 Eስከ 2012 ዓ.ም ድረስ ያለዉ ዉጤት Eንሚያሳየዉ የግብርና ኤክስቴሽን Aገልግሎት ከ82% ወደ 94% ማደጉን፣ የደረቅ ቆሻሻ Aገልግሎት ከ69.9% ወደ 74% ማደጉን፣ የመጠጥ ውሃ Aገልግሎት ከ60% ወደ 58% ዝቅ ማለቱንና የጤና Aገልግሎት ከ34% ወደ 70% ከፍ ማለቱን ነው፡፡ የሕዝብ ድርሻን ወስደን በምናይበት ጊዜ ለAጠቃላይ Aገልግሎት ተጨማሪ ክፍያ የከፈሉት ከ4.3% (በ2008) ወደ 6.5% (በ2011) Aድጓል፡፡ Eስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ በAገልግሎት Aሰጣጥ Aቅርቦት ላይ ያለው ጫና Eንዳለ ነው፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ለመንግስት የጤና Aገልግሎት ተጨማሪ ክፍያዎ የከፈሉ ሰዎች መጠን E.ኤ.A በ2008 ዓ.ም ከ5.8% ሲሆን በ2011 ዓ.ም ወደ 8.5% ከፍ ብሏል፡፡ 36. ከጠቅላላ 28 የመንግስት ወጪዎችና የፋይናንስ ሂሳብ (PEFA) የዉጤት Aመላካቾች መካከል 14ቱ ተሻሽለዋል፡፡ ይህም ማለት E.ኤ.A በ2007 ዓ.ም ከነበረው ድርሻ በ50% መሻሻል Aሳይተዋል፡፡ በ19 ከተሞች በተካሄደው የካፒታል Iንቨስትመንት Eቅድ ሂደት ውስጥ የተሳተፉ የዜጎች (ወጣት፣ ሴት፣ ጎልማሳ ወዘተ Eያለ) የAካባቢ Aስተዳደር ተሳትፎ ወደ 75% ማደጉ ታይቷል፡፡ የመሠረታዊ Aግልግሎቶች Aሳታፊ Eቅድ የተተገበረው E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም የAካባቢ Iንቨስትመንት ግራንት ከተቀበሉት ውስጥ 80% በሚሆኑት ወረዳዎች ነው፡፡ E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም 83% ያህሉ ወረዳዎች በጀታቸውንና የAገልግሎት ፋሲሊቲ Eቅዶቻቸውን በማሰታወቂያ ሰሌዳ ላይ የለጠፉ ሲሆን 19 ከተሞች ቁልፍ የሆኑ (የ2008/09፣ የ2009/10 Eና የ2010/11 ዓ.ም) የበጀትና የወጪዎች መረጃዎቻቸዉን Aሳዉቀዋል፡፡ በፋይናንስ ሪፖርት Aቀራረብ ላይ Aሁን 148 በሁሉም ክልሎች በዓመት ሁለት ጊዜ ሪፖርት ስለሚያደርጉ የAካባቢ ተጠያቂነት Aስመልክቶ ባለፉት ሁሉት የመጨረሻ ሩብ ዓመታት መሻሻሎች ታይተዋል፡፡ 37. ሌሎች ውጤቶች፡- ከ60% በላይ የለጋሽ ድርጅቶች ድጋፍ የተሰጠው ፕሮግራምን መሠረት ባደረገ Aቀራረብ ሲሆን የፓሪስ ስምምነት ግብ ቅድመ ሁኔታን በማሟላት ነው፡፡ ከEነዚህ ፕሮግራሞች ውስጥ ትልቁን ድረሻ የያዙት የምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም፣ የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ማሻሻያ ፕሮግራምና የመንግስት ዘርፍ Aቅም ግንባታ ፕሮጀክት ናቸው፡፡ E.ኤ.A በ2010 ሥርዓተ ፆታን በEያንዳንዱ የፕሮጀክት ዝግጅት ውስጥ ማካተት Eንደ Aንድ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂው ውጤት ሆኖ ተካትቷል፡፡ የዚህ ውጤትAመላካች ሁሉም Aዲስ የ2011/12 የበጀት ዓመት የገንዘብ ድጋፎች በሚሰጡበት ወቅት የፕሮጀክት ዝግጅት ዓላማዎች ውስጥ ሥርዓተ ፆታ መጤኑን ማየትን ያጠቃልላል ይላል፡፡በAሁኑ ጊዜ የሥርዓተ- ፆታ ጉዳይ የክልሎች የቅድሚያ ጉዳይ በማድረግና ተገቢ Eርምጃዎችን በመዉሰድ የዚህን ውጤት ስኬቶች ለመለካት በማገልገል ላይ ይገኛሉ፡፡ በሥርዓተ- ፆታ ረገድ የAፍሪካ የሥርዓተ - ፆታ የድርጊት Eቅድ ውስጥ Eንደተብራራው የገንዘብ Aሰጣጥን በተመለከተ ዝርዝር መስፈርቶችን በAሃዝ በተደገፈ መረጃና ሰፋ ሰፋ ባሉ ለመነሻ የሚረዱ መረጃዎችን በመለየትና በመተንተን Aቅርቧል፡፡ E.ኤ.A ከ2011 Eስከ 2012ዓ.ም ድረስ ያለዉ የገንዘብ Aሰጣጥ ግምገማ የሚያሳየው ከ6 ፕሮጀክቶች 4ቱ ፕሮጀክቶች ከሥርዓተ-ጾታ Aመላካቾች ጋር የተጣጣሙ መሆናቸዉን ነው፡፡ 14 የመሥረታዊ Aገልግሎቶችን ማሻሻያ ፕሮጀክት፣ የምርታማነት 1F ሴፍቲኔት ፕሮግራምና የከተማ የAካባቢ Aስተዳደር ልማት ፕሮግራም የመሳሰሉት የሴቶችን ተሳትፎ በማሕበረሰቡ ወይም በከተማ ኮሚቴዎች የሚያሳድጉ፣ የሚያበረታቱ ሲሆንበምርታማነት ሴፍተት ፕሮግራም ሴቶች የራሳቸው የሆነ ሀብት Eንዲያፈሩ Eድል ተፈጥሮላቸዋል፡፡ 14 መሰረታዊ Aግልግሎት ጥበቃ ፕሮግራም የEናቶች ጤናን በትምህርት ቤቶች የጾታ Eኩልነት መጠንና በማህበረሰብ የEቅድ ቡድን ውስጥ የሴቶች ተሳትፎ መኖሩን ይቆጣጠራል፡፡ የከተማ የAካባቢው Aስተዳደር ልማት ፕሮጀክት በከተማ Aስተዳደር ክልል ውስጥ ለሴቶች የሚሆኑ ስራዎች መፈጠራቸውን መመቻቸታቸውንና ለስነ ፆታ ትኩረት መስጠቱን ይከታተላል፣ ይቆጣጠራል፡፡ በምርታመነት ሴፍቴኔት ፕሮግራም ድጋፍ የተደረገው የስነ ፆታ ጥናት ፕሮጀክቱ በሴት ተጠቃሚዎች ላይ Aዎንታዊ ተፅEኖ ማምጣቱን ያሳያል፡፡ የግብርና Eድገት ፕሮጀክት ሲዘጋጅ በግልጽ የሥነ ፆታን ችግሮችን መፍታት ግምት ውስጥ በማሰገባት ነው፡፡ 149 ሐ. በሀገር ድጋፍ ስትራቴጂ ጊዜ ውስጥ የሚገኙ ተጓዳኝ ጉዳዮች ፡- 38. የAየር ንብረት ለውጥ፡- ከAየር ለውጥ ጋር ተያይዞ ያሉ ጉዳዮች በሁሉም የዓለም ባንክ ፖርትፎሊዮዎች ውስጥ ተካትተዋል፡፡ Aብዛኛው ልማትን ለማሳደግ የሚደረግ ጣልቃ ገብነት የAየር ንብረት ችግርን ለመቋቋም ወይም ለመፍታት ነው፡፡ ለዚህም ጥሩ ማሳያ የሚሆኑት ዘላቂ የመሬትና የውሃ Aስተዳደር ፕሮጀክት፣ የግብርና ልማትና የመስኖ ልማት፣ የምግብ ዋስትናና የታዳሽ ኃይል (AGP,SLMP,PSNP) ፕሮግራሞች ናቸው፡፡ በግብርና ሚኒስቴር ጥያቄ መሠረት በAየር ንብረት ለውጥ ላይ Aንዳንድ የጥናት ስራዎች E.ኤ.A በ2008 ዓ.ም ተካሂደው በ2011 ዓ.ም ከAየር ንብረት ለውጥ ጋር Aረንጓዴ Iኮኖሚ ልማት ሪፖርት ለኮፐን ሀገን የተባበሩት መንግስታት ስብሰባ ሊቀረብ ችሏል፡፡ ጥናቱም የAየር ንብረት ለውጥ በIትዮጵያ ውስጥ ቁልፍ በሆኑ ዘርፎች ላይ ተጽEኖ Eንዳለው ወይም Aንደሚያመጣ Aሳይቷል፡፡ የAየር ንብረትን የሚቋቋም የAረንጓዴ Iኮኖሚ ልማት Eሰትራቴጂ ለAየር ንብረት ለውጥ ወሳኝ ነው፡፡ የIትዮጵያ መንግስት ለAረንጓዴ Iኮኖሚ ልማት የሚያደርገው Iንቨስትመንት ለሀገሪቱና ለሌሎች የAከባቢ ሀገሮች ወሳኝ ነዉ፡፡ በመሆኑም የዓለም ባንክም በዚህ ዙሪያ ተሳትፎውን ከፍ ማድርግ ይኖርበታል፡፡ 39. መልካምAስተዳደርና ማህበራዊ ተጠያቂነት፡- ምንም Eንኳን Aንዳንድ መሻሻሎች ቢደረጉም በፌዴራል ደረጃ የመልካም Aስተዳደር ተግዳሮቶች ያለማቋረጥ ቀጥለዋል፡፡ የዓለም ባንክ ድጋፍ Eስትራቴጂ ትግበራ ፕሮግራም የፋይናንስ Aስተዳደር፣ የግዥ ቁጥጥር፤ ግልጽነት፤ የምEተ ዓመቱን የልማት ግቦች ከማሳካት Aንጻር ሲታይ መሻሻል Aሳይቷል፡፡ የመንግስት ዘርፍ Aቅም ግንባታ ፕሮግራም በAካባቢ Aስተዳደር ሂደት ውስጥ የዜጎች ተሳትፎ Eንዲጠናከር፣ የተሻለ የAገልግሎት Aሰጣጥ Eንዲኖርና የፍርድ/ቤቶችና የታክስ ማሻሻያ ፕሮግራም ድጋፍ Aድርጓል፡፡ ማህበራዊ ተጠያቂነትና በAካቢ Aስተዳደር ዉስጥ የዜጎች ተሳትፎ Eንዲጎለብት ለማድረግ የባንኩ ድጋፍ Eስትራቴጂ ቁልፍ ሚና ተጫውቷል፡፡ የመሰረታዊ Aገልግሎቶች ጥብቃ ፕሮግራም ምEራፍ 2 በሚከተሉት ጉዳዮች ላይ ያተኩራል፡፡ (ሀ) ያለተማከለ የፋይናንስ Aገልግሎት Aንደኛዉ ሲሆን ለፕግራሙ ማስፈጸሚያ 50.2 ሚሊዮን ዶላር ተመድቦ ነበር፡፡ (ለ) ማሕበራዊ ተጠያቂነት ፕርግራም ማስተግበሪያ ደግሞ 21 ሚሊዮን ዶላር ተመድቧል፡፡ የዜጎች የበጀት Eውቀት ስልጠና Eና የበጅት ስርጭት የመሳሰሉት ከፋይናንስ ግልፅነት ጋር የተያያዙ ተግባራት ከምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራምና ከሌሎች በAጋር 150 ደርጅቶች ከሚደገፉ ፕሮግራሞች ጋር Eንዲቀናጁ ተደርገዋል፡፡ ሆኖም በሁሉም ክልሎች ግንዛቤው ተመሳሳይ ካለመሆኑም በላይ በበጀት Eዉቀት ስልጠና ረገድ የሴቶች ተሳትፎ ዝቅተኛ ነው፡፡ የከተማ Aካባቢ Aስተዳደር ልማት ፕሮጀክት ትግበራ Aፈጻጸም ከተጠበቀው በላይ በመሆኑ የዓለም ባንክ ፋይናንስ ድጋፍ መጠን E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም Eጥፍ Eንዲሆን ተደርጓል፡፡ Aቅም የተገነባላቸዉ የAካባቢ Aስተዳደርና ሕብረተሰቡ Eንዴት ከተሞችን መለወጥ Eንደሚችሉናስራ መፍጠር Eንደሚችሉ የሚያሳዩ ልምዶች በፕሮጀክቱ Aማካኝነት ተገኝተዋል፡፡ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ Aጠቃላይ ዳሰሳ 40. የIትዮጵያ መንግስት በዚህ በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ትግበራ ጊዜ የሀገሪቱ ብሔራዊ የልማት Eስትራቴጄ፣ የተፋጠነ Eና ዘላቂ የልማት መርኀ ግብር ድህነትን ለማጥፋት (PASDEP) Aጥጋቢ የነበረ መሆኑን ተገንዝቧል፡፡ ለወደፊት Eድገት ፈር ቀያሽ በሆኑ የመሠረተ ልማት ዝርጋታዎች ላይ ተጨባጭ Eድገትና ተመዝግቧል፡፡ የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ተደራሽነት ለማሳደግ ከፍተኛ ጥረቶችም ተደርገዋል፡፡ የIትዮጵያ መንግስት የምግብ ዋስትና ፕሮግራም የምግብ ቀውስ ተጽEኖ Eንዲቀንስ ያስቻለና Iትዮጵያ ከሌሎች የAፍሪካ ቀንድ ሀገሮች የምግብ ረሃብ ችግር ያልገጠማት ብቸኛ ሀገር Eንድትሆን Aስችሏል፡፡ የዓለም ባንክ ድጋፍ የተፋጠነ Eና ዘላቂ የልማት መርኀ ግብር ድህነትን ለማጥፋት(PASDEP) ፕሮግራም ቅድሚያ በሚሰጣቸዉና በተመረጡ Aካባቢዎች ተግባራዊ Eንዲሆኑ ድጋፍ Aድርጓል፡፡ ሆኖም በEያንዳንዱ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ዋልታ ሥር የተመዘገበው ውጤት የተለያየ ነው፡፡ በማይክሮ Iኮኖሚ መረጋጋት በIንቨስትመንት ሁኔታና በመሠረታዊ Aገልግሎት Aሰጣጥ ጥራት ላይ የታዩ መሻሻሎች Eንደተጠበቀው Aልነበሩም፡፡ ስለዚህ በAጠቃላይ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ ዋልታዎች Aፈፃፀም የተለያየ በመሆኑ ባጠቃላይ በመካከለኛ ደረጃ Aጥጋቢ በሚል ተመዝኗል፡፡ III. የዓለም ባንክን Aፈፃፀም መገምገም 41. የዓለም ባንክ Aፈጻጸም ግምገማ በሁለት ቁልፍ ገጽታዎች ላይ ያተኩራል፡፡ Eነሱም (1) የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ዝግጅት Eና (2) የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ፕሮግራም ትግበራ ናቸው፡፡ ሀ. የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ዝግጅት 151 42. የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ የIትዮጵያ መንግስት ቅድሚያ ከሰጣቸው Eቅዶች ጋር በደንብ የተጣጣመ ነዉ፡፡ይህም በሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው ትግበራ ወቅት የነበረው የተፋጠነ Eና ዘላቂ የልማት መርኀ ግብር ድህነትን ለማጥፋት(PASDEP) ተብሎ የሚታወቀው ነው፡፡ የሀገር ድጋፍ ስትራቴጂ ፕሮግራሙ ቢያንስ ለAንድ ዓመት (E.ኤ.A Eስከ 2012 ዓ.ም) ለማራዘም ባንኩ ያደረገው ትብብር ከAዲሱ የIትዮጵያ መንግስት የEድገትና ትንስፎርሜሽን Eቅድ ጋር Eንዲስማማ Aድርጓል፡፡ ይህ ተጨማሪ ዓመት ባንኩ ከIትዮጵያ መንግስት ጋር ለሚያደርገው ምክክርና ወደፊት E.ኤ.A ከ2013 Eስከ 2016) Aዲስ የሀገር Aጋነት Eስትራቴጂ ለማዘጋጀት በቂ ጊዜ Eንዲያገኝ ረድቶታል፡፡ የባንኩ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ፕሮግራም ክንዉኖች መሠረት ያደረጉት ከIትዮጵያ መንግስት ብሔራዊ የልማት ግቦች ጋር የተያያዙ Aራት ዋና ዋና ዋልታዎችን ነው፡፡የIንቨስትመንት ድጋፍ Eና በሀገር ድጋፍ ጊዜው ተጨባጭ ሁኔታ ላይ የተመረኮዘ የማማከር Eና ትንተና Eገዛን በጣምራ በመጠቀም ባንኩ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂው ውጤቶች ላይ ክትትል Aድርጓል፡፡ የIትዮጵያ መንግስት ከፍተኛ ትኩረት የሰጣቸዉ Eንደ Eነ መሠረታዊ Aገልግሎቶች፤የምግብ ዋስትና Eና መሠረተ ልማት ሲሆኑ Eነዚህ ሥራዎች በዓለም ባንክም ቢሆን በከፍተኛ ደረጃ በIንቨስትመንትና ትረስት ፈንድ የተደገፉና የተስፋፉ ናቸው፡፡ የጋራ መግባባት ዝቅተኛ በሆነበት ዘርፍ (ለምሳሌ በመዋቅራዊና ማክሮ Iኮኖሚ ፖሊሲዎች) ድጋፉ ያተኮረዉ በማማከርና ውይይቶችን በማስቀጠል ሥራ ላይ ነበር፡፡ ይጠበቅ የነበረ የድህነት ቅነሳ ድጋፍ ብድር(PRSC) በባንኩ Eና በIትዮያ መንግስት መካከል በመዋቅራዊ ጉዳዮች ላይ ስምምነት ላይ ሳይደረስ በመቅረቱ ጥቅም ላይ ሳይውል ቀርቷል፡፡ የበጀት ድጋፍ በተሳካ ሁኔታ ወደ ወረዳዎች Eንዲዳረስ ለማድረግ የመሠረታዊ Aገልግሎት ማሻሻያ ፕሮግራም Aማራጭ ሆኖ ቀርቧል፡፡ ሆኖም ካለፈዉ ሪፖርት ለመረዳት Eንደተቻለዉ ምንም Eንኳን የገንዘብ ድጋፍ AሰራርE.ኤ.A በ2005 ዓ.ም በተከሰተው ቀውስ ሳቢያ ከበጀት ድጋፍ ወደ መሠረታዊ Aገልግሎቶች ማሻሻያ ፕሮግራም በተሳካ ሁኔታ ቢዛወርም የበጀት ድጋፍ ጠቀሜታ ሙሉ በሙሉ በመሠረታዊ Aግልግሎት ማሻሻያ ፕሮግራም ላይ ሊደገም Aልቻለም፡፡ ምክንያቱም ይህ Aይነቱ Aካሄድ ጠበብ ያለ የIንቨስትመንት ዘዴ በመሆኑ ነዉ፡፡ ይህ ሁኔታ የሚያሳየዉ ወደፊት በሚቀረፀው Aዲስ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ዉስጥ የበጀት ድጋፍ Aጀንዳ ታሳቢ መደረግ Eንዳለበት ነዉ፡፡ 152 43. የዓለም ባንክ ሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ፕሮግራም ከሌሎች ለጋሽ ድርጅቶች ጋር ያለዉ ትብብር Eንዲጠናከር Aድርጓል፡፡ የትረስት ፈንድ በትክክል በብድር Aሰጣጥ ውስጥ የተካተተ ነው፡፡ 91% የትረስት ፈንድ የዋለው E.ኤ.A በ2004 ዓ.ም ከዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር ጋራ ለተደረገዉ ፋይናንስ ድጋፍ ሲሆን 98 % ደግሞ የዋለው የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂን ዓላማ 2 Eና 3 (የመሠረታዊ Aገልግሎቶችን ተደራሽነትና ጥራት ማሻሻል Eና ተጋላጭነትን መቀነስ) የሚሉትን ፕሮግራሞች ለመደገፍ ነው፡፡ ለመሠረታዊ Aገልግሎቶች ጥበቃና ለምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም ካደረገዉ ድጋፍ ተጨማሪ ባንኩ ለመሠረታዊ Aገልግሎት ማሻሻያ ፕሮግራምና ለማርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም የለጋሾ ማስተባበሪያ ሴክሬታሪያት ቡድን ለሕብረተሰቡ በAይነት የቀረቡ ድጋፎችን ሰጥቷል፡፡ የግብርና Eድገት ፕሮግራሙ በAጋርነት መዋቅሩ Aማካይነት በIትዮጵያ ውስጥ የግብርና Eድገት ለማምጣት የተጠናከረና ይበልጥ የተቀናጀ ድጋፍ ያደርጋል፡፡ ፕሮግራሙ ከዓለም Aቀፍ የልማት ማሕበር (IDA) የገንዘብ ድጋፍ በተጨማሪ ከ100 ሚሊዮን ዶላር በላይ ወጪ Aድርጓል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ የAጠቃላይ የትምህርት ጥራት ማሻሻያ ፕሮግራም በልማት Aጋሮች ቡድን Aማካኝነት የገንዘብ ድጋፍ ተደርጎለታል፡፡ የዓለም Aቀፍ የልማት ማሕበር የገንዘብ ድጋፍ ከ130 ሚሊዮን ዶላር በላይ የዋለው ለብሔራዊ ሥነምግብ ፕሮግራም ሲሆን ድጋፉንም የመራው የዓለም ባንክ ከተባበሩት መንግስታት የሕጻናት መርጃ ድርጅት ጋር በመተባበር ነው፡፡ በተጨማሪም ባንኩ በዓለም Aቀፍና በክልላዊ ፕሮግራሞች ስር ያሉ Eንደ Eነ ዓለም Aቀፍ የAካባቢ ፋሲሊቲ፣ ትምህርት ለሁሉም፣ ፋስት ትራክ Iንሼቲቭ፣ የናይል ተፋሰስ Iንሼቲቭና የዓለም Aቀፍ Aጋርነት ለውጤት ተኮር ድጋፍ በሚል የሚሰጡ የገንዘብ ድጋፎችን Aስተባብሯል፡፡ 44. በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ ማEቀፍ ስር የተጠበቁ ውጤቶች በAጠቃላይ ተጨባጭ ናቸው፡፡ በAብዛኛዉ በስትራቴጂክ ዋልታዎቹ፣ ውጤቶቹና Aመላካቾቹ መካከል ጥሩ ትስስር Aለ፡፡ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂው ሚና ከብዙዎቹ ለተፋጠነ Eና ዘላቂ ልማት መርኀ ግብር ድህነትን ለማጥፋት (PASDEP) የተበረከቱ AስተዋጽOዎች Aንዱ ቢሆንም የEቅዱ ግቦች ግን በጣም ከፍ ብለው የተቀመጡ ነበሩ፡፡ በመሆኑም Eነዚህን ግቦች ማሳካት Aለመቻል በAንዳንድ የሥራ ዘርፎች የተጨባጭ Eድገቱን ታሪክ Aኮስሷል፡፡ 153 45. የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ በፕሮግራሙ ትግበራ ወቅት ሊከሰቱ የሚችሉ Aራት ሥጋቶችን ለይቷል፡፡ Eነሱም (1) የIትዮጵያ ለውጭ መናጋት (Shock) ተጋላጭነት በተለይም በድርቅና ክልላዊ ግጭቶች (2) E.ኤ.A ከሚያዝያ 2008 ዓ.ም የAከባቢ ምርጫ ጋር በታያያዘ (E.ኤ.A በ2010 ዓ.ም የፖርላማ ምርጫ) Eና በመካሄድ ላይ ያለውን የOጋዴን ነጻ Aዉጪ ኃይል ለመደምሰስ በIትዮጵያ መንግስት በሚወስደው ወታደራዊ Eርምጃ ጋር በተገናኘ የሚታዩ የAስተዳደር ስጋቶች (3) በምግብና የነዳጅ ዘይት ዋጋ ንረት ምክንያት የማክሮ Iኮኖሚ ስጋት (4) በዝቅተኛ የAስተዳደር Eርከን ደረጃ የAቅም ውስንነትና ክህሎት Eጥረት ምክንያት የግዢና የፋይናንስ Aስተዳዳር ስጋት ናቸዉ፡፡ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ሪፖርቱ የውጫዊ መናጋት ተጋላጭነትን ከፍ Aድረጎ ያሳየ ሲሆን ከግዥና ፋይናንስ Aስተዳደር ጋር ተያያዥነት ያላቸዉ ስጋቶችን ደግሞ ዝቅ Aድርጎ Aስቀምጧል፡፡ በተጨማሪም E.ኤ.A ከ2008 Eስከ 2010 ዓ.ም ድረስ ከመልካም Aስተዳደርና ከማይክሮ Iኮኖሚ መረጋጋት ጋር በተገናኘ ያሉ ስጋቶችን ደግሞ በAጠቃላይ መቀነሱን ሪፖርቱ ይጠቁማል፡፡ የስጋት መቋቋሚያ ሂደት በሚቀጥሉት የዚህ ሰነድ ክፍሎች ተብራርቷል፡፡ ለ. የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ትግበራ 46.ግዙፍ የሆነ የገንዘብ Aሰጣጥ ተግባራት የተከናወኑት ፕሮግራምን መሠረት ባደረገ Aካሄድ ሲሆን የዓለም ባንክ ደግሞ ለAብዛኛዎቹ ተግባራት ከተባበሩት መንግስታት የሕፃናት መርጃ ድርጅትና የዓለም ዓቀፍ ልማት ክፍል ጋር (DFID) በመሆን መርቷል፡፡ Eንደዚሁም ብዙ የጋራ የማማከር Eና የትንተና ሥራዎች ለምሳሌ ሀገራዊ የተቀናጀ መንግስታዊ ኃላፊነትን የመወጣት ምዘና(CIFA) ሪፖርት Eና የወረዳዎች ወይም ከተሞች የመነሻ ጥናት(Benchmarking Survey) ተካሂደዋል፡፡ 47.የዓለም ባንክ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ፕሮግራሙን በከፍተኛ ደረጃ ደግፏል፡፡ ይህ የባንኩ ድጋፍ የተገለጸዉ በከፍተኛ ደረጃ የሚገኙ የፕሮጀክት ሠራተኞችን Aዲስ Aበባ ወደሚገኘዉ ጽ/ቤት Eንዲመደቡ በማድረግ ነበር፡፡ የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ማሻሻያ ፕሮግርም የመሰሳሰሉ ውጤታማ ፕሮጀክቶች በሀገር Aቀፍ ደረጃ ተስፋፍተው Eንዲተገበሩ ተደርገዋል፡፡ በወሳኝ የልማት ዘርፎች Eንደ መሠረተ ልማት (መንገዶችና የIነርጂ ተደራሽነትና ግብርና) ትልቅ Iንቨስትመንት ተደርጎባቸዋል፡፡ በሀገር ደረጃ የተቋቋመው ቡድን የፈጠራ Aካሄዶችን በማጥናት Eንደ ውጤት ተኮር የብድር Aሰጣጥን ተግባዊ Aድርጓል፡፡ ይህ Aካሄድ በIትዮጵያ መንግስት በኩል ተቀባይነት በማግኘቱ በAሁኑ ጊዜ 154 በዝግጅት ላይ ላለው የጤና ፕሮጀክት መሠረት ይሆናል፡፡ በተጨማሪም የውጤት ተኮር የብድር Aሰጣጥ ሂደት ለIነርጂ ተደራሽነት ፕሮጀክት Aግልግሏል፡፡ ነገር ግን የኤሌክትሪክ መስመር ዝርጋ ሥራ በመቋረጡ ምክንያት ውጤቶቹ ዘግይተዋል፡፡በAፍሪካ ውስጥ በዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር ለተመደበው የገንዘብ ድጋፍ ዝቅተኛውን የAስተዳደራዊ ወጪ መጠን በማሰመዝገብ የIትዮጵያው ሀገራዊ ቡድን ከናይጀሪያው ጋር ውጤታማነቱን Aሳይቷል፡፡ 48.የዓለም ባንክ የIትዮጵያ መንግስት ጠንካራ የልማት ፕሮግራም ባስቀመጠላቸው ዘርፎች ትግበራ ላይ በብቃት ተሳትፏል፡፡ የሀገር ድጋፍ ስትራቴጂ ውጤቶች በግልጽ Eንደሚያሳዩት የመሠረታዊ Aገልግሎት ተደራሽነትና ተጋላጭነትን ለመቀነስ በመንግስት በኩል ጠንካራ ቁርጠኝነት Aለ፡፡ በሌላ መልኩ ደግሞ የግል ዘርፍ ልማትን በተመለከተ በተለይም በወሳኝ የፖሊሲ ጉዳዮች ላይ መንግስት ያደረገው ጥረት ውስን ነው፡፡ Eነዚህ ዘርፎች መሠረታዊ ማሻሻያ የሚሹዘርፎች የፋይናንስና የመሬት ፖሊሲ የመሳሰሉት ናቸዉ፡፡ 49.የድጋፍ Eስትራቴጂዉ የፖርትፎሊዮ Aያያዝና Aፈጻጸም፤-የባንኩ ፖርትፎሊዮ የሥራውጤት የመምረጥ Eና የመደገፍ ተግባሩ Eንዳለ ሆኖ ከፍተኛ የሆነ Eድገት Aስመዝግቦ Eና ከፍተኛ የሆነ የክፍያ መጠን Eድገት ጠብቆ ቆይቷል፡፡ የIትዮጵያ ፖርትፎሊዮ E.ኤ.A ከ2008 ዓ.ም ጀምሮ Eጥፍ ወደ መሆን ደርሷል፡፡ E.ኤ.A በሚያዚያ ወር 2008 ዓ.ም የተጣራ ክፍያ የተፈፀመው ሁለት ነጥብ Aራት ቢሊዮን ዶላር ሲሆን የየካቲት ወር 2012 ዓ.ምደግሞ Aራት ነጥብ Aራት ቢሊዮን ዶላር ነበር፡፡ E.ኤ.A በ2009 ዓ.ም 30 የነበረዉ የፕሮጀክቶቹ ቁጥር ወደ 25 ቀንሷል፡፡ E.ኤ.A ከ2009 ዓ.ም መጨረሻ ጀምሮ የገንዘብ ክፍያ ከ30% በልጦ የተገኘ ሲሆን ይህ ውጤት Eስከ 2012 ዓ.ም ድረስ በዚሁ መልኩ የሚቀጥል ይሆናል፡፡ ለዚህ Aስገራሚየገንዘብ ክፍያ መጠን የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ማሻሻያና የምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራሞች የተሻለ ድርሻ ቢኖራቸውም ከተወሰኑ ፕሮጀክቶች በስተቀር ሌሎች ፕሮጀክቶችም Aሳማኝ በሆነ Aኳኋን የገንዘብ ክፍያ ተደርጎላቸዋ፡፡ 15E.ኤ.A ከ2010ዓ.ም (67 በመቶ) 12F በስተቀር የቅድሚያ ትንበያዉ 100% 15 የመስኖ Eና የተፋሰስ ልዩ የIንቨስትመንት ብድር(SIL)፣የጣና በለስ የተቀናጀ የውሃ ሀብት ልማት ፕሮጀክት፣ የቱሪዝም ልማት ፕሮጀክት፣ የከተማ የየመጠጥ ውሃ ቅርቦት፣ሳኒቴሽንና ንጽህና(UWSS) Eና የመንገድ ዘርፍ ልማት ምEራፍ IV Eንዳመቺነቱ ጥቅም ላይ ሊውል የሚችል የብድር መርኀ ግብር(APL) ፕሮጀክቶች ናቸው፡፡ 155 ዉጤት የሚያሳይ ሲሆን ይህም ሁኔታ ለፖርትፎሊዮ Aያያዝ ሌላኛዉ ጥሩ ማሳያ ነው፡፡ በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ ትግበራ ወቅት ለጸደቁ ፕሮጀክቶች Aማካይ የፕሮጀክት ዝግጅት ጊዜ ወደ 14 ወራት ነዉ፡፡ 16 ይህም ከክልላዊ Aማካይ ጊዜ (ከ16 Eስከ 18 ወራት) 13F የተሻለ ነበር፡፡ ሆኖም ከነፍሰወከፍ ፕሮጀክቶች ዝግጅት ጊዜ (ከ4 Eስከ 27 ወራት) ጋር ሲነጻፀር ሰፊ ልዩነት ነበረው፡፡ ምንም Eንኳን Aማካይ የፕሮጀክት Eድሜው ወደ 5 ዓመት ያደገ ቢሆንም E.ኤ.A ከየካቲት ወር 2012 ዓ.ም ጀምሮ በድጋፍ Eስትራቴጂ ማህደሩ ጊዜ ያለፈባቸዉ ፕሮጀክቶች Aልነበሩም፡፡ ይህም የሆነው E.ኤ.A በ2010 ዓ.ም ሁለት ፕሮጀክቶች ብቻ በመጽደቃቸው ነው፡፡ የዓለም Aቀፍ የምግብ ቀውስ ምላሽ ፕሮግራም ስር መዋቅር ከመስራት በስተቀር ከሞላ ጎደል Aዲስ ተጨማሪ መልሶ የማዋቀር ሥራ Aልነበረም፡፡ በጠቅላላዉ ሦስት መዋቅሮች በሀገር ድጋፍ ስትራቴጂ ትግበራ ጊዜያት ሥራ ላይ ዉለዋል፡፡ ገለልተኛ ገምጋሚ ቡድን (IEG) Eንዳመለከተዉ Aንዳንዶቹ ፕሮጀክቶች Eንደገና መዋቀር ነበረባቸዉ፡፡ Eነዚ ፕሮጀክቶች Eንደገና ተዋቅረዉም ቢሆን Eንኳን የዘገዩ ወይ ጥልቀት ያልነበራቸዉ ነበሩ፡፡ በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ ትግበራ ጊዜ Aስራ Aንድ ተጨማሪ ጥሩ የፋይናንስ Aሰጣጥ ማሳያ ዘዴዎች ነበሩ፡፡ ሆኖም ሦስቱ ተጨማሪ ፋይናንስ ድጋፎች ቀደም ሲል ለዓለም Aቀፍ የምግበ ቀውስ ምላሽ ፕሮጀክት የዋለውን ወጪ ለመደገፍ የዋሉ ነበሩ፡፡ 50.በስጋት ደረጃ ያሉት ፕሮጀክቶች በተነፃፃሪ ከፍተኛ የነበሩ ሲሆን E.ኤ.A በ2008 ዓ.ም Eና በ2011ዓ.ም 28% ደርሷል፡፡ ሆኖም በAንጸራዊ መልኩ በስጋት ላይ ያሉ ድጋፎች ዝቅተኛ ሲሆኑ የታዩ ስጋቶችም ከAነስተኛ ፕሮጀክቶች ጋር የተያያዙ ነበሩ፡፡ E.ኤ.A በ2008 ዓ.ም ነበረዉ ሁኔታ በተለየ መልክ ይታያል፡፡ በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ ትግበራ ጊዜ ተጨባጭ ስጋት የነበረባቸዉ ፕሮጀክቶች በAማካይ 10% ነበሩ፡፡ በዚህ በተመሳሳይ ጊዜ በገለልተኛ ገምጋሚ ቡድን Aማካኝነት በስምንት ፕሮጀክቶች ላይ የተደረገዉ ግምገማ Eንደሚያሳየዉ37% ውጤታቸው Aጥጋቢ Aልነበረም፡፡ ስለዚህ በፕሮግራሙ ትግበራ ወቅት የተቀመጠዉየደረጃ Aወጣጥ ጥናትየተሻለ ዉጤት ጠብቆ ነበር፡፡ ይህም ማለት የተጣራ የማቋረጥ መጠን ለIትዮጵያ 12.5% ሲሆን በተግባር የሚያሳየው የAንድ ፕሮጀክት የተጣራ መቋረጥን ነው፡፡ 16 ተጨማሪ የገንዘብ ድጋፍን Eና ከዋና ጉዳይ የራቁትን ሳይጨምር Eንደ የAለም የምግብ ቀውስ ምላሽ ፕሮጀክት (2.7 ወራት የዝግጅት ጊዜ) Eና የIትዮ ሱዳን Aገናኝ ፕረጀክት (43 ወራት)፡፡ 156 51.በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ ትግበራ ጊዜ በተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች ላይ ገለልተኛ የፕሮጀክቶች ገምጋሚ ቡድን ባደረገው ቅኝት የቁጥጥርና ግምገማ Aዘገጃጀት፣ የትግበራ Eና የAጠቃቀም ጥራት ጉድለቶች Eንደነበሩባቸው Aሳይቷል፡፡ የምክክር ፖሊሲን ለማሳደግ የመረጃ ምንጮችን በትክክለኛው መንገድ ማግኘት፣ ማስጠበቅና መንከባከብ Aስፈላጊ ነዉ፡፡ Iትዮጵያ Aሁንም በመረጃ Aሰባሰብና Aያያዝ ደካማ ናት፡፡ በዘህም ምክንያት የዓለም ባንክ ለራሱ ፕሮጀክቶች በሚያመች መልኩ የመረጃ Aሰባሰብና የAያያዝ ሥርዓትን ለማሻሻል ከማEከላዊ Eስታስቲክስ ባለሥልጣን ጋር በትብብር መሥራት ሳያስፈልግ Aይቀርም፡፡ 52.በሀገር ድጋፍ ስትራቴጂዉ የትግበራጊዜያት በሙሉ ለዋና ዋና የEውቀት ምርቶች(knowledge products) የተመደበው በጀት 5.2 ሚሊዮን ዶላር ነበር፡፡ከዚህ ውስጥ 80% ያህሉ ለIኮኖሚና ለማሕበራዊ ዘርፍ ስራዎች፣ 20% ያህሉ ለቴክኒካዊ ድጋፎች፣ 46% ለጥናትና የማማከር ሥራ የIኮኖሚ Eድገት ማበረታታት የሚለውን ዓላማ ለማሳካት የዋለ ሲሆን 45% ደግሞ ለመሠረታዊ Aገልግሎት ተደራሽነትና ጥራት ማሻሻል Eና ተጋላጭነትን መቀነስ ለሚሉት ፕሮግራሞች ድጋፍ ተሰጥቷል፡፡ Eነዚህም Aብዛኛዎቹ ከትምህርትና ከማሕበራዊ ዘርፍ Aገልግሎት ጋር የተያያዙ ናቸዉ፡፡ ከማማከርና ትንተና ፕሮጀክት በጀት ውጭ 7% ብቻ ለመሠረተ ልማት ድጋፍ ዉሏል፡፡ የበጀቱ 39% ለመንግስት ፋይናንስ፣ ለማክሮ Iኮኖሚና የግል ዘርፍ ልማት Eገዛ ዉሏል፡፡ ሆኖም በዚህ ረገድ የተወሰነ ለዉጥ ብቻ ነዉ የታየዉ፡፡ የትንተናና የማማከር ሥራ ውጤት ስለመሰራጨቱና ዋነኛ ካልሆኑ የባለ ድርሻ Aካላት ጋር ዉይይት ስለመደረጉ በቂ መረጃ የለም፡፡ 53. የዓለም ባንክ E.ኤ.A በ2008 ዓ.ም ለተከሰተዉ የAለም የምግብና ነዳጅ Eጥረት ችግር በAስቸኳይ የምግብ ቀውስ ምላሽ ፕሮግራሙ Aማካኝነት ፈጣን ምላሽ ሰጥቶ ነበር፡፡ ፕሮግራሙ ሁለት ክፍሎች ነበሩት፡፡ Eነሱም ተጨማሪ የምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም ተጨማሪ የገንዘብ ድጋፍና የማዳበሪያ Aቅርቦት ገንዘብ ድጋፍ ፕሮጀክት ናቸው፡፡ E.ኤ.A ከ2009 Eስከ 2010 ዓ.ም ድረስ የማዳበሪያ Aቅርቦት ፕሮግራሙ የምግብ ቀውስ የሚያባብሰውን የግብርና ምርት መቀነስ ለመከላከል ለጥቅል የኬሚካል ማዳበሪያ Aቅርቦት የተዘጋጀ ፕሮግራም ነበር፡፡ ይህም የተከናወነዉ ለ12 ነባር ፕሮጀክቶች የተመደበዉን ገንዘብ በመጠቀምና ከዓለም ባንክ በተገኘ ተጨማሪ የገንዘብ ድጋፍ Aማካኝነት ነዉ፡፡ በድምሩ ለዚህ ሥራ 250 ሚሊዮን ዶላር ወጪ ሆኗል፡፡ ፕሮጀክቱ በልዩ ሁኔታ ፈጣን ምላሽ በማግኝት በ3 ወራት ጊዜ ዉስጥ የፀደቀ ነዉ ፡፡ ሆኖም 157 የገለልተኛ ገምጋሚ ቡድኑ ለIትዮጵያ መንግስት የተሰጠዉን የብቸኛ ማዳበሪያ Aስመጪነትና Aከፋፋይነት ኃላፊነት ከጥያቄ ምልክት ዉስጥ Aስገብቷል፡፡ የውጭ ምንዛሪ ሀብት በማዳበሪያ ክምችት መያዝ ጉዳይንም በተመሳሳይ ዓይን ተመልክቶታል፡፡ 54. በIትዮጵያ መንግስት ግፊት ምክንያት E.ኤ.A ከ2008 Eስከ 2010 ዓ.ም በጊዜያዊነት የታገደ የኤሌክትሪክ ትስስር ትግበራ ለAጠቃላይ የIነርጂ ትግበራ መቋረጥ የዓለም ባንክ ምላሽ ዘገምተኛ ነበር፡፡ ወደ ኋላ መለስ ብለን ጊዜያዊ Eገዳው የሚቆምበት ጊዜ ለመገመት በጣም Aስቸጋሪ ነበር፡፡ የሆነ ሆኖ ስጋቱ በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ ሪፖርት ዝግጅት የነበረ በመሆኑ የIነርጂ ፕሮግራም ሰነዱ ተግዳሮቶች ሊገጥሙ Eንደሚችሉ መጠቆም ነበረበት፡፡ 55.የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ የሥራ ሂደት ሪፖርት የድጋፍ Eስትራቴጂ መነሻ ጊዜን፣ Aላማዎችንና Aግባብነትያላቸዉን የተለዩ ስጋቶች ለማንፀባረቅ Aግዟል፡፡ በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ የሥራ ሂደት ሪፖርት ጊዜ በዋናው Aቅጣጫ ላይ የተደረገ ማስተካከያ Aልነበረም፡፡ በውጤት ሰንጠረዦች ዉስጥ ለዉጦች የተደረጉ ሲሆን ዋና ዋና ናቸዉ ተብለዉ የተቀመጡ ውጤቶች ቁጥር ከ26 ወደ 22 ቀንሰዋል፡፡ የAመላካቾቹ ቁጥር ደግሞ ከ51 ወደ 39 ዝቅ Eንዲሉ ተደርገዋል፡፡ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ የሥራ ሂደት ሪፖርት ሥርዓተ- ፆን ለማካተት ጥረት ያደረገ ሲሆን የክልላዊ የመንገድ ትስስር፣ የልማት ኮሪደሮችና የገጠር ዳይቨርሲፊኪሽን ድጋፍ Aመላካቾች ተሰርዘዋል፡፡ ይህም የሆነዉ በነዚህ ዘርፎች የታየዉ ለዉጥ ዘገምተኛ ስለነበር ነዉ፡፡ 56. በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ትግበራ ወቅት ሥራ ላይ የዋለዉ የስጋት ቅነሳ ሂደት ብዙ ነገሮችን ያካተተ ነበር፡፡ ሆኖም ያልተጠበቁ ስጋቶች ተፈጥረዉ ነበር፡፡ የዓለም ባንክ የIትዮጵያን መንግስት ጎላ ያሉ የAየር ንብረት ክስተቶችን ለመቀነስ Eንዲችልና የAደጋ ስጋት Aስተዳደር Eስትራቴጂ Eንዲያዘጋጅ ድጋፍ Aድርጓል፡፡ E.ኤ.A በ2008 ዓ.ም Eና በ2011 ዓ.ም በቅርቡ በከፋ መልኩ የተከሰተውን ድርቅ በምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም Aማካኝነት Eንዲቀነስ ተደርጓል፡፡ የምግብ ቀውስ ተጋላጭነት የቀነሰው ለምግብ ዋስትና Aስቸኳይ Iንቨስትመንት በመደረጉና የግብርና ምርትን ለማንሰራራት በማዳበሪያ Aቅርቦት ላይ Iንቨስትመንት በመካሄዱ ነው፡፡ E.ኤ.A በ2009 ዓ.ም የታየው የማዳበሪያ ዋጋ መቀነስ ያልተጠበቀ ስለነበር ትርፍ ገንዘብ ለIትዮጵያ የዓለም ምግብ ቀውስ ምላሽ ፕሮጀክት Eንዲመደብ ተደርጓል፡፡ ይህ ገንዘብ ወደ መሠረታዊ Aገልግሎቶች ማሻሻያና ፕሮጀክት ምEራፍ ሁለት Eንዲዞር ተደርጓል፡፡ የማክሮ Iኮኖሚ Eድገት 158 በተጠበቀዉ መልኩ ባለመረጋጋቱና የዓለም ገንዘብ ድረጅት ድጋፍ ፕሮግርም E.ኤ.A በ2010 በመጠናቀቁ የዋጋ ግሽበት E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም መጨረሻ Aከባቢ 40% ደርሶ ነበር ፡፡ የገንዘብ ፖሊሲው Aሁንም Aሳሳቢ ጉዳይ Eንደሆነ ነዉ ፡፡ E.ኤ.A በ2010 ዓ.ም የተፈራው የድህረ ምርጫ የመብት ጥሰት ስጋት ባይከሰትም ከደህንነት ጋር በተያያዘ ምክንያት በሱማሌ ክልል የታሰቡ ስራዎች በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ትግበራ ወቅት Aልተከናወኑም፡፡ ይህም ማለት የስጋት ደህንነት Oፕሬሽኑ ጥሩ ስለነበር በሁሉም የሀገር ድጋፍ ስትራቴጂ ችግር ጊዜያት Aልነበረም ማለት ነው፡፡ምንም Eንኳን የሀገር ድጋፍ ስትራቴጂ ሪፖርቱ ድርቅ በውሃ ኃይል ማመንጨት ሥራ ላይ Eንቅፋት Eንደሚሆን ቢያመለክትም የተቀመጠ የማቅለያ Eርምጃ ግን Aልነበረም፡፡ Iv. መልካም ተሞክሮዎችና ለAዲስ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ትግበራየሚረዱ Aስተያየቶች የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ትኩረት 57. የIትዮጵያን Aቅም ሙሉ በሙሉ ሥራ ላይ ለማዋልና የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅዱን Iኮኖሚያዊና ማሕበራዊ ግቦች ለማሳካት የተረጋጋ ማክሮ Iኮኖሚ ማEቀፍ ማረጋገጥና የግል ዘርፉን ሚና ከፍ ማለት ያስፈልጋል፡፡ ስለዚህ የዓለም ባንክ የማክሮ Iኮኖሚ፤ የግልና የፋይናንስ ዘፍር ጉዳዮችን Aስመልክቶ ከIትዮጵያ መንግስት ጋር ዮፖሊሲ ውይይት ለማድረግ ሁኔታዎችን ማመቻቸት Aለበት፡፡ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ በፖሊሲ ውይይት ዙሪያ ውስንነቶች Eንዳሉ ይገነዘባል፡፡ በመሆኑም ከIትዮጵያ መንግስት ጋር በመዋቅራዊ ማሻሻያ ጉዳዮች ተቀራርበው ለመስራት መሠረት የሚያደርገው የትንተናና የማማከር ስራዎችን ነው፡፡ ይህ ደግሞ የሚያመጣዉ ለዉጥ ውስንነው፡፡ የበለጠ Eንዳስፈላጊነቱ/በወቅቱ በሥራ ላይ ሊውሉ የሚችሉ ንUስ ፖሊሲዎችን በመንግስት በሚጠየቁበት ጊዜ በማቅረብ የባንኩን የIኮኖሚ ሴክተር ሥራዎች ጠቃሚነት ማጎልበት የተሻለ ንግግር Eንዲኖር AስተዋጽO ሊያበረክት ይችላል፡፡ የፋይናንስ ድጋፍን በተመለከተ የዓለም ባንክ ለIትዮጵያ መንግስት የግልዘርፉን ለማሳደግና ለማሻሻል የAሰራር ዘዴዎችን በበቂ ሁኔታ ማዘጋጀት Aለበት፡፡ Eነዚህ የAሰራር ዘዴዎች ዋስትና፤ የብድር Aሰጣጥ Aማራጮችና የመሳሰሉትን ያጠቃልላሉ፡፡ 58. በግል ዘርፍ ልማት ዙሪያ የዓለም ባንክ ተሳትፎ ለማሳደግ የሚሠጡ ተጨማሪ Aስተያየቶች የሚከተሉትን ያካትታሉ፡፡ Eነሱም (1) ምክክሮችን ለማሳደግ የመንግስትና 159 የግል ዘርፍ ንግግርን ማጠናከር (2) ከሌሎች የልማት Aጋሮች ጋር ባለው የAጋርነት Aቅም በጥቂቶቹ Aስቸጋሪ መሰኮች ላይ ያሉ ቁልፍ መልEክቶችን Aንድ ላይ ለመንግሰት ማቅረብ ናቸዉ፡፡ 59. የIትዮጵያ መንግስት E.ኤ.A በ2008 የተከሰተውን የምግብ ቀውስ ውጤትና E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም የተከሰተውን የድርቅ Aደጋን ለመግታት በምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም Aማካኝነት ያደረገው ጥረት በAንፃራዊ መልኩ የተሳካ ነበር፡፡ ነገር ግን ባጠቃላይ ሲታይ የምግብ ዋስትናቸው ያልተረጋገጠላቸው ሰዎች ቁጥር E.ኤ.A ከ2006 Eስከ 2010 ዓ.ም ባለዉ ጊዜ ጨምሯል፡፡ ይህ ውጤት የሚያሳየው ለምግብ ዋስትና መሠረተ ሰፊ የሆነ መፍትሄ Eንዲሚያስፈልግ ነው፡፡ይህም Aሁን ያለውን የIትዮጵያ መንግስትን የምግብ ዋስትና ፕሮግራምን የሚያጠቀልል ነገርግን በዚህ ብቻ የማይወሰን ይሆናል፡፡Aሁን ባለው ሁኔታ Eየጨመረ የመጣው የህዝብ ቁጥር Eና የAየር ንብረት ለውጥ ሊያስከትል የሚችለውን Aሉታዊ ተጽEኖ ወስደን የIትዮጵያ መንግስት ከEርሻና ከEርሻ ውጭ ባሉት የስራ Eድሎች በመጠቀም በመካከለኛና በረዥም ጊዜ የምግብ ዋስትናን በማሻሻል ሕዝቡን ከድህነት ለማውጣት የሚያደርገውን ጥረት መደገፍ ለዓለም ባንክ ጠቃሚ ይሆናል፡፡ ለግሉ ዘርፍ Eና ለግብርና የንግድ ሥራ(agribusiness) የሚደረግ ድጋፍ ይህንን Aጀንዳ ወደፊት ለማራመድ ለማስቻል ከፍተኛውን ድርሻ ይይዛል፡፡ 60. የምግብ ዋስትናን በመካከለኛና በረጅም ጊዜ ውስጥ ለማሻሻል Eንደተጨማሪ መንገድ የሚወስደው የስራ Eድል ፈጠራን ነዉ፡፡ የዓለም ባንክ ቢሆን ከሕዝቡ የተወሰነው መጠን በከፍተኛ ደረጃ ተጋላጭ መሆኑን ይገነዘባል፡፡ይህ ግንዛቤ የተፈጠረዉ በተለይ Eየጨመረ ከመጣዉ የAየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ሊከሰቱ ከሚችሉ Aደጋዎች ጋር በማያያዝ ነዉ፡፡ ፖሊሲዉና ፕሮግራሙ ለተጋላጭነት የሚሰጠዉን ምላሽ Aስመልክቶ የዓለም ባንክ የማህበራዊ ጥበቃ ስርAትና የAደጋ ስጋት Aስተዳደር ፕሮግራሞችን ለማጠናከር Iንቨስትመንቱን መቀጠል ይኖርበታል፡፡ 61. ባንኩ የIትዮጵያ መንግስትትኩረት የሆነውን የመሠረታዊ Aግልግሎቶች ተደራሽነት ከመደገፍ በተጨማሪ የመሠረታዊ Aግልግሎቶችንጥራት ለማሻሻልበሚከናወኑሥራዎች ላይ በንቃትመሳተፍ ይፈልጋል፡፡ የተፋጠነ Eና ዘላቂ ልማት መርኀ ግብር ድህነትን ለማጥፋት(PASDEP) ፕሮግራም ዋናኛ ትኩረት ያደረገው የምEተ ዓመቱን የልማት ግቦች ማለትም የመሠረታዊ Aግልግሎቶች ተደራሽነትና የመሠረታዊ Aገልግሎቶች የስራ 160 ክህሎት ጥራትን ማሳካትን ነው፡፡ Eስካሁን ያለዉ ልምድ Eንደሚያሳየው በሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዉ ትግበራ ወቅት የሁሉም ትኩረት የሚያጠነጥነው ተደራሽነትን ለማሳደግና ጥራትን ለማሻሻል ነበር፡፡ ከዚህ Aንጻር ተደራሽነት ለማረጋገጥ በሚካናወን የረጅም ጊዜ ሂደት ዉስጥ ጥራትን ለማሻሻል ወሳኝ ተግዳሮቶች ሊገጥሙ ይችላሉ፡፡ የዓለም ባንክ ትኩረቱን ከተደራሽነት ወደ ጥራት Eንዲያዞር ለማድረግ Aዲስ የፀደቀዉን ፕሮግራም ለውጤት (P4R) የሚለውን ዘዴ መጠቀም ጥሩ Aማራጭ ነዉ፡፡ 62. በመረጃ ላይ የተመሠረተ ምክክር Eንዲኖር የመረጃና የEውቀት ክፍተትን ማጥበብ ያስፈልጋል፡፡ በAትዮጵያ ውስጥ ትልቁ ችግር የመረጃ Eጥረትና የመረጃ ምንጭ Aስተማማኝ Aለመሆን ነው፡፡ የፖሊሲ ውይይትን ለማሳደግ የመረጃ ምንጮችን ማወቅ Eና ጠብቆ ማቆየት Aስፈላጊ ሁኔታ ነው፡፡ ባሁኑ ጊዜ Iትዮጵያ ደካማ የመረጃ Aሰባሰብ ሥርዓትና Aቅም Aላት፡፡ ስለዚህ የዓለም ባንክ ከIትዮጵያ Eስታስቲክስ ኤጀንሲ ጋር በመተባበር የሀገሪቱን የመረጃ ሥርAት ለማሻሻል ይፈልጋል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ በተቻለ መጠን የባንኩን ፕሮጀክቶች ቀረጻ EንደየAስፈላጊነቱ የሚሻሻሉ መለኪያዎችን ከጠንካራ የተፅEኖ ዳሰሳና ተከታታይ ክትትል ጋር ማዘጋጀት ያስፈልጋል፡፡ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂዝግጅት 63. ከመጀመሪያው ፕሮጀክቱ ሲዘጋጅ በውስጡ Eንደ Aስፈላጊነቱ በመለዋወጥ ጥቅም ላይ ሊውሉ የሚችሉ Eንዲሁም የሚውሰዱ የAደጋ መቀነሻ Eርምጃዎችን ይዞ ከተቀረጸ ፕሮጀክት ደረጃ ላይ ከደረሰ በኋላ ተለይተው ለሚታወቁ ስጋቶች ይበልጥ በቂ ምላሽ መስጠትን ያረጋግጣል፡፡የምረታማነት ሴፍቲኔት መርኀ ግብርም የተዘጋጀው የAደጋ ጊዜ ፋይናንስን Aሰራሩን በመጠቀም Aደጋ በሚከሰትበት ጊዜ EንደAስፈላጊነቱ በሚጠበቀው ደረጃ ሊሰፋ በሚችል መልኩ ነበር፡፡ በተነፃፃሪ መልኩ የIነርጂ ዘርፉ ፖረትፎሊዮ ዘርፉን ለሚያጋጥሙት የረጅም ጊዜ ተግዳሮቶች መፍትሄዎችን ለይቶ ያስቀመጠ ቢሆንም ለተፈጠረው የኃይል መቋረጥ ችግር ግን Eጁላይ የተቀመጠ በቂ ምላሽ Aልነበረውም፡፡በፕሮጀክት ተደራሽነት ላይ ብቻ ትኩረት ሳያደርጉ በIነርጂ ማህደረ ስር የተቀመጡ የተለያዩ ተግባራት ይህንን ስጋት ሊቀንሱ ይችላሉ፡፡ 64. በድጋፍ Eስትራቴጂ ማህደር ዝግጅት ደረጃ ተደጋጋሚ የተፈጥሮ Aደጋ በሚከሰትባቸው Eንደ Iትዮጵያ ላሉ ሀገራት የተሻለ Aስቸኳይ የAደጋ ምላሽ ሥርዓት መቀረጽን ይጠይቃል፡፡ በIትዮጵያ ተጨባጭ ሁኔታ ለምግብ ቀውስ ምላሽ ለመስጠት የመዋቅር ማሻሻያ ሥራ ፈጣን ቢሆንም ይህ ተግባር የሚወስደዉ ጊዜና ጉልበት በጣም ሰፋ ያለ 161 ነዉ፡፡ ሌላኛዉ Aሳሳቢ ጉዳይ ምናልባት የምግብ ቀውስ ወደፊት የሚከሰት ከሆነ Eንደፈለግነዉ የገንዘብ ድጋፍ ላናገኝ Eንችላለን፡፡ 65. ብድር Eና ብድርነክ ያልሆኑ ማስፈጸሚያ መሳሪያዎችን ከAመላካቾች Eና ትክክለኛ የውጤት ማEቀፍ ከሚያስገኙ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂው ውጤቶች ጋር ለማስተሳሰር በጥንቃቄ ማሰብን ይጠይቃል፡፡ይህ ደግሞ በውጤትና በAመላካቾች መካከል የሚፈጠሩ Aለመጣጣሞችን ለማስወገድ ይረዳል፡፡ በተለይም ከሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ዓላማ ውጪ የሆኑ በከፍተኛ ደረጃ የሚታዩ የዉጤት Aመላካቾችን Eንዳንጠቀም ይጠቅማል፡፡ ይህ ጉዳይ በግልጥ የሚታየዉ በመጀመሪያዉ የትኩረት Aቅጣጫባልተሳኩ ውጤቶች ላይ ነዉ፡፡ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ትግበራ 66. የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ውጤቶች ማEቀፍ ክትትልን በመደበኛነት ማካሄድ ግቦች ተጨባጭ Eንዲሆኑና Aንዳንድ መጠነኛ ጉድለት የሚታይባቸዉ የዉጤት Aመላካቾች Eንዲታረሙ ይረዳል፡፡ የሀገር Aጋርነት የስራ ሂደት ሪፖርት የወዲፊት Eስትራቴጂ ውጤቶች Eድገት ለመመርመር ወይም ለማረጋገጥ ይረዳል፡፡ ማለትም የወደፊት የሀገር Aጋርነት ለEስትራቴጂ ውጤቶች Aወቃቀር ለሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂሂደት ክትትል ሪፖርትና የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ማጠቃለያ ሪፖርት ዝግጅት ደረጃዎች ሊጠቅሙ ይችላሉ፡፡ ይህ ደግሞ የመረጃዎች በበቂ ሁኔታ መገኘትንና የውጤቶችን ማEቀፍ ጥራት ለማጠናከር የተደረገዉን ጥረት ለማረጋገጥ ያስችላል፡፡ 67. የበጀት ድጋፍ ልዩ ጥቅሞችን ማወቅ ያስፈልጋል፡፡ ምንም Eንኳን የገንዘብ Aሰጣጥ ዘዴዎችን ከቀጥታ የበጀት ድጋፍ E.ኤ.A በ2005 ዓ.ም በተከሰተዉ ቀውስ ሳቢያ ወደ መሠረታዊ Aገልግሎቶች ማሻሻያ ፕሮግራም ሽግሽግ በማድረግ በኩል ስኬታማ ሥራ ቢሰራም በበጀት ድጋፍ Aሰራር የተገኘው ጥቅም በመሠረታዊ Aግልግሎቶች ማሻሻያ ፕሮግራም (PBS) ሙሉ በሙሉ ሊደገም Aልቻለም፡፡ ይህም ሊሆን የቻለው ይህ የIንቭስትመንት ማስፈጸሚያ መንገድ የበለጠ በጠበበ መልኩ Aተኩሮ የሚሰራ በመሆኑ ነው፡፡ የበጀት ድጋፉ በተለይም ከEድገትና መዋቅራዊ ማሻሻያዎች ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ላይ የውይይት መድረክ Eንዲኖር ረድቷል፡፡ በተጨማሪም በባለብዙ ፈርጅ Eርዳታ ሰጪ ድርጅቶች የተደረገዉ ዉይይት የለጋሾች የተቀናጀ Aሰራር የጨመረ ሲሆን የገንዘብ ልዉዉጥ ለማድረግ የሚወጣን ወጪ ቀንሷል፡፡ Eነዚህ ነጥቦች የበጀት ድጋፍ Aጀንዳዉ ወደፊት በAዲሱ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂ ስር መቀጠል Eንዳለበት ይጠቁማሉ፡፡ 162 68. ሊስፋፉ በሚችል መልኩ የሚዘጋጁ የፕሮግራም Aቀራረቦች ስኬታማ ወደመሆኑ ያዘነብላሉ፡፡ 17 14F ይህም የሚሆነዉ Aጋሮችን በማሳመን ብዙ የገንዘብ ድጋፍ በማግኘት፤ገንዘቡንም በወቅቱ Eንዲከፈል በማድረግና Eንደየሁኔታዉ ሥራዎችን በማከናወን ነዉ፡፡ ይህ Aካሄድ በሀገሪቱ ያሉ ዘርፎች የAሠራር ሥርAታቸዉን Eንዲገነቡ ያግዛል፡፡ በመሆኑም የዓለም ባንክ የሀገር Aጋርነት Eስተራቴጂ ይህንን Aካሄድ ወይም ሞዴል በተቻለ መጠን Aስፈላጊ በሆነበት ቦታ ለመድገም መጣር ይኖርበታል፡፡ 17 ጥሩ ምሳሌዎች የስነ ምግብ ፕሮጀክት -የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ጥበቃና የምረታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራምን ያጠቃልላሉ፡፡ 163 Aባሪ 1፡ E.ኤ.A ከ2008 Eስከ 2012 ዓ.ም ድረስ የነበረዉን የIትዮጵያ የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ ክንዉን ዉጤት የሚያሳይ ሰንጠረዥ  የተሳካ (70 በመቶ ተከናዉኖ ከሆነ) = በከፊል የተሳካ (ከ50 Eስከ 69 በመቶ ተከናዉኖ ከሆነ) X ያልተሳካ (ከ50 በመቶ በታች ተከናዉኖ ከሆነ) ስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ A1615F ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ጊዜ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች የEስትራቴጂዉ ዓላማ 1፡የIኮኖሚ Eድገት ማጎልበት 1.1 የማክሮ 1. ውስጣዊና ውጫዊ የEዳ ወ/ም1፡ የዋጋ ግሽበትን X A1.በጥር ወር 2012 ዋጋ የትንተናና ማማከር ስራ፡ በ2011 ዓ.ም ወደ Aንድ Aሀዝ ፊሲካል ሚዛንን በዘላቂነት ለመቀነስ Aስተማማኝ የሆነ ግሽበት መጠን 32%ነው ምን ማክሮ ፊሲካል ጉዳዮች Eድገት ይወርዳል የተባለዉ የዋጋ መረጋጋትን ለማሰጠበቅ የገንዘብ ፖሊሲ Aመራር Eንኳ ከሰኔ2011 Eስከ ጥር Aጋችሮ ግሽበት Eቅድ በሀገር ድጋፍ መደገፍ መዋቅራዊና ማክሮIኮኖሚ ወ/ም2፡ በመንግስት 2012 E.A.A. የነበረው Aማከኝ ዓለም Aቀፍ የገንዘብ ድርጅት Eስተራቴጂ የሂደት ያዊ ፖሊሲዎቹ ምቹ Iንተርፕራዞች ዉስጥ 38.1% ቢሆንም ክትትል ሪፖርት ናቸዉ የIንቨስትመንትና የግዴታ ወቅት(CASPR) A.1. የዋጋ ግሽበት E.A.A ግምገማና ክትትል ስርዓት ሊስተካከል ይገባው ነበር በ2008/9 ዓ.ም 34 በመቶ መፍጠር የነበረ ሲሆን በ2010/11 ወደ Aንድ Aሀዝ በመዉረዱ በ2011/12 ዓ.ም ይህ ሁኔታ ቀጥሏል የሀገር ዉስጥ ሀብት ወ/ም3፡ የተቀናጀና ወጥነት = A2. በዓለም Aቀፍ የገንዘብ የትንተናና የማማከር ስራዎች በተደረገው Eገዛ በተሠራው Eንቅስቃሴን ማጠናከር ያለዉ ዬማክሮIኮኖሚና ድርጅት ግምት መሰረትE.ኤ.A የመንግስት ፋናንስ ክለሳ ሥራ Eና ገቢ ለAጠቃላይ A.2. E.ኤ.A በ2007/8 ፊሲካል ማEቀፍ በወቅቱ በ2010/11 ዓ.ም 13.5 በመቶ የማክሮ ፊሲካል ጉዳዮች ዓመታዊ ምርት ሲካፈል ዓ.ም 12.1 በመቶ ማዘጋጀት የነበረዉ የገቢና ሀገር ዉስጥ Eድገት በሚገኘው Aመላካች መጠን አ16 ካልተጠቀሰ በስተቀር ለAመላካቾች መረጃ የተወሰደው ከሁሉም የቅርብ ጊዜ ከሆነው የፕሮጀክት Aፈፃፀም ሁኔታ ሪፖርት(ISRs) ነው፡፡ የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው Aመላካች መለከያ የሌለው በሆነባቸው ወይም የሀገር Aጋርነት Eስትራቴጂው ውጤት ሙሉ በሙሉ ለማወቅ በቂ ነገር በሌለበት በጣም ጥቂት በሆኑ ሁኔታዎች ላይ Aዘጋጆቹ ጠቃሚ በሆኑት ወሳኝ ምEራፎች ላይ የተመዘገቡ Eድገቶችን ተጠቅመው የበለጠ ትክክለኛ የሆነ የስኬት ስEል ለማቅረብ ሲሉ መረጃውን Aሟልተዋል፡፡ 164 ስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ A16 15F ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ጊዜ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች የነበረዉ የገቢና የሀገር ወ/ም4፡ በመካሄድ ላይ Aጠቃላይ ምርት ጥምርታ የመንግስት ወጪ ክለሳ መካከል የAንደኛው በልላኛው ዉስጥ Aጠቃላ ምርት ያለዉን የታክስ ማሻሻያ በመጠኑም ቢሆን የቀጠለ የመንግስት ሴክተር የመሳበብ ችግር ይታያል፡፡ ጥምርታ በ2011/12 ወደ ፕሮግራም መተግበር በ2011/12ዓ.ም ወደ 13.6 Aቅም ግንባታ ፕሮገራም ድጋፍ ይህ በከፍተኛ ደረጃ ላይ ያለ 14.3 በመቶ Aድጓል፡፡ በመቶ ያድጋል ተብሎ Aጋር ድርጅቶች፡ ዉጤት ነዉ፡፡ ይጠበቃል ዓለም Aቀፍ የገንዘብ ድርጅት የመንግስት ዘርፍ Aቅም ግንባታ ፕሮግራም Aጋር ድርጅቶች A17 16F 1.2 በመሰረተ 2. የመንገድ ሴክተር ወ/ም 5፡የሀገር ዉስጥ  A3. የትንተናና የማማከር ስራዎች ልማት ላይ ተቋማትንና የሀገር ዉስጥ የግንባታIንዱስትሪ ፖሊሲ በሀገርዉስጥኮንትራክተሮች የመንገድ ሴክተር ልማት Eየዋለ ያለውን የመንገድ ግንባታ ተዘጋጅቶ መጠነሰፊ የAቅም የሚከናወነዉየስራመጠንE. Eስትራቴጂ ክለሳ Iንቨስትመንት Iንዱስትሪ ማጠናከር ግንባታ ፕሮግራም ኤ.Aበ2010/11 ወደ 77 የብድር ዓይነት፡ የመንገድ ደረጃና A.3. በሀገር ዉስት ተጀምሯል በመቶAድጓል ሴክተር ምርታማነቱን ኮንትራክተሮች የተሰራ ስራ ወ/ም 6፡ የIትዮጵያ Aጋር ድርጅቶች ፡ የAዉሮፓ በቀጣይነትና መጠን E.ኤ.A በ207/8 መንገዶች ባለስልጣን  A4. E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም ኮሚሽን፤የዓለም Aቀፍ ልማት በፍጥነት 35 በመቶ ሲሆን በንግድ ላይ የተመሰረተ በየ1000 ኪ.ሜ Eስኩየሩ ክፍል፤የAፍሪካ ልማት ባንክ ማሳደግ በ2011/12 ወደ 54 በመቶ ለዉጥ ያካሄደ ሲሆን ያለው የመንገድ ጥግግት ከፍ ብሏል የOፕሬሽን ስራ ክፎሎች 48.1 ኪ.ሜ ነበር A4. በየ1000 ኪ.ሜ. ደግሞ ከባለስልጣኑ ስር ወ/ም6፡ የIትዮጵያ መንገዶች Eሰኩየሩ የሚኖረው ወጥተዉ ራሳቸዉን ባለስልጣን በንግድ ላይ የመንገድ ጥግግት መጠን Eንዲችሉ ተደርጓል የተመሰረተ ለዉጥ ያካሄደ E.ኤ.A በ2007 ዓ.ም 38.6 ሲሆን የOፐሬሽን ስራ ክፎሎች ኪ.ሜ የነበረ ሲሆን ደግሞ ከባለስልጣኑ ስር አ17 የመንግስት ዘርፍ Aቅም ግንባታ ፕሮግራም Aጋር ድርጅቶችየAለም Aቀፍ ልማት መምሪያ (DFID)፣የካናዳ ዓለም Aቀፍ ልማት ኤጀንሲ፤ የAይሪሽ Eርዳታ የታቀደውን የጣሊያን Eና የAውሮፓ ሕብረት(EU) ያጠቃልላል፡፡ 165 ስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ A16 15F ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ጊዜ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች በ2011/12 ደግሞ ወደ ወጥተዉ ራሳቸዉን Eንዲችሉ 45.7 ኪ.ሜ Aድጓል ተደርጓል 3. Aከባቢያዊ ትስስር ወ/ም 7፡ ከIትዮጵያ ሃይል  A5. በIትዮጵያና በሱዳን የብድር ዓይነት ፡የIትዮጵያ/ ማጎልበት ወደ ሱዳን ድንበር መካከል የታሰበዉ ሃይል ኃይል ወደ ውጭ የመላክ ናይል A.5. በIትዮጵያና የሚዘረጋዉ የሃይል ንግድ ቢዘገይም ቢዚን Iኒሼቲቭ በሱዳንና ወይም በጂቡቲ ማስተላለፊያ መስመር በIትዮጵያና በጂቡቲ Iትዮጵያ/ሱዳን መካከል የሃይል ንግድ Aልቋል መካከል ግን E.A.A በ2011 Aጋሮች፦የAፍሪካ ልማት ባንክ መፍጠር ወ/ም 8፡ የምስራቅ ናይል ዓ.ም ስምምነት ተፈርሟል ፣ የናይል ቤዚን Iኒሸቲቭ A.6. E.A.A በ2011/12 ቤዚን ጥናት የተገባደደ  ወ/ም 7፡ በጎንደርና Aጋሮች ዓ.ም በናይል ቤዚን ቢሆንም ዉጤቱ Aሁንም በሸህዲ፤በሽህዲ፤ በመተማና Iኒሽየቲቭ ስር የምስራቅ Aልተለቀቀም በባህርዳር መካከል Aፍሪካ የሃይል ማሰባሰቢያ የሚዘረጋዉ የሃይል ማEቀፍ መፍጠር ማስተላለፊያ መስመር ተጠናቋል ፡፡ ነገር ግን በሼሀዲ ያሉት ሁለት ሻንት ሪAክተሮችና የመገናኛ መሳሪያዎች Eስካሁን Aልቆሙም፡፡ ይሁን Eንጂ ፕሮጀክቱ E.ኤ.A ከሰኔ ወር 2012 በፊት ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል  ወ/ም 8፡ ፡ የምስራቅ ናይል ቤዚን ጥናት የተገባደደ ቢሆንም ዉጤቱ Aሁንም Aልተለቀቀም  A6. የምስራቅ Aፍሪካ የሃይል ፑል 166 ስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ A1615F ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ጊዜ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች (የምስራቅ ኤሌክትሪክ ከፍተኛ መስመር ፕሮጀክት E.ኤ.A ሀምሌ ወር 2012 ዓ.ም በቦርዱ ጸድቋል) A.7. ቢያንስ በAንድ ወ/ም 9፡የኤሌክትሪክ A7. E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም 40 የብድር ዓይነት ፡የኃል የኤሌክትሪክ Aቅርቦት የኤሌክትሪክ መስመር መብራት ባለባቸዉ በመቶ የሚሆኑ ከተሞችና ተደራሽነት የተወሰነ መጨመር ከAከባቢያዊ የተገናኙ ከተሞች ቁጥር ከተሞችከዋናዉየመስመር መንደሮች የኤሌክትሪክ Iንቨስትመነት ብድር ትስስር መጠናከር ጋር E.ኤ.A በ2004/5 ዓ.ም 16 መርብ ጋር የማገናኘት ስራ Aገልግሎት Aግኝተዋል የገጠር ተደራሽነት ማስፋፊያ ቀጥተኛ የሆነ ግንኙነት በመቶ የነበረዉ በ2010/11 ማፋጠን፡፡ ይህ ደግሞ ቁጥር1 የለዉም ዓ.ም ወደ 50 በመቶ በዉጤት ላይ በተመረኮዙ የገጠር ተደራሽነት ማስፋፊያ Aድጓል የEርዳታ መሳሪያዎች ቁጥር2 በመታገዝ ነው የግሎባ Iነርጂ ፋሲሊቲ ተደራሽነት Aጋር ድርጅቶች ፡ Aዉሮፓ ኮሚሽን፤ የAፍሪካ ልማት ባንክ፤ ጣሊያን፤ቻይና፤ህንድ፤ ኩዌት ፈንድ፤ግሎባል ዉጤት ተኮር Eርዳታ Aጋርነት 1.3 የግብርናን 4. በተወሰኑ በሚደረገው ወ/ም 10፡ የመሬት  A8. E.ኤ.A በ2007/8 Eና የትንተናና የማማከር ስራ በIትዮጵያ ግብርና Eሴት ምርታማነት ድጋፍ Aማካኝነት ባለቤትነት ማስረጃ ያላቸዉን በ2010/11 መካከል ዋናዋና የገጠር Iንቨስትመንት የAየር ጭማሪ Aልተለካም፡፡ ያለፉት ማሳደግ ለመሥራት በሚቻልባቸው Aካባቢዎች ብዛት ሰብሎች ምርታማነት ንብርት ዳሰሳ ጥናት ቁጥሮች የተሰበሰቡት መስኮች የግብርና መጨመር በ14% ጨምረሯል፡፡(ጤፍ የገጠር ልማት ተደራሽነት በተባበሩት መንግስታት ምርታማነትን ማሳደግ ወ/ም 11፡ ለግብርና ከ11.7% ወደ 12.6% ፤ የAከባቢ Eድገት ጥናት የምግብና የEርሻ ድርጅት A.8. በየዓመቱ Aማካይ ኤክስቴንሽን ፤ ለሙያ ስንዴ ከ16.2% ወደ የብድር ዓይነት ፡ ሲሆን E.ኤ.A በ2007 9.4 167 ስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ A16 15F ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ጊዜ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች የግብርና Eሴት ጭማሪ ትምህርት Eና ለጥናትና 18.4% Eና ማሽላ ከ17.3% መሰረታዊ Aገልግሎት በመቶ ነበር፤ በ2008 ደግሞ በ5% ማሳደግ ምርምር ዉጤት ተኮር ወደ 20.9%) Aድጓል፡፡ A18 17F ፕሮገግራም ምEራፍ 2 7.8 በመቶ Eና በ2009 ዓ.ም የግምገማና የክትትል = ወ/ም10፡ ደረጃ Aንድ ሙያ የAርብቶ Aደር ህብረተሰብ ደግሞ 6 በመቶ ነበር፡፡ ስርዓት ማዘጋጀት ማረጋገጫ ማስረጃ መስጠት ልማት ፕሮግራም ምEራፍ 2 ወ/ም 12፡ ቢያንስ በ35 ስራ የጨመረ ሲሆን ደረጃ የተጨመረ Eሴትን ማጥናት ወረዳዎች ዘላቂ የመሬት ሁለት ሙያ ማረጋገጫ የመስኖና ማፋሰሻ ልዩ Eንደዚሁ በከፍተኛ ደረጃ ላይ Aስተዳደርና የጣና በለስ ማስረጃ Aሰጣጥ ስራ E.ኤ.A Iንቨስትመንት ብድር ያለ ዉጤት ሲሆን በዚህ ፕሮጀክት ስራ ተተግብሯል በ2012 ይጨምራል ተብሎ ዘላቂ የመሬት Aስተዳደር ልዩ ዋልታ ላይ በተደረጉ በትጋት ይጠበቃል፡፡ Iንቨስትመንት ብድር Eገዛዎች የተሠሩ ሥራዎች ወ/ም 13፡ ለ104,000 X ወ/ም11፡በግብርና የቴክኒክ ጣና በለስ በAጠቃልይ የተመዘገበውን ሄክታር መሬት የሚያገለግል Eና ሙያ ትምህርት Eና የምስራቅ Aፍሪካ ግብርና ውጤት በሙሉ በEኛ የመስኖ ፕሮጀከት Aዋጭነት ሥልጠና ላይ Eና በግብርና ምርታማነት የግብርና ምክኒያት ነው ማለት ጥናት E.ኤ.A በ2011/12 ምርምር ላይ ዓይነታዊ ምዘና Aገልግሎት Aቅም ግንባታ Aይችሉም ዓ.ም መጨረሻ ላይ ተካሂዷል ነገር ግን ምንም ፕሮግራም ተጠናቋል Aይነት Aጠቃላይ የሆነ የግብርና Eድገት ፕሮግራም ሥርዓት Aልተዘጋጀም የምርታማነት ሴፍቲኔት  ወ/ም 12፡ ቢያንስ በ35 ፕሮግራም ምEራፍ 3 ወረዳዎች ዘላቂ የመሬት Aጋሮች ፡ የገጠር Iኮኖሚ Aስተዳደርና የጣና በለስ ልማትና የምግብ ዋስትና ፕሮጀክት ስራ ተተግብሯል ቡድን A19 18F አ18 በግብርና ላይ የEሴት ጭማሪ ባለመለካቱ በምትኩ ምርታማነታቸው የጨመረ ዋና ዋና ሰብሎች የሚለው ተወስዷል፡፡ አ19 የገጠር Iኮኖሚ ልማትና የምግብ ዋስትና ቡድን የሚያካትተዉ የAፍሪካ ልማት ባንክ፤ የOስትሪያ ልማት ኮርፖሬሽን፤ ካናዳ ዓለም Aቀፍ ልማት ኤጀንሲ፤ የዓለም Aቀፍ ልማት ክፍል፤ የAዉሮፓ ህብረት፤ የተባበሩት መንግስታት የምግብና Eርሻ ድርጅት፤ የጀርመን ልማት ኮርፖሬሽን፤ዓለም Aቀፍ የግብርና ልማት ፈንድ፤ዓለም Aቀፍ የምግብ ፖሊሲ ጥናት Iንስትቲዩት፤ Aይሬሽ Eርዳታ፤ የጣሊያን ልማት ትብብር፣ ጃፓን ዓለም Aቀፍ 168 ስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ A16 15F ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ጊዜ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች  ወ/ም 13፡ ለ104,000 ሄክታር መሬት የሚያገለግል የመስኖ ፕሮጀከት Aዋጭነት ጥናት ሙሉ በሙሉ ተጠናቋል Eስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ጊዜ ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች 1.4.የ Iንዱስት 5. የፋይናንስ ዘረፉን ወ/ም 14፡ ሀገር Aቀፍ X A.9. E.ኤ.A በ2001 ዓ.ም የትንተናና የማማከር ሥራ በዚህ ዉጤት የታየዉን ሪ Aፈጻጸም ማሻሻል የክፍያ ስርዓት ና የብድር የግል ሴክተር ብደር Eና የፋይናንስ ሴክትር ክለሳ ለዉጥ ለመለካት ተገቢ የሆነ Eና የ Aገልግሎ A.9. ከAጠቃልይ የሀገር መረጃ ማEከል ትግበራ የAጠቃላይ ዓመታዊ የሀገር የብድር ዓይነት ፡ የመለኪያ ዘዴ መጠቀም ት ዘርፉ ዉስጥ ምርት ለግል ዘርፉ ሥራን ማጠናቀቅ ዉሰጥ ምርት ጥምርታ 14% የፋናንስ ሴክትር Aቅም ግንባታ ያስፈልጋል ለAቅርቦት የሚሰጠዉ ብድር መጠን መሆኑ ተገልጿል (መነሻው Aጋር ድርጅት ፡ የዓለም ገንዝብ ያለውን ፈጣን E.A.A በ2005/06 ዓ.ም በ2005/6 ዓ.ም 18% የነበረ ድርጅት ምላሽሰጭነት ከነበረበት12% በ2011 ሲሆን በ2009 ዓ.ም ደግሞ ማጠናከር ዓ.ም ወደ 16% Aድጓል ወደ 9% ቀንሶ ነበር) በዚህ ልማት ኤጀንሲ፤ ኖርዌይ፤ የስዊድን ዓለም Aቀፍ ልማት ኤጀንሲ፣ ኒዜርላንድስ፤ የተባበሩት መንግስታት ልማት ፕሮግራም፤ የAሜሪካ ዓለም Aቀፍ የልማት Eርዳታ Eና የዓለም ምግብ ፕሮግራም ናቸዉ፡፡ 169 Eስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ጊዜ ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች ፡፡ ወቀት የAጠቃላይ ብድር በ4% ያድግ ነበር፡፡  ወ/ም 14፡ ብሄራዊ ክፍያ ስርዓትና የብድር መረጃ ማEከል ባሁኑ ጊዜ ስራ ላይ ናቸዉ፡፡ 6. የIነተርኔትን ወ/ም 15. ቢያንስ Aምስት  A10. E.ኤ.A በ2008 Eና የትንትናና የማማከር ስራ የAገልግሎት ዋጋ መቀነስ የIንተርኔት Aገልግሎት በ2011 ዓ.ም መካከል የቴሌኮሙኒኬሽን ማሻ ሻያ A10. የብሮድባንድEና ሰጪ የግል ድርጅቶች ስራ ባለው ጊዜ የብሮድባንድና Aማራጮች የዲያል Aፕ Iንተርኔት ይጀምራሉ የዲያል Aፕ Iንተርኔት የብድር ዓይነት ፡ የመረጃ Eና Aገልግሎት ዋጋን E.ኤ.A ዋጋ በ33% Eና በ98% የኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ ተግባር በ2008 ዓ.ም በ40% Eና ይቀንስል፡፡ ለልማት(ICTAD) በ2011 ዓ.ም በ20% መቀነስ 170 Eስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ጊዜ ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች 7. ለመዋለንዋይ ፍሰት ወ/ም 16. የመንግስትና  A.11.ቀጥተኛ የውጭ የትንትናና የማማከር ስራ በግል ሴክተር Aቅም ግንባታ የተሻለ Aመቺነት ያለው የግል ሴክተር የዉይይት Iንቨሰትምነት E.ኤ.A የመዋለንዋይ ፍሰት Aመችነት ፕሮጀክት ሥር ታቅፈው ሁነታ መኖር Eያደገ ፎረም Eንደገና ተቋቁሞ በ2008/09 ዓ.ም ከነበረበት ጥናት ድጋፍ የተደረገላቸው ከመጣው ግሎባላይዜሽን በግል ሴክተሩ ተቀባይነት 894 ሚሊዮን ዶላር የመንግስትና ህዝብ የዉይይት ድርጅቶችን የኤክስፖርት ተጠቃሚ Eንድትሆን ያገኛሉ በ2010/11 ወደ ሚሊዮን ፎረም ጭማሪ ለመለካት የሚረዳ ይረዳታል ፡፡ ወ/ም 17፡ Aሁን 1033 ዶላር በማደግ የቱሪዝም ተወዳዳሪነት ወሳኝ ምEራፍ ወይም A.11. የAጋርነት የሚታየዉን ጉድለት በ2011/12 1170 Aገልግሎት ንግድና Eድገት ዉጤት Eዚህ ስር መካተት Eስትራቴጂ ፕሮግራሙ ለማቃለል የንግድ ስራ Aዋጅ ሚሊዮን ዶላር ይደርሳል የልማት Eዉቀት ፈጠራ Aለበት በሚያበቃበት ጊዜ ይጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ የብድር ዓይነት ፡ Aጠቃላይ ቀጥታ የዉጭ Aጠቃለዩ የቀጥተኛ የግል ሴክተር Aቅም ግንባታ Iንቨስትመንት ፍሰት የውጨወ Iንቨስትመንት ፕሮግራም ቢያንስ በ40% ያድጋል ጭማሪ በ2011 ዓ.ም ወደ የቱሪዝም ልማት ፕሮጀክት 30% ይጠ፣ጋል Aጋር ድርጅት ፡  ወ/ም 16፡ መንግስትና Aሜሪካ ፣ የAዉሮፓ ኮሚሽን ፣ የግል ሴክተር የዉይይት የዓለም Aቀፍ ልማት ክፍል ፣ ፎረም Eንደገና ተቋቁሟል የAፍሪካ ልማት ባንክ ፣ የዓለም ወ/ም 17፡ የንግድ ስራና Aቀፍ የገንዘብ ድርጅት የሸማቾች ጥበቃለ Aዋጅ ተሸሽሎ E.ኤ.A በ2010 ስራ ላይ ዉሏል፡፡ የAወዳደሪ ባለስልጣን ተቋቁሞ የሰዉ ሃይልና Aቅም ግንባታ ስራ Eየተከናወነ ነዉ፡፡ A12. የIትዮጵያ ወ/ም 18፡ Aጥጋቢ የሆነ =A.12. ሁሉም የንግድ ባንኮች የትንተናና የማማከር ስራ ኮርፖሬት ሴክተር ብሄራዊ የAካዉንቲንግና ዓለም Aቀፍ የፈይናንስ Aር O ኤስ ሲ Aካውንቲንግ Eና ከዓለም Aቀፍ የየፋይናንስ የOዲት ደረጃ መስፈርት ደረጃዎችን(IFRS) Oዲቲንግ(ROSC Accounting ሪፖርት ጋር የሚጣጣም ይዘጋጃል፡፡Eነዚህ ደረጃዎች መከተል ይጠበቅባቸዋል፡፡ and የዓለም የAካዉንቲንግና መሟላታቸውን በኮርፖሬት ሴከተር ዉስጥ Auditing) 171 Eስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ጊዜ ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች Oዲቲንግ ደረጃ Eንዲሁም ለማረጋገጥም የሕግ ማEቀፍ ዓለም Aቀፍ የፈይናንስ I Aይ ቲ Aይ ኤም ዲ ቲ ኤፍ E.ኤ.A በ2012 ዓ.ም ይዘጋጃል መስፈርት ደረጃዎችን ስራ ላይ (EITI MDTF) የተጠናዉን ዓለም Aቀፍ ማዋል ግዴታ Aይደለም Oዲቲንግ ደረጃ የተዘጋጀው ረቂቅ ሕግ ይከተላል፡፡ በምኒስትሮች ምክር ቤት E.ኤ.A በጥር ወር 2012 ዓ.ም ዉይይት ይደረግበታል፡፡ በተመሳሳይም በዚህ ህግ ከሰኔ2012 ዓ.ም ጀምሮ ሁሉም የOዲት ድርጅቶች የኮርፖሬት ተቋማትን Oዲት በሚያደርጉበት ጊዜ ዓለም Aቀፍ የOዲት Aገልግሎት ደረጃዎችን (ISAS) በሥራ ላይ Eንዲያውሉ ጠበቅባቸዋል፡ = ወ/ም 18: Aጥጋቢ የሆነ ብሔራዊ የAካዉንቲንግና Oዲት ደረጃ ተዘጋጅቷል፡፡Eነዚህ ደረጃዎች መሟላታቸውን ለማረጋገጥም የሕግ ማEቀፍም ተዘጋጅቷል Eስትራቴጂያዊ ዓላማ 2፡ የመሰረታዊ Aገልግሎቶች ተደራሽነትን Eና ጥራትን ማሸሻል 2..1 8. በAንደኛና በሁለተኛ ወ/ም 19. ለወረዳዎች A.13. E.A.A በ2011 ዓ.ም የትንተናና ማማከር ስራ የመሰረተታዊ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የሚሰጠዉ ጥቅል Eርዳታ የስርዓተ - ጾታ ልዩነት ያልተማከለ የAገልግሎት Aግልጎሎትች የሴት ልጆችን ተሳትፎ ይጨምራል፡፡ ጠቋሚ Aኃዝ በAንደኛ ደረጃ Aሰጣጥ ተደረሽነትን/ ማሳደግ ወ/ም20፡ Aርብቶ Aደር ከ1ኛ Eስ 4ኛ ክፍል 90% ፣ የብድር ዓይነት ፡ ሽፋንን ማሻሻል A.13. በAንደኛ ደረጃ ልጆችን ል ፍላጎት ከ5ኛ Eስከ 8ኛ ክፍል 96% ፤ የመሰረታዊ Aገልግሎት 172 Eስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ጊዜ ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች ትምህርት የመጀመሪያ ለመፍታት Aረብቶ Aደር በሁለተኛ ደረጃ ከ9ኛ Eስከ ፕሮግራም ምEራፍ2 ሳይክል (ከ1ኛ Eስከ 4ኛ ማህበረሰብ ልማት ፕሮግራም 10ኛ ክፍል 83% Eና ከ11ኛ Aርብቶ Aደር ህብረተሰብ ልማት ክፍል) በሴትችና ሽፋን ይጨምራል፡፡ Eስከ 12ኛ ክፍለ 71% ነበር፡፡ ምEራፍ 2 በወንዶች ልጆች መካከል የAጠቃል ትምህርት ማሻሻያ የሚኖረው የተሳትፎ ፕሮግራም ጥምርታ E.ኤ.A 2006/07 ዓ.ም ከነበረበት Aጋሮች ፡ 89% በ2011/12 ዓ.ም የመሰረታዊ Aገልግሎቶች ወደ 93% ያድጋል ፣ ፕሮግራም Aጋሮች A20 19F ከ5ኛ Eስከ 8ኛ ክፍል (የAንደኛ ደረጃ 2ኛ ሳይክል) ያለዉ ጥምርታ ከ76% ወደ 93% ያድጋል ፣ ሁለተኛ ደረጃ 1ኛ ሳይክል (ከ 9ኛ Eስከ 10 ክፍል ) የያለዉ ጥምርታ ከ63% ወደ 75% ከፍ ይላል Eነደዚሁም በሁለተኛ ሳይክ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ላይ የሚገኘው ጥምርታ ደግሞ 50% ይደርሳል፡፡ 9. በወባ ቁጥጥር፤ ወ/ም 23. የወረዳ  A.17. E.ኤ.A የትንተናና የማማከር ስራ በኤችAይቪ/ኤድስ መስተዳደሮች ለAገልግሎት በታሀሳስ 2010 ዓ.ም የ ያልተማከለ የAገልግሎት የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ጥበቃ ፕሮግራም Aጋሮች ቡድን የAለም Aቀፍ ልማት መምሪያ (DFID)፣የAፍሪካ ልማት ባንክ፣የAውሮፓ ሕብረት(EU)የካናዳ አ20 ዓለም Aቀፍ ልማት ኤጀንሲ፤የኩዌት ፈንድ፣ኒዜርላንድስ፣ Oስትሪያ፣ ጣሊያን፣ Aየርላንድ Eና Aስፔየንን ያጠቃልላል፡፡ 173 Eስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ጊዜ ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች መከላከል ፤ በክትባት፤ መስጫ Eያደገ የሚሄድ DPT3 ክትባት ያገኙ ህጸናት Aሰጣጥ ፕሮግራም በስነምግብ Eና በወሊድ የገንዘብ ድጋፍ በጥቅል ቁጥር 83% ነበር ፡፡ የጤና ሴክተር ገንዘብ ድጋፍ ቁጥጥር ቁልፍ የጤና Eርዳታ Eና Eያደገ የሚሄድ = A.18. E.ኤ.A በ2009/10 ፖሊሲ ንግግር Aገልግሎቶችን መሰጠትን በማEከል የሚገዙ የህክምና ዓ.ም በቀረበዉ የIትዮጵያ የትምህርትና የስነ-ምግብ ትስስር መጨመር መሳሪያዎች በመሰረታዊ ሚሌንየም ልማት ግብ ሪፖርት የብድር ዓይነት ፡ 117. E.ኤ.A በ2007/8 የAገልግሎት ማሻሻያ መሰረት በወባ የሚከሰተዉ የፈርጀ ብዙ ኤችAይቪ/ኤድስ2 ዓ.ም 72.6%የነበረዉ ፕሮግራም ድጋፍ Aማካኝነት የሞት መጠን በ48% የቀነሰ የAርብተ Aደር ማህበረሰብ የህጻናት DPT3 ክትባት ያገኛሉ፡፡ ሲሆን በሆስፒታል ተኝተዉ ልማት ፕሮግራም ምEራፍ 2 በ2009/10 83% ወ/ም 24፡ E.ኤ.A ዓ.ም የሚታከሙ ሰዎች ቀጥር የስነ ምግብ ልዩ Aድጓል፡፡ ከ2009/10 Eስከ 2011/12 ደግሞ በ54% ቀንሷል፡፡በ የIንቨስትመንት ብድር(SIL) 118. E.ኤ.A በ2006/7 ዓ/ም ባለዉ ጊዜ ዉስጥ 2..4 በሽታዉ የሞሞተዉ ህዝብ የጤና ዘርፍ የምEተ ዓመቱ ዓ.ም በወባ በሽታ የተያዙ ሚሊዮንየተነከሩ የወባ ትንኝ ቁጥር ደግሞ ወደ 55% ዝቅ ልማት ግብ የገንዘብ ድጋፍ ሰዎች ቁጥር 370,000 መከላከያ Aጎበሮች ብሏል፡፡ Aጋሮች ፡ ሲሆን ይቁጥር ተሰራጭተዋል፡፡  A.19. E.ኤ.A በ2011 የመሰረታዊ Aገልግሎት Aሰጣጥ በ2011/12 ዓ.ም ወደ ወ/ም 25 ፡ Eርዳታ ዓ.ም በተደረገዉ ጥናት ማሻሻያ ፕሮግራም Aጋሮች 100, 000 ዝቅ ብሏል፡፡ ሰጪዎችና የጤና ጥበቃ መሰረት የኤች Aይቪ የAሜሪካ ዓለም Aቀፍ ልማት A.19. E.ኤ.A በ2004/05 ሚኒስቴር የተሻሻለ የጤና መተላለፊያ መንገድ ድርጅት(USAID) ዓ.ም ኤች Aይቪ/ኤድስ መርኀ ግብር(IHP) ትግበራ የሚገነዘቡ (Eድሜያቸዉ የወባ፤ የሳንባ ነቀርሳና ኤች Eንዴት መከላከል ስራ Eንዲፋጠን ያደርጋሉ፡፡ ከ15 Eስከ24 ዓመት Aይቪ/ኤድስ ግሎባል ፈንድ Eንደሚቻል የሚረዱ ወ/ም 26፡ 95% የሚሆኑት የሆኑ) ወጣት ሴቶችና ትብበር ለክትባት Eና የሰውነት ሴቶች ቁጥር በ67% የፈርጀ ብዙ ኤችAይቪ/ኤድስ ወጣት ወንዶች ቁጥር መከላከያ ሕዋስ የወንድ ወጣቶች ደግሞ መርኀ ግብር ሁለት (MAP ከ75% በላይ Aድጓል፡፡ 54% ያደገ ሲሆን ይህ 2) ተሳታፊ ወረዳዎች XA.20. E.ኤ.A በተደረዉ ቁጥር በ2011/12 ዓ.ም የኤች Aይቪ ኤድስ መከላከል የጤና ዳሰሳ መሰረት በAጠቃላይ ወደ 75% የድረጊት መርኀ ግብርን በEርግዝና ወቅት ብረትና ይደርሳል፡፡ በተወሰኑ ተጋላጭ በሆኑ ፎሌት የሚወስዱ ሴቶች A.20. EA.A በ2009 የህብረተሰብ ክፍሎች ላይ ቁጥር 17% ነበር፡፡ ዓ.ም በEርግዝና ወቅት Eንዲተገበር ያደርጋሉ፡፡ 174 Eስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ጊዜ ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች ብረትና ፎሌት የሚወስዱ ሴቶች ቁጥር 13% ሲሆን ይህ ቁጥር በ2013 ዓ.ም ወደ 28% ያድጋል፡፡ 10. ቀጣይነት ወ/ም21፡የዉሃ  A14. E.ኤ.A የትንተናና የማማከር ስራ በወረዳ ደረጃ ለሚሰሩ ያለዉየንጹህ መጠጥ ተጠቃሚዎችተደራጅተዉ በ2011/12 ዓ.ም ንጹህ ያልተማከለ Aገልግሎት Aሰጣጥ የዉሃ የሳኒቴሽንና የጽዳት ዉሃና ሳኒቴሽን የዉሃ ምንጮችን የመጠጥ ዉሃ የመንግስት የዉሃ ገንዘብ Aገልግሎት ሰራተኞች ተደራሽነት መጨመር ያንቀሳቅሳሉ ፣ ይጠግናሉ Aገልግሎት የሚያገኙ ድጋፍ ክለሳ Aቅም ግንባታ መልካም A.14. የመጠጥ ዉሃ የንEህና ተግባራትን የከተማና የገጠር የብድር ዓይነት ፡ ትኩረት ተሰጥቷል፡፡ይህ የሚያገኝ ህዝብ ጠቅላላ ያስተዋዉቃሉ፡፡ ህዝብ ቁጥር ወደ የከተማ ዉሃና ሳኒቴሽን የዉሃና ትኩረት ከሰራተኞችቶሎቶ ቁጥር E.ኤ.A በ2007/08 ወ/ም 22፡ ራሳቸዉን የቻሉ ያድጋል 73.33% ፡፡ የሳኒቴሽን ልዩ የIንቨስትመንት ስራ መልቀቅና ከፕሮጀክቱ ዓ.ም ከነበረበት 52% የከተማ ዉሃ ተቋማት  A15. E.A.A በ211/12 ብድር ቀጣይነት ጋር ተያይዘዉ በ211/12 ዓ.ም ወደ በቢዝነስ ፕላንና በተሻሻለ ዓ.ም ቤት 60% የመሰረታዊ Aገልግሎት Aሰጣጥ የሚከሰቱ ችግሮችን 74.5% Aድጓል፡፡ Aመራር ስራቸዉን የከተማና የገጠር ፕሮግራማ ምEራፍ 2 ለመፍታት Aስችሏል፡፡ A.15. E.ኤ.A በ2007/08 ያከናዉናሉ፡፡ Aባወራዎች ሽንት የAርብተ Aደር ማህበረሰብ ዓ.ም ሽንት ቤት ይጠቀማሉ፡፡ ልማት ፕሮግራም ምEራፍ 2 የሚጠቀመዉ ጠቅላላ = A16. E.ኤ.A በ2010 ዓ.ም የከተማ Aከባቢ መስተዳድር የከተማ/የገጠር ህዝብ የማያገለግሉ የዉሃ ልማት ቁጥርከነበረበት 39% ፋሲሊቲዎች ቁጥር 20% Aጋር ድርጅት፡ በ2011/12 ዓ.ም ወደ ነበር፡፡ E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም የዓለም Aቀፍ ልማት ክፍል 60% ከፍ ብሏል፡፡ በፕሮጀክቱ Aማካኝነት 7168 A.16. E.ኤ.A በ2007/08 የማህበረሰብ የዉሃ ምንጮች ዓ.ም በሀገሪቱ ገጠር ተመልሰው ተገንብተዋል፡፡ Aከባቢ የተበላሹ የዉሀ  ወ/ም21፡ የዉሃ ፋሲሊቲዎች መጠን ተጠቃሚዎችተደራጅተዉ ከነበረበት 39% የዉሃ ምንጮችን በ2011/12 ዓ.ም ወደ16% ይጠቀማሉ ፣ ይጠግናሉ 175 Eስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ጊዜ ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች ወርዷል፡፡ Eና የንEህና ተግባራትን ያስተዋዉቃሉ፡፡ 2.2 የመሰረታዊ 11. የትምህርት ጥራት ወ/ም 27፡ከ1ኛ ክፍል Eስከ XA21. E.A.Aበ2011 ዓ.ም የብድር ዓይነት ፡ የAምስተኛክፍል ተምህርት Aገልግሎቶችን ማሳደግ 4ኛ ክፍል ባለዉ የAንደኛ Aምስተኛ ክፍል የጨረሱ የመሰረታዊ Aገልግሎት Aሰጣጥ የሚጨርሱ ተማሪዎች ጥራት ማሳደግ A.21. E.ኤ.A በ2006/07 ደረጃትምህርት 1 ለ65 የተማሪዎች ቁጥር ፕሮግራም (ምEራፍ 2) ቁጥር 87% ይደርሳል ዓ.ም 65% የነበረው የነበረው የተማሪ/መምህር 69.1%ነበር፡፡ሆኖም የAጠቃላይ ትምህርት ጥራት ተብሎ የተያዘዉ ግብ የAምስተኛ ክፍል ጥምርታ በ211/12 ዓ.ም በ2009ና በ2010 ዓ.ም ማሻሻያ ፕሮግራም ሊተገበር የማይችል ነዉ፡፡ ትምህርት የጨረሱ ወደ 1 ለ54 ቀንሷል፡፡ መጠኑ በቅደም Aጋሮች፡ የ2011 ዓ.ም የተቀመጠው ተማሪዎች ቁጥር ተከተላቸው 79% Eና የመሰረታዊ Aገልግሎት Aሰጣጥ ቁጥር ለምን ከ2009 Eና በ2011/12 ዓ.ም 76% ነበር፡፡ ፕሮግራም Aጋሮች፣ የAሜሪካ 2010 ዓ.ም ሊቀንስ Eንደቻለ ከ87%በላይ Aድጓል፡፡ ዓለም Aቀፍ ልማት ለመረዳት መመርመር ድርጅት(USAID) Aስፈላጊ ነው፡፡ 12.የጤና Aገልግሎት ወ/ም28፡ሁሉምየገጠር A.22. E.ኤ.A በሕዳር 2011 የትንተናና የማማከር ስራዎች በዚህ ረገድ የተጣለዉ ፓኬጅ በቀበሌ ደረጃ ቀበሌዎች ሁለት የሰለጠኑ ዓ.ምበሰለጠኑ የጤና የልተማከለ Aገልግሎት የ27%ግብሊተገበር የሚችል ማዉረድየተሻሻለ የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎች የተከናወኑ Aሰጣጥ Eቅድ Aይደለም፡፡ተጋኖ Aገልግሎት Eንዲኖር ባለሙያዎች Aሏቸው፡ይህ የወሊድ Aገለግሎቶች መጠን የጤና ፖሊሲ ገንዘብ ድጋፍ የተቀመጠዉ ግብ በትክክል ያደርጋል፡፡ ሁኔታ E.ኤ.A በ2006/07 16.6%ነበር፡፡ የብድር ዓይነት ፡ የተሰራዉን ስራ ዉጤት A.22. በሰለጠነ የጤና ዓ.ም ከነበረው የ17,600 የስነ ምግብ ልዩ ሽፍኗል፡፡ በተጨማሪም ባለሙያ የሚካሄዉ ሠራተኛ መነሻ ወደ 30,000 የIንቨስትመንት ብድር ጥራትን ለመለካት በሁለት የወሊድ የመጠጋ ጭማሪ የመሰረታዊ Aገልግሎት Aሰጣጥ Aመላካቾች ላይ ብቻ AገልግሎትE.ኤ.A Aምጥቷል፡፡ ፕሮግራም (ምEራፍ2) መተማመን ዉጤትን በ2004/05 ዓ.ም የሚሊንየም የጤና ልማት ግብ በትከክል ለመጨበጥ ከነበረበት 9% በ2011/12 ፈንድ Aያስችልም፡፡ ዓ.ም ወደ 27% Aጋሮች፡ ከፍብሏል፡፡ የመሰረታዊ Aገልግሎት Aሰጣጥ ፕሮግራም Aጋሮች የAሜሪካ ዓለም Aቀፍ ልማት ድርጅት(USAID)፤ የዓለም ጤና 176 Eስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ጊዜ ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች ድርጅት፤ ተባበሩት መንግስታት ህጻናት መርጃ ድርጅት 2.3.የAገልግሎ 13. የተሻሻለ Aገልግሎት ወ/ም 29፡ የማህበረሰብ A.23. በስምንት ወረዳዎች የብድር ዓይነት ፡ የማህበረሰብ ሬዲዮ የተሸሻለ ት Aሰጣጥ Aሰጣጥ ለማግኘት ሬዲዮ ፈቃድ Aሰጣት፤ የማህበረሰብ ሬዲዮ ጣቢያዎች የመረጃ Eና የኮሙኒኬሽን Aገልምሎት Aሰጣጥ ጥራት የማህበረሰብ ሬዲዮ የAሰልጣኞች ስልጠና Eና ስራ ጀምረዋል፡፡ ቴክኖሎጂ ተግባር ለመለካት የተመረጠዉ ለማሻሻል Aጠቃቀም ይበልጥ የሬዲዮ ፕሮግራም ይዘት ለልማት(ICTAD) Aመላካች ብቁ Aይደለም፡፡ የዜጎችን ማሳደግ Aዘገጃጀትን የሚመለከት ተሰሚነት A.23. ቢያንስ 10 የህግና የተቋማት ማEቀፍ ማሳደግ ወረዳዎች Aገልግሎት ተዘጋጅተዋል፡፡ መስጠት የጀመሩ የማሕበረሰብ ሪዲዮ ጣቢያዎች ይኖራቸዋል Eስትራቴጂያዊ ዓላማ 3፡የAደጋ ተጋላጭነትን መቀነስ 3.1 ከፍተኛ 14. የምግብ ዋስትና ወ/ም 30፡ በምርታማነት  A.24. የምግብ ዋስትና የትንተናና የማማከር ስራዎች ቀናትን Eንደመለኪያ ለሆነ የምግብ ችግር መቀነስ ሴፍቲነት ፕሮግራም ዉስጥ ፕሮግራሙ ቤተሰቦች የከተማ ሴፍቲኔት ንግግር መጠቀም ወራትን ዋስትና Eጥርት A.24. በጣም ከፍተኛ 80 በመቶ የEርዳታ በዓመት ራሳቸዉን በምግብ የገጠር ሴፍቲኔት ንግግር Eንደመለኪያ ከሚጠቀም የመጋለጥ በሆነ የምግብ ዋስትና ማስተላለፍ ስራ የጨረሱ የሚችሉበትን ቀናት የከተማ ድህነት ጉዳዮች መረጃ ጋር Aደጋን መቀነስ ችግር ውስጥ የሚገኙ ወረዳዎች ቁጥር E.ኤ.A በ1.05 ወራት ጨምሯል፡፡ የብድር ዓይነት ፡ Aይጣጣምም፡፡በመሆኑም ቤተሰቦች በ2007 ዓ.ም 12 በመቶ ይህ የሆነዉ E.A.A የመሰረታዊ Aገልግሎት Aሰጣጥ ያለዉ መረጃ በትክክል የሚሳተፉባቸውን ሲሆን ይህ ቁጥር በ2010 ከ2006 Eስከ 2010 ፕሮግራም(Eራፍ3) በቀናት ሊለካ Aይችልም፡፡ የምርታማነት ሴፍቲኔት ዓ.ም ወደ 75 በመቶ ዓ.ም ያለዉን ለዉጥ Aጋሮች፡ ሕዝባዊ ተግባራትን Aድጓል፡፡ ለማወቅ በተደረገዉ ጥናት የመሰረታዊ Aገልግሎት Aሰጣጥ Aማካይ የሥራ ቀናት ነዉ፡፡ ፕሮግራም Aጋሮች መቀነስ (5.75 ሚሊዮን ሕዝብ ጨምሮ) በዚህ የምግብ ዋሰትና ችግር ሪፖረት ከተደረጉት 177 Eስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ጊዜ ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች ውስጥ በ2006 ዓ.ም ከነበረበት 110.6 ቀናት በ2010 ዓ.ም መጨረሻ ወደ 98.5 ቀናት ቀንሷል፡፡ 15. ምግብ ዋስትናና ወ/ም 31፡  A.25. የምግብ ዋስትና የትንተናና የማማከር ስራዎች የተፈጥሮ Aደጋ የምረታማነትሴፍቲኔት ፕሮግራምና የAደጋ የከተማ ሴፍቲኔት ንግግር ተጋላጭነት ለመቀነስ ፕሮገግራም ያመጣዉን መከላከል Eስትራቴጂ የገጠር ሴፍቲኔት ንግግር የረጅም ጊዜ Eስትራቴጂ ለዉጥ ለመዳሰስ የተደረገዉ የተዘጋጀ በመሆኑ E.A.A የከተማ ድህነት ጉዳዮች መንደፍ ጥናት Aልቋል፡፡ በ2012 ዓ.ም ሶስተኛ ሩብ የብድር ዓይነት ፡ A.25. ከማክሮ ጽንሰ ዓመት ይጸድቃል ተብሎ የመሰረታዊ Aገልግሎት Aሰጣጥ ሃሳብጋር ይጠበቃል፡፡ ፕሮግራም( ምEራፍ3) የሚጣጣምወጥነት  ወ/ም 31፡ የ2010 ዓ.ም Aጋሮች፡ ያለዉየምግብ ዋስትናና የምረታማነት ሴፍቲኔት የመሰረታዊ Aገልግሎት Aሰጣጥ የAደጋ መከላከል ፕሮግራም ያስገኘው ፕሮግራም Aጋሮች Eስትራቴጂተዘጋጅቷል፡፡ ውጤት ጥናት ተጠናቋል 16. ማህበረሰብ Aሳታፊ ወ/ም 32፡ የመሬት  A.26. E.ኤ.A በ2007/08 የብድር ዓይነት ፡ የተፋሰስ ልማት Aስተዳደርና ጣና በለስ Eና በ2011/12 ዓ.ም የመሰረታዊ Aገልግሎት Aሰጣጥ Iነቨስትመንትን ፕሮጀክቶች ተጀምረዋል 528,212 ሄክታር ፕሮግራም(ምEራፍ3) ማጠናከር ወ/ም 33፡በጣና ተፋሰስ ተፋሰሶች ላይ የመልሶ ቀጣይነት ያለዉ የመሬት A.26. በ2007/08 Eና የጎርፍ መጥለቅለቅ ማልማት ሥራ Aስተዳደር ፕሮግራም ልዩ በ2011/12 ዓ.ም 60,000 ዝግጁነትና ቅድመ ተሰርቷል፡፡ ከነዚህም የIንቨስትመንት ብድር ሄክታር ተፋሰስ ላይ ማስጠንቀቂያ ስርዓት 210,000 ሄክታር በዘላቂ ጣና በለስ የመልሶ ማልማት ሥራ ተጀምሯል የመሬት Aስተዳደር የለማ Aጋሮች ፡ ተከናውኗል፡፡ የሲሆን 318,212 ሄክታር ሪድ Eና ኤፍ ኤስ A.27. በማሕበረሰብ ላይ ደግሞ በምታማነት ቡድን(RED&FS group) የተመሠረተ የምግብ ሴፍቲኔት ፕሮግራም የዓለም Aቀፍ ልማት Aያያዝ ላየይ የፈሰሰው የለማ ነዉ፡፡ ማሕበር/ግሎባል የAካባቢ ሁኔታ 178 Eስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ጊዜ ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች መዋለ ንዋይ በ2007/08  A27 የማሀበረሰብ Aቀፍ Aመቻች(IDA/GEF) ፣ ኬኤፍ ከዜሮ በመነሳት የጎረፍ መከላከል ደብሊው(KfW) ፣ ጂቲዜድ በ2011/12 ወደ 5ሚሊዮን የተደረገዉ (GTZ) Aሻቅቧል፡፡ Iንቨስትመንት E.A.A በ2011/12 ዓ.ም መጨረሻ 1.4 የAሜሪካ ዶላር ነዉ፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ በመካሄድ ላይ ያለዉን የAደጋ ጊዜ መጠለያ ግንባታና የከፍተኛ የጎርፍ መከላከያ ግንባታ የሚያገለግሉ መሳሪያዎችን ግዥ ለመደገፍ 4.35 ሚሊዮን የAሜሪካ ዶላር በተጨማሪነት ተመድቧል፡፡ 3.2. የAከባቢ A.28. የፌድራል Eና ወ/ም 34. የፌዴራልና  A28 የመድረኮቹ የትንተናና ማማከር ስራዎች መራቆትና የክልልቀጣይነት ያለዉ የክክል ቀጣይነት ያለዉ ስብሰባዎች በቀጣይነት የየAየር ንብርት ለዉጥ Eዝብ ቁጥር መሬት Aስተዳደር የመሬት Eስተዳደር ከመካሄዳቸዉም በላይ የAየር ንብረት ለዉጥ መጨመር መድረኮች መድረኮች ተቋቁመዋል መመሪያዎችም Eና መቋቋሚያ ችግሮችን ለትግበራዉየሚረዳ Aቅጣጫዎችም በተር የመሬት Eስተዳደር መፍታት ፖሊሲና የቴክኒክ Aፍሪካ Iኒሸቲቭ የብድር ዓይነት ፡ መመሪያ ለማዘጋጀት (TerrAfrica Initiative) ቀጣይነት ያለዉ የመሬት መደበኛ ስብሰባ Eያካሄዱ በተመሰረተዉ ጊዜያዊ Aሰተዳደር ልዩ የIንቨስትመንት ናቸዉ፡፡ Eነዚህ የጋራ ኮሚቴ Eየተሰጡ ናቸዉ፡፡ ብድር የምርታማነት ሴፍቲኔት ዓመታዊ Eቅድ ዝግጅት ፕሮግራም (ምEራፍ 3) ያጠቃልላሉ፡፡ Aጋሮች፡ ሪድ Eና ኤፍ ኤስ ቡድን(RED&FS group) 179 Eስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ጊዜ ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች 17. የስነህዝብ ለወጥን ወ/ም 35. የሆርሞናል  A.29. E.ኤ.A በ2011 የብድር ዓይነት ፡ ማፋጠን የወሊድ መቆጣጠሪያ ዘዴ ዓ.ም በተካሄደዉ የስነ- የመሰረታዊ Aገልግሎቶች A.29. በተካሄደዉ የስነ- ስርጭት መጠን E.ኤ.A ህዝብና ጤና ጥናት ፕሮግራም 2 ህዝብና ጤና ጥናት በ2006/07 ዓ.ም 6.1 ዉጤት መሰረት የወሊድ ማፕ ሁለት (MAP II) ዉጤት መሰረት የወሊድ ሚሊዮን ሲሆን ይህ ቁጥር መቆጣጠሪያ Aጠቃቀም Aጋሮች ፡ መቆጣጠሪያ Aጠቃቀም በ2009/10 ዓ.ም ወደ 8.75 መጠን በEጥፍ Eድጎ 29% በተባበሩት መንግስታት የAፍሪካ መጠን በየዓመቱ በሁለት ሚሊዮን Aድጓል፡፡ ደርሷል፡፡ ስነ ህዝብ ፈንድ ፣ የዓለም ጤና በመቶ Eየጨመረ ነዉ፡፡ ወ/ም 36፡ የወንዶችና ድርጅት በዚህ መሰረት E.ኤ.A የሴቶች ኮንዶም ስርጭት በ2004/05 ዓ.ም 15% E.ኤ.A በ2006/07 ዓ.ም የነበረዉ የወሊድ ከነበረበት 80 ሚሊዮን መቀጣጠሪያ የሚጠቀሙ በ2009/10 ዓ.ም ወደ 140 ሰዎች ቁጥር በ2011/12 ሚሊዮን ከፍ ብሏል፡፡ ዓ.ም ወደ 25% ከፍ ብሏል፡፡ 18. በህብሰተሰቡ ዘንድ ወ/ም 37፡ የመሰረታዊ XA.30. E.ኤ.A በሰኔ ወር የትንተናና የማማከር ስራዎች ያለዉ መረጃ Eንደሚያሳየዉ የሴቶችን ተሰሚነት Aገልግሎቶች Aሰጣጥ 2011 ዓ.ም ትግበራዉ የስርዓተ -ጾታ ጥናት የምርታመነት ሴፍቲኔት ማጎልበት (ምEራፍ 2) የማህበራዊ Eስኪጀመር ድርስምንም መረጃ የብድር ዓይነት ፡ ፕሮግራም ተጠቃሚዎችን A.30. E.ኤ.A ከታህሳስ ተጠያቂነት የጋራ ስብሰባ Aልነበረም፡፡ የመሰረታዊ Aገልግሎቶች ገቢ ለማሳደግ የተሰራዉ ወር 2010 ዓ.ም Eስከ በ172 ወረዳዎች Aሰጣጥ ፕሮግራም (ምEራፍ) ስራ ሴቶችን Aቅም ሰኔ 2012 ዓ.ም ድረስ ተካሂደዋል፡፡ Aጋሮች፡ ለመገንባት Aግዟል፡፡ በብዙ የመሰረታዊ Aግግሎቶች የመሰረታዊ Aገልግሎቶች ሺህ የሚቆጠሩ ሴቶች ባሁኑ Aሰጣጥ (ምEራፍ 2 ጋር Aሰጣጥ ፕሮግራም Aጋሮች ወቅት ያራሳቸዉ ገቢ ተያይዞ ) ሴቶች ቁጥራቸዉ ከ50 Eስከ 60 Aላቸዉ፡፡ በማህበረሰብ ስብሰባ የሚደርሱ የሲቪል ህብረተሰብ ያደረጉት ተሳትፎ ማህበራት በ30%ጨምሯል፡፡ 180 Eስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ጊዜ ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች Eስትራቴጂያዊ ዓላማ 4፡የተሻሻለ መልካም Eስተዳደር ማጎልበት 4.1 የመንግስት 19. የመንግስት ወ/ም38. በሁሉም = A31. E.ኤ.A በ2011ዓ.ም የትንተናና የማማከር ስራዎች Aሰራር Aገልግሎት Aሠራርን የፌዴራልና የክልል በግብርና ኤክስቴንሽን፤ በደረቅ Aይ ሲኤ(ICA) ቅልጥፍናና ማሻሻል መንግስት ተቋማት ቆሻሻ Aወጋገድ ፣ በመጠጥ የመንግስት ፋይናንስ ክለሳ Aስተዳደር A.31.የወረዳዎች/ የመሰረታዊ ስራ ሂደት ዉሃ Aቅርቦትና በጤና የግዢ ማሻሻያ ጥራትን ከተሞች ቤንች ማሪኪንግ ለዉጥ ተግባራዊ ተደርጓል፡፡ Aገልግሎት ያለዉ የተጠቃሚ የብድር ዓይነት፡ ማሻሻል ጥናት የመንግስት ህዝብ Eርካታ በቅደም ተከተል የመንግሰት ዘርፍ Aቅም ግንባታ ተቋማት Aገልግሎት 94%; 74% Eና 70% ነበር፡፡ ፕሮጀክት ቅንጅትና Aፈጸጸም በዚሁ ዓመት ለጠቅላላ መሰረታዊ Aገልግሎት Aሰጣጥ መሻሻሉን ያሳያል፡፡ Aገልግሎት ትርፍ ክፍያ ፕሮግራም (ምEራፍ 2) E.ኤ.A በ2008 ዓ.ም የፈጸሙ ሰዎች ቁጥር 6.5% ከተማ የAከባቢ መስተዳድር በግብርና ኤክስቴንሽን ነበር፡፡ ልማት 82% ፤ በደረቅ ቆሻሻ Aጋሮች፡ Aወጋገድ 69.9%፤ የመንግሰት ዘርፍ Aቅም ግንባታ በመጠጥ ዉሃ Aቅርቦትና ፕሮጀክት Aጋሮች፤ ካናዳ ዓለም በጤና Aገልግሎት 60% Aቀፍ ልማት ኤጀንሲ፤ የዓለም Eና 34% በቅደም Aቀፍ ልማት ክፍል ተከተል የነበረዉ የAገልግሎት ስፋት በ2012 ዓ.ም ወደ 85% ፤ 75% ፤62% Eና 60% ጨምሯል፡፡ በተጨማሪም ትርፍ ክያ ይፈጽሙ የነበሩ ሰዎች ቁጥር E.ኤ.A በ2008 ዓ.ም 4.3% ሲሆን በ2012 ደግሞ ወደ 4% 181 Eስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ጊዜ ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች ዝቅ ብሏል፡፡ A.32. የመንግስት ወጪና ወ/ም39፡ የውጤት ተኮር  A.32. ከ28 የመንግስት የትንተናና የማማከር ስራዎች የፋይናንስ ተጠያቂነት የሥራ Aፈጻጸም ስርዓት ወጪና የፋይናንስ በሀገሪቱ ውስጥ ያለው Aመላካቾች ለሁሉም የፌዴራልና የክልል ተጠያቂነት Aመላካቾች ኃላፊነትን የመወጣት ዳሰሳ Eንደሚያሳዩት ተቋማት ተሰራጭተዋል፡፡ መካከል 14ቱ መሻሻል የመንግስት ፋይናንስ ወ/ም40፡ የዓመታዊ ግዥ Aሳይተዋል ፡፡ ይህ ደግሞ Aስተዳደር Aፈፃፀም Oዲት ተግባራዊ የመንግስት ለዉጡ 50% መሆኑን E.ኤ.A በ2007 ዓ.ም ግዥ ቁጥጥር ለ50 በመቶ ያሳያል፡፡ መሻሻል Aሳይቷል፡፡ ግዥ ፈፃሚ ድርጅቶች 4.2የመንግስትን 20. የAከባቢ ወ/ም 41. ዜጎችን ለማሳተፍ  A.33. Aሳታፊ የትንተናና የማማከር ስራዎች ተጠያቂነት Eና መስተዳድሮች ለዜጎች የEቅድ ዝግጅት መመሪያዎች የመሠረታዊ Aገልግሎት የAቅም ግንባታ ቴክኒክ ድጋፍ ፈጣን ምላሽ ፈጣን የAገልግሎት ከEነ Aካሄድ ሕጎቻቸው Eና Eቅድ E.ኤ.A በ2008/09 የብድር ዓይነት፡ ሰጪነትን ምላሽ Eንዲሰጡ ከቅፃቅጾች ጋር ለወረዳዎች ዓ.ም ከ0% ተነስቶ የመሰረታዊ Aገልግሎት Aሰጣጥ ማሳደግ Aቅማቸዉን ማጎልበት ተሰራጭተዋል፡፡ በ201112 ዓ.ም በ80% ፕሮግራም ምEራፍ 2 A.33. Aሳታፊ ወ/ም 42. ለ19 የተመረጡ የAከባቢ Iንቨስትመንት የመንግስት ዘርፍ Aቅም ግንባታ የመሠረታዊ Aገልግሎት ከተሞች የሚያገለግል Eርዳታ በሚያገኙ ፕሮጀክት Eቅድ E.ኤ.A በ2008/09 የካፒታል Iንቨስትመንት ወረዳዎች በሥራ ላይ የከተማ የAከባቢ መስተዳድር ዓ.ም ከ0% ተነስቶ Eቅድ ተዘጋጅቷል ውሏል፡፡ ልማት በ2012 ዓ.ም በ30%  A.34. E.ኤ.A በ2010/11 Aጋሮች ፡ የAከባቢ Iንቨስትመንት ዓ.ም ከ19 ከተሞች 17ቱ የመሰረታዊ Aገልግሎት Aሰጣጥ Eርዳታ በሚያገኙ የ75% ጭማሪ Aሳይተዋል የመንግሰት ዘርፍ Aቅም ግንባታ ወረዳዎች በሥራ ላይ ፕሮጀክትና Aጋሮች ውሏል፡፡ ሲኤስኤስፒ(CSSP) ፤ ሲኤስ A.34. E.ኤ.A በ2011/12 ኤፍ(CSF) ፤የጄጋም ዓ.ም ከተመረጡት19 Aጋሮች(JGAM Partners) ከተሞች በ12ቱ በካታል Iንቨስትመንት Eቅድ ዝግጅት ላይ ተሳትፎ 182 Eስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ጊዜ ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች የሚያደርጉ ዜጎች ቁጥር በ2008/09 ዓ.ም ከነበራቸው መነሻ በ75% ጨምሯል የሚል ሪፖረት Aቅርበዋል፡፡ A.35. E.A.A በ2011/12 ወ/ም 43፡ E.ኤ.A በ2010 X A35. በሚቀጥሉት ጥቂት የትንተናና የማማከር ስራዎች ዓ.ም መጨረሻ በተደረገዉ ዓ.ም መጨረሻ ቁልፍ በሆኑ ሳምንታት ዉስጥ በሙስና ላይ የመንግስት ፋይናንስ ክለሳ ጥናት ከፍተኛ ደረጃ መደቦች ስላለው ሙስና የተካሄደዉ ጥናት ዉጤት የግዢ ማሻሻያ ተጋላጭ በሆኑ በተወሰኑ ያለዉ Eዉቀትና ስምምነት ይታተማል ፡፡ ከዚያ በኋላ Aጋሮች፡ መደቦች ሙስና ጨምሮ ታይቷል፡፡ ከበመሰረተ ልማት ጋር የዓለም Aቀፍ ልማት ክፍል ፤ ለመዋጋት የተካሄደዉ ወ/ም 44፡ E.ኤ.A በ2011 ተያይዘዉ የሚፈጸሙ ዳች(Dutch) ፤ ሲAይዲኤ የEስትራቴጂ ሙከራ ዓ.ም Aጋማሽ ላይ ግዢዎችን Aስመልክቶ (CIDA) Aጥጋቢ ዉጤት በተመረጡ Aከባቢዎች ዉስጥ Eስተራቴጂ ይዘጋጃል፡፡ Aስገኝቷል፡፡ Eስትራቴጂዎች ተዘጋጅተዋል፡፡ A.36. E.ኤ.A በ2011/12 ወ/ም 45፡ ሁሉም  A.36. E.ኤ.A በ2011/12 የትንተናና የማማከር ስራዎች ዓ.ም መጨረሻ ተራው ክልሎችየAገልግሎት Aሰጣጥ ዓ.ም መጨረሻ ማንም ያልተማከለ የAገልግሎት ሰዉ ሊረዳ የሚችለዉ መመሪያዎች በAገልግሎት ተራ ሰዉ ሊረዳ የሚችለዉ Aሰጣጥ የበጀትና የAገልግሎት ሰጪ ተቋማት (ትምህርት የበጀትና የAገልግሎት የብድር ዓይነት፡ ፋሲሊቲማሳወቂያዎች ቤቶች፤ጤና ጣቢያዎች፤ ፋሲሊቲመመሪያ በ83% የመሰረታዊ Aገልግሎት ከ50 በላይ በሆኑ በክልኒኮችና በመሳሰሉት) ወረዳዎች ተለጥፈዋል፡፡ Aሰጣጥ ፕሮግራም(ምEራፍ 2) ወረዳዎች ተለጥፈዋል፡፡ Eንዲለጠፉ ያበረታታሉ፡፡  A.37. Aስራ ዘጠኙም የመንግስት ዘርፍ Aቅም ግንባታ A.37. E.ኤ.A በ2007/08 ከተሞች E.ኤ.A. ፕሮግራም ከ0 ተጀምሮ በ2011/12 በ2008/9፤ በ2009/10 Eና ከተማ የAከባቢ መስተዳድር ዓ.ም መጨረሻየተመረጡ በ210/11 ዓ.ም የበጀትና ልማት 19 ከተሞችየበጀትና የወጪ መረጃቸዉን Aጋሮች፡ የወጪ መረጃቸዉን ለህዝብ ይፋ Aድርገዋል፡፡ የመሰረታዊ Aገልግሎት Aሳዉቀዋል፡፡ Aሰጣጥ ፕሮግራም ፤ 183 Eስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ጊዜ ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች የመንግስት ዘርፍ Aቅም ግንባታ ፕሮግራም Aጋሮች፣ የጄጋም Aጋሮች(JGAM Partners) 5. ሌሎች ዉጤቶች 5.1 Aጋርነትን 21. በዓለም Aቀፍ ወ/ም 46. E.ኤ.A በ2005  A.38. E.A. በ2011 ዓ.ም የትንተናና የማማከር ስራች ማጠናከር የልማት ድርጅት ባለብዙ ዓ.ም ከ59% ተነስቶ በ2010 በIኮኖሚ ትብብርና በልማት ድጋፍ ቡድንና በዘርፍ ዘርፍ ድጋፍ ፕሮግራም ዓ.ም መጨረሻ በፕሮግራም ልማት ድርጅት ስራ ቡድን Aማካኝነት Aማካኝነት የልማት ላይ የተመሰረተ 66% Aስተባባሪነት በፓሪሱ የማስተባበር ስራ ማከናወን Aጋሮችን ድጋፍ የዓለም Aቀፍ ልማት ማህበር ስምምነት ክትትል የብድር ዓይነት፡ ማጠናከር ድጋፍ ተከናዉኗል፡፡ ላይEንደ ተደረገዉ ጥናት በተለይ የምርታማነት A.38.በፕሮግራም ላይ ከሆነ በ2010 ዓ.ም 61% ሴፍቲኔት ፕሮግራም ፣ የተመሰረተ66% ድጋፍ የለጋሾች ድጋፍ የመንግድ ዘርፍ ፣ የመሰረታዊ ይሰጣል ተብሎ የተጣለዉ የተሰጠውበፕሮግራም ላይ Aገልግሎት Aሰጣጥ ፕሮግራም የፓሪስ ዉሳኔ E.ኤ.A የተመሰረተ Aቀራረብ ይዞ ፣ የመንግስት ዘርፍ Aቅም በ2010 ዓ.ም ግቡን ነው፡፡ A21 120F ግንባታ ፕሮግራም፣ የመጠጥ መቷል፡፡ይህ የተረጋገጠዉ ዉሃ Aቅርቦትና ሳኒቴሽን ፣ ልዩ በIኮኖሚ ትብብርና የIንቨስትመንት ብድር ፣ ልማት ድርጅት ቀጣይነት ያለዉ የመሬት Aማከካኝነት በተደረገዉ Aስተዳደር ፕሮግራም፣ ጥናት መሰረት ነዉ፡፡ የAጠቃላይ ትምህርት ማሻሻያ በ005 ዓ.ም መነሻ ጥናት ፕሮግራም፣ የሃይል ተደራሽነት የሚያሳየዉ 53% ፕሮግራም፣ የግብርና Eድገት መሆኑን ነዉ፡፡ ፕሮጀክት Aጋሮች፡ Aመላካቹ የሚሳካው በ2011 ዓ.ም የመሠረታዊ Aገልግሎቶች ጥበቃ ምEራፍ 2 Eና የምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም Eንደ Aስፈላጊነቱ ጥቅም ላይ አ21 ሊውል የሚችል ብድር ፕሮግራም 3 ተጨማሪ ገንዘብ ሲጸድቅ ነው፡፡ 184 Eስትራቴጂያዊ የAገር ድጋፍ Eስትራቲጂ ወሳኝ ምEራፎች ተጨባጭ ሁኔታና ግምገማ ለታለመው ውጤት AስተዋጽO ለሚቀጥለው የሀገር ድጋፍ E Eና የረጅም ጊዜ ውጤቶች የሚያደርጉ ብድር ነክ የሆኑና ስትራቴጂ የተሰጡ ሀገራዊ ያልሆኑ ተግባራት Aስተያየቶች Eና የተቀሰሙ ት ውጤቶች መህርቶች ሁሉም የልማት Aጋሮች የክፍለ Aሀጉር የAከባቢ Iንሽየቲቭ ( ኔፓድ/ Aጠቃላይ የAፍሪካ ግብርና ልማት ፕሮግራም) 5.2 ስርዓተ- 22. በዓለም Aቀፍ ወ/ም47. ሁሉም የ2011 = A.39. E.ኤ.A ከ2011 Eስከ የትንተናናየማማከር ስራዎች የመረጡ Aመላካቾች Aሁን ጾታን ያገናዘቡ የልማት ማሀበር ዓ.ም Aዳዲድስ ብድሮች 2012 ዓ.ም ድረስ ከተሰጡ የሥርዓተ - ጾታ ጥናት Eየተተገበረ ያለዉን የስርዓተ የልማት የሚደገፉ ፕሮግራሞች በፕሮጀክት ዓላማቸዉ ዉስጥ ስድስት Aዳዲስ ብድሮች የብድር ዓይነት፡ - ጾታ Aካቶ ለመለካት ብቁ Eንቅስቃሴዎች ስርዓተ-ጾታ Eንዲያካትቱ ስርዓተ-ጸታያካተቱ ናቸዉ፡፡ የAራቱ ፕሮጀክት ቀረጻና መሰረታዊ Aገልግሎት Aሰጣጥ Aይደሉም፡፡ ስርዓተ-ጾታ ማጠናከር A.39. E.ኤ.A በ2011/12 የዉጤት ማEቀፎች ፕሮግራም ምEራፍ 2 Eንዴት በብድር ድጋፍ የበጀት ዓመት የሚሰጡ በሥርዓተ ፆታ የድርጊት የግብርና Eድገት ፕሮጀክት ዉስጥ መካተት Eናዳለበት ሁሉም Aዳዲስ ብድሮች Eቅድ(GAP) መስፈርት የከተማ የAከባቢ መስተዳድር የAፍሪካ የስርዓተ-ጾታ በፕሮጀክት ዓላማቸዉ መሰረት ስርዓተ - ጾታን ልማት የድርጊት Eቅድ ግልጽ ዉስጥ ስርዓተ - ያገናዘቡ ናቸዉ፡፡ Aጋሮች ፡ የሆነ መስፈርት Aለዉ፡፡ ጸታያካትታሉ(የዚህ መነሻ ሁሉም የልማት Aጋሮች ዜሮ ሲሆን ግቡ100% ነው)፡፡ 185 Aባሪ 2፡ E.ኤ.A ከ2008 Eስከ 2012 ዓ.ም ድረስ የታቀደና የተለቀቀ ብድር ዓይነትና የገንዘብ መጠን የመጀመሪያዉ የIትዮጵያ ድጋፍ Eስትራቴጂ ፕሪግራም (ከዓለም Aቀፍ ልማት ማህበር በመጠናቀቅ ላይ የሚገኝ ብድር (ከዓለም Aቀፍ ልማት ማህበር የተገኘ ገንዘብ በሚሊዮን Aሜሪካ ዶላር) የተገኘ ገንዘብ በሚሊዮን Aሜሪካ ዶላር) ዓ.ም የፕሮጀክት ዓይነት የገንዘብ የገንዘብ መጠን ዓ.ም የፕሮጀክት ዓይነት መጠን በAሜሪካ በAሜሪካ ዶላር ዶላር 2008 የገጠር ኤሌክትሪክ መብራት ተደራሽነት ማስፋፊያ ፕሮጀክት 2008 የገጠር ኤሌክትሪክ መብራት ተደራሽነት ማስፋፊያ 133.5 133.5 ፕሮጀክት ምEራፍ 2 የመሰረታዊ Aገልግሎት ጥበቃ ተጨማሪ ገንዘብ 215 የመሰረታዊ Aገልግሎት ጥበቃ ተጨማሪ ገንዘብ 215 የIትዮጵያ ናይል ቤዚን Iንሸቲቭ የሃይል ኤክስፖርት 41 የIትዮጵያ ናይል ቤዚን Iንሸቲቭ የሃይል 41 (ከIትዮጵያ ወደ ሱዳን) ኤክስፖርት (ከIትዮጵያ ወደ ሱዳን) የተቀናጀ የጣና በለስ የዉሃ ሀብት ፕሮጀክት 45 የተቀናጀ የጣና በለስ የዉሃ ሀብት ፕሮጀክት 45 የከተማ የAከባቢ መስተዳድር ልማት ፕሮጀክት 100 የከተማ የAከባቢ Aስተዳደር ልማት ፕሮጀክት 150 ቀጣይነት ያለዉ መሬት Aስተዳደር ፕሮጀክት 20 ቀጣይነት ያለዉ መሬት Eስተዳደር ፕሮጀክት 20 የስነ ምግብ ፕሮጀክት 30 የስነ ምግብ ፕሮጀክት 30 የAርብቶ Aደር ማህበረሰብ ልማት ፕሮጀክት 50 የAርብቶ Aደር ማህበረሰብ ልማት ፕሮጀክት 80 ጠቅላላ 634 A22 12F ጠቅላላ 714.5 2009 የመሰረታዊ Aገልግሎት ጥበቃ ፕሮጀክት - 2009 መሰረታዊ Aገልግሎት ጥበቃ ፕሮጀክት 2 540 የAጠቃላይ ትምህርት ማሻሳያ ፕሮጀክት - የAጠቃላይ ትምህርት ማሻሻያ ፕሮጀክት 50 ቀጣይነት ያለዉ ቱሪዝም - መንገድ/Eንዳስፈላጊነቱ በሥራ ላይ የሚውል/ ልማት 245 ብድር (APL4) መንገድ/Eንዳስፈላጊነቱ በሥራ ላይ የሚውል/ ልማት ብድር(ALP4) - የምስራቅ Aፍሪካ ግብርና ፕሮግራም** 30 የግሎባል ምግብ Eጥረት ምላሽ ፕሮግራም 250 (የምርታማነት ሴፍቲኔት ተጨማሪ የገንዘብ ድጋፍ) የማዳበሪያ Aቅርቦት ድጋፍ 25 የምርታመነት ሴፍቲኔት ተጨማሪ የገንዘብ ድጋፍ 35 አ22 15ኛው የዓለም Aቀፍ ልማት ማህበር የሚት በቁት መጠኖች የሚታወቁት በዓለም Aቀፍ ልማት ማህበር የበዓ 08 ምደባ ላይ ተመሥርቶ ነው፡፡ 186 የቱሪዝም ልማት ፕሮጀክት 137.5 ጠቅላላ 635 ጠቅላላ 1,175 2010 የምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም APL 3 -- 2010 የምርታመነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም APL 3 480 የገጠር ኤሌክትሪክ መብራት ተደረሽነት ማስፋፊያ ፕሮጀክት -- የገጠር ኤሌክትሪክ መብራት ተደረሽነት ማስፋፊያ 180 ምEራፍ 3 ፕሮጀክት ተጨማሪ ገንዘብ ድጋፍ የገጠር ልማት -- የመንግስት ዘርፍ Aቅም ግንባታ ፕሮግራም 50 የመንግሰት ዘርፍ ልማት (PSD) ድጋፍ -- የመጠጥ ዉሃ Aቅርቦትና ሳኒቴሽን ፕሮግራም 80 የመንግስት ዘርፍ Aቅም ግንባታ ፕሮግራም -- የመንገድ ልማት ተጨማሪ ገንዘብ ድጋፍ APL 2 100 ጠቅላላ 635 ጠቅላላ 890 E.ኤ.A ከ2008 Eስከ 2010ዓ.ም ያለዉ ድምር 1,904.5 E.ኤ.A ከ2008 Eስከ 201 ዓ.ም ያለዉ ድምር 2,779.5 2011 የግብርና Eድገት ፕሮግራም 150 2011 የግብርና Eድገት ፕሮግራም 150 የመሰረታዊ Aገልግሎት ጥበቃ ፕሮግራም 2 ተጨማሪ የገንዘብ 340 የመሰረታዊ Aገልግሎት ጥበቃ ፕሮግራም ተጨማሪ 420 ድጋፍ የገንዘብ ድጋፍ የመስኖናና የፍሳሽ ማፋሰሻ ፕሮግራም ተጨማሪ 60 የገንዘብ ድጋፍ ጠቅላላ 490 ጠቅላላ 630 2012 መረጃ የለም መረጃ የለም 2012 የከተማ የAከባቢ ልማት ፕሮጀክት ተጨማሪ 150 የገንዘብ ድጋፍ የምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም ተጨማሪ 370 የገንዘብ ድጋፍ የመጠጥ ዉሃ Aቅርቦትና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት 150 ተጨማሪ የገንዘብ ድጋፍ የምስራቅ Aፍሪካ የሃይል ስብስብ (ሊጀመር የደረሰ) 80.3 የIሌክትሪክ መረብ ማጠናከሪያና ማስፋፊያ 200 ፕሮጀክት የሴቶች ስራ ፈጠራ ልማት ፕሮግራም 50 E.ኤ.A ከ2011 Eስከ 2012 ዓ.ም ድረስ ያለዉ ድምር 490 E.ኤ.A ከ2011 Eስከ 2012 ዓ.ም ድረስ ያለዉ 1,630.3 ድምር E.ኤ.A ከ2008 Eስከ 2012 ዓ.ም ድረስ ያለዉ ጠቅላላ ድምር 2,539.5 E.ኤ.A ከ2008 Eስከ 2012 ዓ.ም ድረስ ያለዉ 4,409.8 ጠቅላላ ድምር 187 Aባሪ 3፡ ብድር ነክ ያልሆኑ Aገልግሎቶችና የተከናወኑ ስራዎች ዓ.ም የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ Eቅዶች Aፈጻጸም ደረጃ 2008 ለIንቨስትመንት Aመቺ ሁኔታዎች መኖር ዳሰሳ ጥናት ተጠናቅቋል የጤና ገንዘብ ድጋፍ የፖሊሲ ንግግር ተጠናቅቋል የገጠር ለIንቨስትመንት Aመቺ ሁኔታዎች መኖር ዳሰሳ ጥናት በ2009 በጀት ኣመት ተጠናቀቀ የመንግስት ፋይናንስ ስርዓት ክለሳ ተጠናቅቋል የትምህርትና ስነ ምግብ ትስስር ተጠናቅቋል Aካዉንቲንግና Iዲቲንግ ተጠናቅቋል የAየር ንብረት ለዉጥ በ2008 በጀት ኣመት ተጠናቀቀ የAማራ ክልል Eድገት ጥናት ተጠናቅቋል 2009 የስርዓተ - ጾታ ጥናት (ቀደም ሲል ስርዓተ ጾታ Eና ድህነት ነበር) በ2008 በጀት ኣመት ተጠናቀቀ የAዲስ Aበባ ክልል Eድገት ጥናት በ2008 በጀት ኣመት ተጠናቀቀ የገንዘብ ድጋፍ ለIትዮጵያ Eንዲያገለግል ማድረግ የገንዘብ ዘርፍ ክለሳ በ2008 ዓ.ም ተጠናቀቀ የዉሃ ዘርፍ የመንግስት ፋይናንስ ክለሳ ተጠናቅቋል የAየር ንብረት ለዉጥ ምጣኔ ሀብት ጥናት ተጠናቅቋል የማክሮ ፊሲካል ጉዳዮች Eድገት ፖሊሲ ንግግር የቴክኒክ ድጋፍ ተጠናቅቋል የቴሌኮም ማሸሻያ ኣማራጮች ንግግር የቴክኒክ ድጋፍ ተጠናቅቋል የመንግስትና የግል ዘርፍ ፎረም የቴክኒክ ድጋፍ ተጠናቅቋል የመንገድ ዘርፍ ልማት Eስትራቴጂ ክለሳ (E.A.A በ2009 ዓ.ም ታቀደ) በ2010 ዓ.ም ተጠናቅቋል ARD የመንግስት ወጪ ክለሳ በ2012 ዓ.ም ተዘዋውሯል 2010 የምስራቅ ናይል Eስትራጂ ቤዝን ጥናት (በ2010 ዓ.ም የታቀደ) በ2011 ዓ.ም ተጠናቅቋል የመሬት Aስተዳደር ንግግር በ2011 ዓ.ም ተጠናቅቋል የከተማ ድህነት (የከተማ ተጋላጭነት ሁኔታ ንግግር) ተጠናቅቋል የከተማ ሴፍቲኔት የቴክኒክ ድጋፍ (የከተማ ተጋላጭነት ሁኔታ ንግግር) ተጠናቅቋል የገጠር ሴፍቲኔት ፕሮግራም ቀረጻና ትግበራ ተጠናቅቋል የAቅም ግንባታ የቴክኒክ ድጋፍ ተጠናቅቋል የፋይናንስ ዘርፍ ቅኝት ተጠናቅቋል የፖርትፎሊዮ የማህደር Aያያዝ ተጠናቅቋል የግዢ ማሻሻያ በ2010/11 ዓ.ም ተጠናቅቋል የልማት ፖሊሲ ቅኝት ተትቷል የመንግስት Aስተዳደር የጋራ ጥናትና ግምገማ ባሁኑ ጊዜ የካናዳ ዓለም Aቀፍ ልማት ኤጀንሲና የኔዘርላንድስ 188 መንግስት የጋራ ተረስት ፈንድ ነዉ የተቀናጀ ኃላፊነትን በAግባቡ የመወጣት (fiduciary) ሀገራዊ ጥናት 2012 ዓ.ም የታቀደ ወይም Eየተተገበረ ያለ ዓ.ም የሀገር ድጋፍ Eስትራቴጂ Eቅዶች Aፈጻጸም ደረጃ 2011 የ2011 ዓ.ም የመንግስት ወጪ ቅኝት ተጠናቅቋል የገጠር መንገድ ልማት ተደራሽነት በ2013 ዓ.ም ይከናወናል ተብሎ የታቀደ የAየር ንብረት ለዉጥ ተጠናቅቋል ፈጠራ ለልማት የታቀደ ወይም በመተግበር ላይ ያለ የመሬት Aስተዳደር ንግግር ተጠናቅቋል የጤና Aገልግሎት Aሰራር ስርዓት ንግግር ተጠናቅቋል የማEድን ዘርፍ ድጋፍ Eና IAይቲAይ(EITI) በ2011 ዓ.ም ተጠናቅቋል የAየር ንብረት ለዉጥ መቋቋም ምጣኔ ሀብት ጥናት 2012 Iንፎርሜሽንና ኮሚዩኒኬሽን ቴክኖሎጂ ለለዉጥ ፕሮጀክት (የቴክኒክ ድጋፍ) የታቀደ ወይም በመተግበር ላይ ያለ የቱሪዝም ዘርፍ ተወዳዳሪነት ፕሮጀክት የታቀደ ወይም በመተግበር ላይ ያለ የAገልግሎት ንግድና Eድገት የታቀደ ወይም በመተግበር ላይ ያለ የገጠር የልማት ችግር Aፈታት ተደራሽነት የታቀደ ወይም በመተግበር ላይ ያለ የደረጃዎችና የስነምግባር ሪፖርት ክትትል (የቴክኒክ ድጋፍ) የታቀደ ወይም በመተግበር ላይ ያለ ያልተማከለ የAገልግሎት Aሰጣጥ የታቀደ ወይም በመተግበር ላይ ያለ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቅኝት የታቀደ ወይም በመተግበር ላይ ያለ የጤና Aገልግሎት Aሰራር ስርዓት ማጠናከሪያና ዉይይት (የቴክኒክ ድጋፍ) የታቀደ ወይም በመተግበር ላይ ያለ ድህነትና የሰዎች ፍልሰት (የቴክኒክ ድጋፍ) የታቀደ ወይም በመተግበር ላይ ያለ የመንግስት ዘርፍ Aቅም ግንባታ የታቀደ ወይም በመተግበር ላይ ያለ ARD የመንግስት ወጪ ቅኝት የታቀደ ወይም በመተግበር ላይ ያለ ሙያዊ Aገልግሎት የታቀደ ወይም በመተግበር ላይ ያለ የመሬት Aስተዳደር (የቴክኒክ ድጋፍ) የታቀደ ወይም በመተግበር ላይ ያለ ለIንቨስ የማክሮIኮኖሚ ሁኔታ ትንተና ንግግር በየወሩ ወቅታዊ መረጃ በማሰባበሰብ የሚዘጋጅ ትመንት የሩብ ዓመት የIኮኖሚ Eድገት ክትትል ሪፖርት በየወሩ ወቅታዊ መረጃ በማሰባበሰብ የሚዘጋጅ ብድር የቫልዩ ቼን ትንተና ማብራሪያ ለግብርና Eድገት ፕሮግራምና ለገጠር Aቅም ግንባታ ፕሮጀክት የተዘጋጁ የተዘጋጀ የትንተና የገጠር Iኮኖሚ ዳሰሳ ለግብርና Eድገት ፕሮግራምና ለገጠር Aቅም ግንባታ ፕሮጀክት ና የተዘጋጀ የማማከ Aገልግሎት Aሰጣጥን ማዳረስ Eና ጥራት በመሰረታዊ የAገልግሎት Aሰጣጥ ማሻሻያ ፕሮጀክት Aማካኝነት 189 ር የተከናወነ ስራዎች የምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም በማጠናቀቅ Eስትራቴጂ ላይ የሚደረግ በምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም Aማካኝነት የተከናወነ ንግግር ቀጣይነት ያለዉ የመሬት Aስተዳደር መድረክ የቴክኒክ ድጋፍ በድጋፍ Eስትራቴጂ ሪፖርት ወቅት ወደ Aየር ንብረት ለዉጥና የAየር ንብረት መቋቋም ትንተናና ማማከር ስራ ተቀይሯል የፖሊሲ ዉይይት E.ኤ.A በ2007 ዓ.ም የዘጋጀዉን በመጠቀም የጤናና የስነ ህዝብ ለዉጥ ስራ Aካል ነዉ፡፡ የሙስና ባህሪያት ትንተና ንግግር የመንግስት Aስተዳደር የጋራ ጥናትና ግምገማ ትረስት ፈንድ Aካል ነዉ ከስርዓተ ጾታ ትንተናና ከሚመለከታቸዉ ዘርፎች ጋር የማስተባበር ስራ በመካሄድ ላይ ያለ ስራ የIነርጂ Eስትራቴጂ ፕሮጀክት ከIትዮጵያ መንግስት ጋር በመተባበር በተለያዩ ጊዜያት የተለያዩ ስራዎች ተሰርተዋል 190 Aባሪ 5፡ የዓለም ባንክና የዓለም ገንዘብ ድርጅት (IMF) የጋራ የብድር ቀጣይነት ትንተና 1 12F 1. Eስካሁን ያለዉ የብድር ቀጣይነት ትንተና Eንደሚያመለክተዉ Iትዮጵያ E.ኤ.A በ2012 ዓ.ም የዉጭ ብድር ለማግኘት የሚያጋጥማት ችግር ዝቅተኛ መሆኑን ነዉ፡፡ሆኖም ተጋላጭነት ሁኔታ Aሁንም በከፍተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ ነዉ፡፡ የብድር Eዳ ጫናም ቢሆን ፖሊሲዉ ከሚያስቀምጠዉ ዝቀተኛ መጠን ያነሰ ነዉ፡፡ የዉጪ ብድር Eዳ ጥምርታ ራሱ በተቀመጠዉ ዝቅተኛ መጠን ክልል ዉስጥ ይገኛል ፡፡ ይህም የሚያሳዉ Aዲሱ የመንግስት ዘርፍ ብድር ለዉጥ በጥንቃቄ Eየተከናወነ መሆኑን ነዉ፡፡ ምንም Eንኳን ብዙዎቹ ያለፈዉ ዓመት ማክሮAመላካቾችና ግምቶችከታሰበዉ ዉጤት ጋር ሲነጻጸሩ የመቀነስ Aዝማሚያ ያሳዩ ቢሆንም ያሁኑ የዉጭ ብድር Eዳ ከወጪ ንግድ ጋር ሲነጻጸ Aሁንም ባለበት ሁኔታ ላይ ይገኛል፡፡ይህም 97 በመቶ Aከባቢ ነዉ፡፡ያሁኑ የAዲስ ብድር ግኝት ካለፈዉ ዓመት ዝቅ ያለ ነዉ፡፡ ምክንያቱም የመንግስት የመሰረተ ልማት Iንቨስትመንት ይቀንሳል ተብሎ ስለሚገመት ነዉ፡፡ በተጨማሪም በAምስት ዓመቱ የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ Eንደተመለከተዉ የመንግስት የመሰረተ ልማት Iንቨስትመንት በብዛት የሚመሰረተዉ ከሀገር ዉስጥ በሚሰበሰበዉ ሀብት ላይ ነዉ፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ የታቀዱዉን ስራ በታቀደ ጊዜ ለመተግበር ግፊት በሚፈጠርበት ወቅት በመንግሰት ላይ የEዳ ጫና መፍጠሩ Aይቀርም፡፡ ይህ ደግሞ በግል ዘርፉ ላይ የራሱ የሆነ ጫና ይፈጥራል፡፡ Iትዮጵያ ዉጪ ከሚኖሩ ዜጎች ከፍተኛ የዉጭ ምንዛሪ ገንዘብ ታገኛለች፡፡ ይህ ዓያነቱን የገንዘብ ምንጭ ሳናካትት ትንተናዉን ማካሄድ ሀገሪቱ ያስቀመጠችዉን ዝቅተኛ መነሻ የማያዛባ በመሆኑ ትንተናዉ ዉጪ ከሚኖሩ ዜጎች የሚገኘዉን የዉጪ ምንዛሪ Aያካትትም፡፡ 2. E.A.A የ2012 ዓ.ም የብድር ቀጣይነት መነሻ ትንተና Eንደሚያሳየዉ የመንግስት የዉጪ ብድር መጠን በሚቀጥሉት ጥቂት Aመታት Eየጨመረ Eንደሚሄድ ነዉ፡፡ ይሁን Eንጂ ብዙዉን ጊዜ በተቀመጠዉ ዝቅተኛ መጠን ወሰን ዉስጥ ይቆያል፡፡ 1 ይህ ጽሑፍ የሚያንጸባርቀው ከሁሉም የቅረብ ጊዜ የሆነውን E.ኤ.A. በግንቦት/ሰኔ 2012 ዓ.ም ከዓለም የገንዘብ ድርጅት(IMF) ጋር በጋራ የተካሄደወን የብድር ቀጣይነት ትንተና የመጀመሪያ ደረጃ ውጤቶች ነው፡፡ የብድር ቀጣይነት ትንተና ጽሑፉ Eስካሁን ድረስ ገና Aልታተመም፡፡ 191 በሚቀጥሉት ገጾች ላይ የተመለከቱትን ግራፎች መመልከት ይቻላል፡፡ Aሁን ያለዉ የዉጭ ንግድ Eዳ በመጠኑም የሚጨምር ሲሆን E.ኤ.A በ2017 ዓ.ም 106.7% ይደርሳል፡፡ ይህ መጠን ከፍተኛዉ ሲሆን ከዚያ ቀጥሎ ባሉት ዓመታት ዉስጥ ደግሞ Eቀነሰ ይሄዳል:: በተመሳሳይ ሁኔታ Aሁን ያለዉ የብድር Eዳና የAጠቃላይ የሀገር ዉስጥ ምርትና ገቢ ጥምርታም በተመሳሳይ ሁኔታ ዉስጥ ይቆያል ተብሎ ይታሰባል፡፡ የEዳ Aገልግሎትና የዉጪ ንግድ ጥምርታ ደግሞ ከተቀመጠዉ ዝቅተኛ ጣሪያ በጣም ዝቅ ይላል ተብሎ ተገምቷል፡፡ ይህ ሁኔታ E.A.A በ2019 ዓም ከፍተኛ ደረጃ (8.9%) ላይ የሚደርስ ሲሆን ከዚያ ቀጥሎ ባሉት ዓመታት ዉስጥ Eየቀነሰ ይሄዳል፡፡ ምክንያቱ ደግሞ የመንግስት Iንተርፕራይዞችን ለመደገፍ የሚካሄድ ቅድመ ሁኔታ የማይጠየቅባቸዉ ብድሮ ሊኖሩ ይችላሉ ተብሎ ስለሚታሰብ ነዉ፡፡ 3. ምንም Eንኳን Eስካሁን ባለዉ ሁኔታ የብድር መጠን Aመላካቾች ከሚታሰበዉ ዝቅተኛ መጠን ቢሆኑም በሂደት Eየተሸሻሉ ሊሄዱ ይችላሉ፡፡ Aሁን ያለዉ የዉጭ ንግድ የገቢ መጠን ከፍተኛ ወደ ሆነዉ ወደ 94.8 በመቶ ከመድርሱ በፊት በሚቀጥሉት Aምስት ዓመታት በ23 በመቶ ይሻሻላል ተብሎ ይተነበያል፡፡ ትልቁ መሻሻል በመንግስት ዘርፍ በኩል የተደረገዉ የብድር ስምምነት ሲሆን ወደ 145.7 በመቶ ሊደርስ ይችላል፡፡ ይህ መጠን ቀደም ሲል ከተቀመጠዉ መነሻ ጋር የሚቀራረብ ሲሆን E.ኤ.A በ2020 ሊቀንስ ይችላል፡፡ ይህ ዉጤት የተገኘዉ Aሁን በሚታየዉና ወደፊትም ሊፈጠር ይችላላ ተብሎ በሚገመተዉ ለመንግስት መሰረተ ልማት Iንቨስትመንት የሚለቀቀዉ ቅድመ ሁኔታ የማይጠየቅበት ብድር ምክንያት ነዉ፡፡ 4. ከመንግስት ዘርፍ ወጪ Aያይዘን ስንመለከት ጠቅላላ የመንግስት ዘርፍ ወጪና የAጠቃላይ የሀገር ዉጥት ምርት ምጣኔ በመካከለኛ ጊዜ ሊሻሻል ይችላል፡፡ ከመንግስት ዘርፍ የዉጪ የገቢ ዋስትና ጥርቅም በተጨማሪ ትልቅ የሀገር ዉስጥ ገቢ ከመንግስት Iንተርፕራይዞች ይገኛል ተብሎ ተገምቷል፡፡ ከነዚህ Iንተርፕራይዞች መካከል ሰፊ Iንቨስትመንት ያካሂዳል ተብሎ የሚታሰበዉ የIትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሓይል ኮርፖሬሽን ነዉ፡፡ከዚህ Aንጻር ሲታይ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ከሀገር ዉስጥ በሚሰበሰብ ገቢ ይከናወናል ፡፡ 5. ባጠቃላይ E.ኤ.A በ2012 ዓ.ም የተደረገዉ የሀገሪቱ የዉጭ Eዳ ቀጣይነት ትንተና Eንደሚያመለክተዉ የIትዮጵያ የዉጪ Eዳ ጫና Aነስተኛ ሆኖ ይቆያል፡፡ የዚህ ትንተና ዉጤት E.ኤ.A በ2009/2010 Eና በ2010/2011 ዓ.ም ከተገኘዉ ዉጤት ጋር ተመሳሳይ ነዉ፡፡ ሆኖም ለሀገሪቱ የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ የሚያስፈልገዉን ከፍተኛ የገንዝብ መጠን 192 ስንመለከት የዉጭ Eዳ መጠን በመካካለኛ ጊዜ በመጠኑም ቢሆን Eየጨመረ Eንደሚሄድ Eንገነዘባለን፡፡ ሆኖም በረጂም ጊዜ ሂደት ችግሩ Eየቀነሰ ይመጣል የሚል ግምት Aለ፡፡ የAዳዲስ ፕሮጀክቶች ክፍያ Eንደሚያሳዩት የሀገሪቱ የሀገር ዉጭ ብድር Aቅም ዉስን በመሆኑ ለEድገት ወሳኝ የሆነዉን የመሰረተ ልማት Iንቨስትመንት የሚያንቀሳቅሱ የመንግስት Iንትርፕራይዞች በዉጪ ብድር ላይ ጥገኛ ሆነዉ ሊቆዩ ይችላሉ፡፡ለዚህ ዓላማ መሳካት ደግሞ ቅድመ ሁኔታ የማይጠየቅባቸዉ ብድሮች ከፍተኛ ድርሻ ይኖራቸዋል፡፡ ከመንግስት የዉጪ Eዳ ቅነሳ ፍላጎት ጋር በተጣጣመ መልኩ ቅድመ ሁኔታ የማይጠየቅባቸዉ ብድሮች መጠን Aነስተኛ ነዉ፡፡ በርግጥ በIትዮጵያ መንግስት የEዳ ቅነሳ ፍላጎትና በEድገትና ትራነስፎርሜሽን Eቅድ ትግበራ ፍጥነት መካከል መጋጨት ሊኖር ይችላ፡፡ በAንድ በኩል መንግስት ቅድመ ሁኔታ የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ ትግበራ ጊዜ Eንዲራዘምለት ይፈልጋል፡፡ይህም የሚሆነዉ የብድር ሂደቱ ለፕሮጀክቶቹ የሚያስፈልገዉን ገንዘብ ለማግኘትበሚያመችመልኩ Eንዲከናወን ለማድረግ ነዉ፡፡Iትዮጵያ ለዓለም Aቀፍ የልማት ማህበር ብድር ፖሊሲ ተገዢ ነች፡፡ በመሆኑም የዓለም ገንዘብ ድርጅት በሌለበት ሁኔታ ዓለም Aቀፍ የልማት ማህበር ቅድመ ሁኔታ የማይጠየቅባቸዉን ብድሮች መጠን ሊወስን ይችላል፡፡ ይህም ሊደረግ የሚችለዉ ብድሩ ከዝቅተኛ Eዳ ተጋላጭነት ጋር የሚጣጣም ከሆነና የታቀዱ Iነቨስትመንቶችም ለEድገት 2 ወሳኝ 123F ከሆኑ ነዉ፡፡በዚህም መሰረት የIትዮጵያ መንግስት Aንድ ቢሊዮን የAሜሪካ ዶላር የሚያወጣ ቅድመ ሁኔታ የማይጠየቅበት ብድር የጠየቀ በመሆኑ በተቀመጠዉ ዝርዝር መሰረት የዓለም Aቀፍ ልማት ማህበር ዉሳኔ Eየተጠበቀ ነዉ፡፡ 2 የዓለም የገንዘብ ድርጅት (IMF) መርኀ ግብር በሌለበት በዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር ቅድመ ሁኔታ የማይጠየቅበት ብድር ፖሊሲ መሠረት ቅድመ ሁኔታ ለማይጠየቅባቸው ብድሮች ከዜሮ የተለየ ጣሪያ ለማሰቀመጥ የሚቻልበት ሁኔታ “የዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር ቅድመ ሁኔታ የማይጠየቅበት ብድር ፖሊሲ፡ የEንቅስቃሴዎች ሂደት ወቅታዊ የሆነ መረጃ” ሚያዚያ/ 2010 E.ኤ.A ላይ የተቀመጠ ስለሆነ (ዓለም Aቀፍ ልማት ማሕበር 54240 ይመልከቱ) 193 የIትዮጵያ መንግስት የዉጪ Eዳ ዋስትና Aማራጭ ሁኔታ Aመላካቾች (E.ኤ.A ከ2012 Eስክ 2032 ድረስ) 194 ምንጮች፤ ከሀገሪቱ ባለስልጣናት Eና ከባነኩ ሠራተኞች ሙያዊ ግምቶች Eና ትንበያዎች 1/የመጨረሻ ደረጃ የደረሰን ጫና የሚያሳየው ፍተሻ የ2022 ከፍተኛ መጠን ያለውን የፍተሻ ውጤት የሚያስገኘው ነው፡፡ በምስሉ ላይ ቢ(B) ላይ የተመለከተው ለተወሰነ ጊዜ ከሚቆይ መናጋት ጋር የተያያዘ ሲሆን በኤ(A) ፣ ሲ(C) ፣ ዲ(D) Eና I(E) ላይ የተቀመጡት በተመሳሳይ ለተወሰነ ጊዜ ቆያታ ከሚያደርግ መናጋት ጋር ሲያያዙ በ(F) የተመለከተው ግን የAንድ ጊዜ የግሽበት መናጋት ጋር ይያያዛል፡፡ 195 የኢትዮጵያመንግስትየዉጪእዳዋስትናአማራጭሁኔታአመላካቾች (እ.ኤ.አከ2012 እስክ 2032 ድረስ) ምንጮች፤ ከሀገሪቱ ባለስልጣናት Eና ከባነኩ ሠራተኞች ሙያዊ ግምቶች Eና ትንበያዎች 1/የመጨረሻ ደረጃ የደረሰን ጫና የሚያሳየው ፍተሻ የ2022 ከፍተኛ መጠን ያለውን የፍተሻ ውጤት የሚያስገኘው ነው፡፡ 2/ገቢዎች ማለት የገንዘብ ድጋፍን ያጠቃልላል 196 Aባሪ 6፡ የሥርዓተ ፆታና የወንድና የሴት የልማት ተጠቃሚነት ልዩነት ትንተና በIትዮጵያ 3 124F 1. Iትዮጵያ በሀገራዊ ፖሊሲዋና የሴቶችን መብት Aስመልክቶ በዓለም Aቀፍና በAህጉራዊ ክልል ደረጃ በፈረመቻቸዉስምምነቶችና ፕሮቶኮሎች Aማካኝነት የስርዓተ- ጾታ Eኩልነት ለማረጋገጥ ቁርጠኛ መሆኗን Aረጋግጣለች፡፡ ከ2002 ዓ.ም Eስከ 2007 ዓ ም የተቀመጠዉ የሀገሪቱ የAምስት ዓመት የEድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ Aንዱ ዋንኛ ጉዳይ የሥርዓተ - ጾታ Eኩልነትን ማረጋገጥ ነዉ፡፡ በዚህ Eድገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ ምEራፍ ስምንት ዉስጥ በተለያዩ ዘርፎች በተጓዳኝነት የተካተቱት ጉዳዮች ብዙ ስርዓተ - ጾታን የሚመለከቱ ችግሮች ያነሳሉ፡፡ የIትዮጵያ የሴቶች፤ ወጣቶችና ህጻናት ጉዳይ ሚኒስቴር በፖሊሲ ቀረጻ ከመደገፉም በላይ በሁሉም የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶችና ቢሮዎች የስርዓተ-ጾታ Aካትቶ Eንዲካሄድ በማድረግ ከሥርዓተ- ጾታ ጋር የተያያዙ ልዩነቶችን ለመፍታት በግንባር ቀደምትነት ይሰራል፡፡ በመሆኑም ባሁኑ ጊዜ በሁሉም ክልሎች የሚገኙ የዘርፍ መስሪያ ቤቶች የሥርዓተ- ጾታ ጽ/ቤት Aላቸዉ፡፡ ይሁን Eንጂ ሥርዓተ- ጾታን Aስመልክቶ የሚወጡ ፖሊሲዎችን በመተግበር ረገድ Aሁንም ብዙ ችግሮች ያጋጥማሉ፡፡ 2. የልማት ተጠቃሚነት ረገድ በወንዶችና በሴቶች መካከል ያለዉ ልዩነት Aሁንም ከፍተኛ ቢሆንም Eነዚህን ልዩነቶች ለመቀነስ ብዙ Aማራጮች ይኖራሉ፡፡ በወንዶችና በሴቶች የትምርት ተደራሽነት ከፍተኛ ልዩነት የሚታይ ሲሆን ይህ የሚጎላዉ በተለይ በገጠርና በደሃዉ የከተማ ነዋሪ ህዝብ ዘንድ ነዉ፡፡ በሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ትምህርታቸዉን የሚያቋርጡ ወንዶች ቁጥር ከሴቶች የሚያንስ ሲሆን ከሁለተኛ ደረጃ በላይ ባሉ የትምህርት Eርከኖች ሲታይ ደግሞ ይህ ልዩነት Eየሰፋ ይሄዳል፡፡ ምንም Eንኳን 28 በመቶዉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቀመጫ በሴቶች የተያዘ ቢሆንም Aሁንም በሚንስትርነት ደረጃ ያሉ ሴቶች ሶስት ብቻ ናቸዉ፡፡ይህ የሚያመለክተዉ ደግሞ በዉሳኔሰጪነት ረገድ ሴቶች Aሁንም ዝቅተኛ ተሳትፎ Eንዳለቸዉ ነዉ፡፡ ሴቶች ለግብርናዉ ስራ የሚያበረክቱት AስተዋጽO ከፍተኛ ነዉ፡፡ በሌላ መልኩ ደግሞ የሚስትና የባል የጋራ የመሬት ባለቤትነታቸዉን ለማረጋገጥ ጥረት በመደረግ ላይ የሚገኝ ይህ ትንተና የተመሰረተዉ E.ኤ.A በ2000 ፣2005 2011 ዓ.ም በተደረጉት የIትዮጵያ የስነ ህዝብና ጤና 3 ጥናት ዉጤቶች ላይ ነዉ፡፡ 197 ቢሆንም ሀብት በመቆጣጠር በኩል በወንዶችና በሴቶች መካከል የተጋነነ ልዩነት ይታያል፡፡ በዚህም ምክንያት ሴቶች ለግብርና ግብAቶች፣ ለኤክስቴንሽን ምክርና ለብድር Aገልግሎት ያላቸዉ ተደራሽነት ከወንዶች ጋር ሲነጻጸር በጣም ዝቅተኛ ነዉ፡፡ይህ ደግሞ የመሬት ምርታመነትንና የሀገሪቱን Iኮኖሚ Eድገት ይቀንሳል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ የሴቶች የIኮኖሚ ተጠቃሚነት፣ ለገበያ የሚቀርቡ ምርቶችን በማምረት፣ ግብርና ነክ ባልሆኑ Iንተርፕራይዞች Eና ተቀጥሮ በመስራት በኩል በኩል ያላቸዉ ተሳትፎ Aነስተኛ ነዉ፡፡ የሴቶች ግርዛትና ያለEድሜ ጋብቻ የመሳሰሉ ጎጂ ልማዳዊ ድርጊቶችና የሴቶች ልጆች መደፈር በከፍተኛ ሁኔታ ተስፋፍቷል፡፡ በተጨማሪም የAየር ንብረት ለዉጥ፣ ኤችAይቪ ኤድስና ሌሎች ችግሮች ሴቶች በIኮኖሚ፣ ባጠቃላይ ማህበረሰብና በትምርት ዉስጥ ያላቸዉን ተሳትፎ ይበልጥ Aደጋ ላይ ይጥለዋል፡፡ ይህ ሁኔታ በክልሎችና በከተማና በገጠር መካከል የተለያያ መልክ ይኖረዋል፡፡ ለምሳሌ በክልሎች መካከል ያለዉን የሴቶችን Aቅም ለማጎልበት የተደረጉትን ጥረቶችየሚያሳዩ Aመላካቾች Eንደሚያሳዩት ከሆነ በጣም ከፍተኛና በጣም ዝቅተኛ Aፈጻጸም ያላቸዉ ክልሎች Eንዳሉ ነዉ፡፡ በተጨማሪም በ1995 Eና 2005 ዓ.ም E.ኤ.A በወጣው ደረጃ ወደ ኋላ የቀሩት ክልሎች Eሰከ 2011ዓ.ም Eየተጎተቱ ባሉበት ሁኔታ ምንም Eንኳ Eድገት ቢኖርም በፆታዎች መካከል ያለው Aለመመጣጠን Aሁንም Eንዳለ ነው፡፡ 4 125F 3. በIትዮጵያ የሚታየዉን የስርዓተ- ጾታ ልዩነት መቀነስ በራሱ ግብ ቢሆንም በሀገሪቱ ያለዉን የሥርዓተ ጾታ ሁኔታ ከተሻሻለ ለሌሎች የምEተዓመቱ የልማት ግቦች መሳካት AስተዋጾO Eንደሚያበረክት ተረጋግጧል፡፡ E.ኤ.A በ2008 ዓ.ም የዓለም ባንክ Eንዳመለከተዉ በትምርትና በሥራ ረገድ ያለዉን የሥርዓተ-ጾታ ልዩነት በመቀነስ የሀገሪቱን ዓመታዊ Aጠቃላይ ምርት በ1.9 በመቶ መጨመር ይቻላል፡፡ ይህ ደግሞ ድህነት ለመቀነስ በሚረገዉ ጥረት ዉስጥ ከፍተኛ AስተዋጾO Aለዉ፡፡ ከሌሎች ሀገሮች የተገኙ መረጃዎች Eንደሚያሳዩት ከሆነ በሴቶች ላይ የሚደረገዉን ወጪ መቀነስ ማለት የIኮኖሚ Eድገትን መገደብ ከመሆኑም በላይ ድህነት ለመቀነስ የሚደረገዉን ፍጥነት ይቀንሳል፡፡ 4 ለምሳሌ የስርዓተ- ጾታ ልዩነት Iንዴክስ (የሴቶችልጆችና ወንዶች ልጆች የትምርት ተሳትፎ ጥምርታ) በሱማሌ ክልል የሴቶች የሁለተኛ ደረጃ ትምህር የተጣራ የትምህርት ተሳትፎ 0.42 በመቶ ነበር፤በትግራይ ደግሞ 1.08 ሲሆን ይህ ልዩነት በየዓመቱ Eየቀጠለ ነዉ(DHS-2011 ዓ.ም-ክፍል-2.6.3) ፡፡ 198 በተጨማሪም በመላዉ ዓለም የሚገኘዉ መረጃ Eንደሚያሳየዉ ከሆነ የሴቶች ማርታማነትና ገቢ ሲጨምር የቤተሰብ Aባላት በተለይምምየሕጻናት ድህነት ይቀንሳል፤የተሻለ የጤና Aገልግሎትና ትምህርት ተደራሽነትም ይጨምራል፡፡ በAንደኛ ደረጃ ትምህርት የስርዓተ - ጾታ ልዩነት Eየቀነሰ ቢሆንም የጎልማሳ ሴቶች ትምህርት Aሁንም ትኩረት የሚሻ ጉዳይ ነዉ፡ 4. በIትዮጵያ ትምህርት ዉስጥ የሥርዓተ-ጾታ Eኩልነት ማረጋገጫ ፖሊሲ E.ኤ.A በ1994 ዓ.ም ሥራ ላይ በዋለዉ የትምህርትና ስልጠና ፖሊሲና E.ኤ.A በ2010ዓ.ም በጸደቀዉ የትምህርት ዘርፍ ልማት ፕሮግራም (IV) ውስጥ ተብራርቷል፡፡ የ2011 ዓ.ም የIትዮጵያ መንግስት የትምህርት Eስታቲስቲክስ የሚያሳየዉ የሴቶች የAንደኛ ደረጃ የትምህርት ቤት (ከ1ኛ Eስከ 8ኛ ክፍል) በ2006 ዓ.ም 84 በመቶ የነበረዉ ጥቅል የቅበላ መጠን በ2006 ዓ.ም ወደ 93 በመቶ ማደጉን ነዉ፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ከAንደኛ Eስከ Aራተኛ ክፍል ባለዉ የትምህርት ደረጃ የሴቶች ልጆችና የወንዶች ልጆች ጥምርታ E.ኤ.A በ2006 ዓ.ም 95 በመቶ የነበረዉ በ2011 ዓ.ም Aሽቆልቁሎ ወደ 90 በመቶ ዝቅ ብሏል፡፡ ነገር ግን ከAምስተኛ Eስከ ስምንተኛ ክፍል ያለዉ ጥምርታ መሻሻል ያሳየ ሲሆን ይሄዉም በ2006 ዓ.ም 88 በመቶ የነበረዉ በ2011 ዓ.ም ወደ 96 በመቶ ከፍ ሊል ችሏል፡፡ የሁለተኛ ደረጃ ትምርት ጥምርታ ስንመለከት ደግሞ ለትምህርት የተመዘገቡ ሴት ተማሪዎች ቁጥር በ2006 ዓ.ም 25 በመቶ ከነበረዉ በ2011 ዓ.ም ወደ 35 በመቶ Aድጓል፡፡ የወንዶች ተማሪዎች ቁጥር ግን በAንጻራዊ መልኩ በ42 በመቶና በ45 በመቶ መካከል ባለበት መቆየቱን ያሳያል፡፡ በመሆኑም በሁለተኛ ደረጃ ትምሀርት የወንዶች ልጆችና የሴቶች ልጆች ጥምርታ ተሻሽሎ E.ኤ.A በ2006 ዓ.ም 59 በመቶ የነበረዉ በ2010 ዓ.ም ወደ 83 በመቶ ከፍ ብሏል፡፡ ባለፉት ሰባት ዓመታት የሴቶች ልጆችና ወንዶች ልጆች ትምህርት ማቋረጥ ሁኔታ ብዙም ልዩነት ሳያሳይ ቆይቷል፡፡ E.ኤ.A በ2000 ዓ.ም 75 በመቶ የሚሆኑ Eድሜያቸዉ ከ15 Eስከ 49 ዓመት የሆናቸዉ ሴቶች ያልተማሩ ነበሩ፡፡ በተመሳሳይ ዓመት በተመሳሳይ Eድሜ ክልል ዉስጥ የነበሩና ያልተማሩ ወንዶች ቁጥር ደግሞ 52 በመቶ ነበር፡፡ ይህ ሆኔታ ተሻሽሎ በ2011 ዓ.ም የሴቶች ቁጥር ወደ 51 በመቶ ዝቅ ያለ ሲሆን የወንዶች ቁጥር ደግሞ ወደ 29 በመቶ ዝቅ ብሏል፡፡ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ሁኔታ መሻሻል ያሳየ ሲሆን ለሁለቱም ጾታዎች ቁጥሩ Eየቀነስ መጥቷል፡፡ በIትዮጵያ ባጠቃላይ ሲታይ ጥቂት ሰዎች ብቻ ከሁለተኛ ደረጃ ትመህርት በላይ የተማሩ ሲሆን 199 በኮሌጅና በዩኒቨርሲቲ ትምህርት ረገድ ያለዉ የስርዓተ -ጾታ ልዩነት ከፍተኛ ነዉ፡፡ ከሁለተኛ ደረጃ በላይ ባለዉ የትምህረት ደረጃ የሴቶች ተሳትፎ Eያደገ ቢመጣም በAንጻራዊ መልኩ ሲታይ ግን Aሁንም ዝቅተኛ ነዉ፡፡ ከሁለተኛ ደረጃ ትምህርት በላይ የተማሩ ሴቶች ቁጥር Aራት በመቶ ብቻ ሲሆን የወንዶቹ ቁጥር ግን ሰባት በመቶ ነዉ፡፡ ከዚህ በታች የተመለከተዉ ሰንጠርዥ Eድሜያቸዉ ከ15 Eስከ 49 ዓመት የሆናቸዉን ወንዶችና ሴቶች የትምህርት ሁኔታ ያሳያል፡፡ Eድሜያቸዉ ከ15 Eስከ 49 ዓመት የሆናቸዉ ወንዶችና ሴቶች የትምህርት ሁኔታ (E.ኤ.A ከ2000 ዓ.ም Eስከ 2011 ዓ.ም) ትምህረት ደረጃ ጾታ በ2000ዓ.ም በ2005 ዓ.ም በ2011 ዓ.ም ያልተማሩ ሴቶች 75.2 65.9 50.8 ወንዶች 52.1 49.2 29..5 የAንደኛ ደረጃ ትምህርት ሴቶች 15.8 22.2 38.0 የተማሩ ወንዶች 33.0 37.3 53.1 የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ሴቶች 8.5 10.5 6.8 የተማሩ ወንዶች 12.8 17.3 10.1 ከሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ሴቶች 0.6 1.4 4.4 በላይ የተማሩ ወንዶች 2.1 2.4 7.3 የሴቶች ጤና ሁኔታ Aሁንም Aሳሳቢ የሆነ ጉዳይ ነዉ 5. ምንም Eንኳን የሴቶች የወሊድ ጊዜ ሞት በሀገሪቱ የሴቶች ደህንነት Aመላካቾች ዉስጥ የተካተተና በምEተ ዓመቱ የልማት ግቦች Eንደ Aንድ ግብ የተቀመጠ ቢሆንም በወሊድ ጊዜ የሚሞቱ ሴቶች ቁጥር Aሁንም በAሳሳቢ ሁኔታ ላይ ይገኛል፡፡ መረጃዎች Eንደሚያሳዩት የሴቶች የወሊድ መቆጣጠሪያ ዘዴ Aጠቃቀም E.ኤ.A በ2005 ዓ.ም 15 በመቶ የነበረዉ በ2011 ዓ.ም በEጥፍ Aድጎ ወደ 29 በመቶ ክፍ ብሏል፡፡በተመሳሳይ ጊዜ የቤተሰብ ምጣኔ የሚጠቀሙ Aባወራዎች ቁጥርም ከ25 በመቶ ወደ 60 በመቶ Aድጓል፡፡ በተጨማሪም E.ኤ.A የተካሄደዉ የህዝብና ቤቶች ቆጠራ Eንደሚያሳየዉ የሀገሪቱ የህዝብ Eድገት መጠን Eየቀነስ መጥቷል፡፡ Aጠቃላይ የወሊድ መጠንም E.ኤ.A በ2005 ዓ.ም ከነበረዉ መጠን በ2011 ዓ.ም በ10 በመቶ የቀነሰ ሲሆን በመዉለድ የEድሜ ክልል ዉስጥ ያሉ ሴቶች የወሊድ መጠንም በ35 በመቶ ቀንሷል፡፡ Aንድ ሴት የሚትወልዳቸዉ ሕፃናት 200 ቁጥርና የEናቶች በወሊድ ጊዜ ሞት መጠንይቀንሳል ተብሎ ቢጠበቅም 5 በተለይ በወጣት 126F ሴቶችዘንድ የሚታየዉ የሞት መጠን Aሁንም በጣም ከፍተኛ ነዉ፡፡ ለምሳሌ E.ኤ.A በ2005 ዓ.ም ከ100,000 ሴቶች 673 ሴቶች በወሊድ ምክንያት የሞቱ ሲሆን በ2011 ዓ.ም ደግሞ ይሄዉ ቁጥር ወደ 676 ከፍ ብሎ ታይቷል፡፡ 6. የተመጣጠነ ምግብ Eጥርት ያለባቸዉ ሴቶች በወሊድ ወቅት ከፍተኛ የሆነ የጤና ችግር ያጋጥማቸዋል፡፡ ደም ማነስ ችግር ደግሞ ከፍተኛዉን መጠን ይይዛል፡፡ E.ኤ.A ከ2005 Eስከ 2011 ዓ.ም ባለዉ ጊዜ ዉስጥ በደም ማነስ የሚያዙ ሴቶች ቁጥር የቀነሰ ሲሆን በተመሳሳይ ወቅት በተመሳሳይ ችግር ዉስጥ የነበሩ ሕፃናት ቁጥር በሁለት Eጅ ቀንሷል፡፡ E.ኤ.A በ2005 ዓ.ም Eና በ2011 ዓ.ም የተደረገዉ ጥናት Eንደሚያሳየዉ በመካከለኛና በከፍተኛ የደም ማነስ ችግር ይሰቃዩ የነበሩ ሴቶች ቁጥር ከግማሽ በላይ ቀንሷል፡፡ መጠነኛ የደም ማነስ ችግር የነበረባቸዉ ሴቶች ቁጥር ደግሞ በ25 በመቶ ቀንሶ ነበር፡፡ይህ ሁኔታ በከተማ በሚኖሩ ሴቶች ዘንድ ተሽሎ የተገኘ ቢሆንም ከህጻናት ሁኔታ ጋር ሲነጻጸር ግን በከተማና በገጠር መካከል ያለዉ ልዩነት በጣም ዝቅተኛ ነዉ፡፡ በከተማ ያለዉ የደም ማነስ ችግር በ85 በመቶ የቀነሰ በመሆኑ Eየተወገደ ነዉ ማለት ይቻላል፡፡ ሆኖም የደም ማነስ ችግር ያለባቸዉ ሴቶች ቁጥር Aሁንም ከፍተኛ ሲሆን ችግሩ ከወንዶች ይልቅ በሴቶች ላይ Eንደሚጸና E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም ተደረገዉ ጥናት በግልጽ ያሳያል፡፡ በገጠር የሚኖሩና የደም ማነስ ችግር ያለባቸዉ ሴቶች በከተማ ከሚኖሩ የደም ማነስ ካለባቸዉ ሴቶች በሁለት Eጅ ይበልጣሉ፡፡ በገጠር የሚኖሩ ሴቶችንና ወንዶችን ሁኔታ ስናወዳድር ደግሞ የሴቶች የደም ማነስ ችግር ከወንዶች በAርባ በመቶ ይበልጣል፡፡ በIኮኖሚ ሴክተር ዉስጥ የስርዓተ -ጾታ ፖሊሲ ማካተት ከፍተኛ ጠቀሜታ ያስገኛል፡፡ 7. ከቤት ዉጭ የሥራ Eድልን በምንመለከትበት ጊዜ ሴቶች ባለባቸዉ የቤት ዉስጥ የሥራ ጫናና የክህሎት ማነስ ምክንያት በገበያ ዉስጥ ለመወዳደር ይቸገራሉ፡፡ በመሆኑም ሴቶች ከወንዶች ያነሰ የIኮኖሚ Eንቅስቃሴና ከፍተኛ የሥራ Aጥነት ችግር Aለባቸዉ፡፡ 6 127F በወሊድ ምክንያት የሚሞቱ ሴቶች ቁጥር የሚገለጸዉ (በመዉለድ Eድሜ ክልል ዉስጥ ከሚገኙ 100000 5 ሴቶች መካከል) በEርግዝና ወቅት፤ በወሊድ ጊዜ ወይም ከወሊድ በኋላ በሁለት ወር ጊዜ ዉስጥ ከሚከሰት ሞት Aንጻር ነዉ፡፡ 6 በዓለም Aቀፍ የስራ ድርጅት ትርጓሜ መሰረት በIኮኖሚ Eንቅስቃሴ ዉስጥ ንቁ ተሳትፎ ያደርጋል የሚባለዉ ሰዉ ለሌሎችና ለሳሩ ሸቀጣሸቀጦችንና Aገልግሎቶችን ማምረት የሚችል ወይም Eነዚህን ሰራዎች 201 በተመሳሳይ ሁኔታ ሴቶች ከፍያ በሌላቸዉ ወይም ተለዋዋጭ የሥራ ዓይነቶች፣ ዝቅተኛ ገቢ የሚያስገኙ Eና ዋስትና የሌላቸዉ ሥራዎች ላይ ተሰማርተዉ ይገኛሉ፡፡ በተጨማሪም በተለያዩ ተጽEኖዎች ምክንያት ከAንድ ሥራ ወደ ተሻለ ሌላ ሥራ ለመሸጋገር ይቸገራሉ፡፡ በዚህ ረገድ የሥራ ቦታ ርቀትና Eድሜም ተጨማሪ ችግሮች ይሆናሉ፡፡ ነገር ግን ባAሁኑ ወቅት በIትዮጵያ ሴቶች በIኮኖሚዉ ያላቸዉ ተሳትፎ የመሻሻል ሁኔታ ይታይበታል፡፡ E.ኤ.A ከ2009 Eስከ 2011 ድረስ በከተማ የሚገኙ የሴት ወጣቶች (Eድሜያቸዉ ከ20 Eስከ 34 የሆነ) Iኮኖሚ Eንቅስቃሴ በAስር በመቶ የጨመረ ሲሆን በወጣት ወንዶች ዘንድ ግን ምንም ዓይነት ልዩነት Aላሳየም፡፡ ይህም ሆኖ በከተማ የIኮኖሚ Eንቅስቃሴ ረገድ የሚታየዉ የሥርዓተ - ጾታ ልዩነት Aሁንም ከፍተኛ ነዉ፡፡ ለዚህ ማሳያ የሚሆነዉ E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም የሴቶች ሥራ Aጥነት ችግር ከወንዶች ጋር ሲነጻጸር በሁለት Eጅ በልጦ ይታያል፡፡ ሌሎች ተጨማሪ ማስረጃዎችንም መጥቀስ ይቻላል፡፡ሴቶች ከወንዶች በሃምሳ በመቶ ያነሰ ገቢ ያገኛሉ፡፡ ያልተማሩ ሴቶች ቁጥርም ካልተማሩ ወንዶች ቁጥር በEጥፍ ይበልጣል፡፡ ሴቶች ከAነስተኛና ጥቃቅን Iንተርፕራይዞች የሚያገኙት ገቢ በተመሳሳይ Iንተርፕራይዞች ዉስጥ ከሚሳተፉ ወንዶች ገቢ ጋር ሲነጻጸር Eጅግ Aነስኛ ነዉ፡፡ በተጨማሪም ሴቶች የንግድ ሥራ በሚሠሩበት ወቅት ብዙ ችግሮች ያጋጥሟቸዋል፡፡ 8. Aርባ Aምስት በመቶ የሚጠጋዉ በIትዮጵያ የሚታየዉ የሴቶችና የወንዶች ገቢ ልዩነት ከሠራተኛዉ ባህሪ ጋር ተያይዞ የሚገለጽ ሲሆን Aርባ በመቶ የሚደርሰዉ ደግሞ ምክንያቱ ሊገለጽ የሚችል Aይደለም፡፡ ከሠራተኛ ባህሪ ጋር ተያይዘዉ የሚቀርቡ ምክንያቶች የሰዉ ኃይል ሥልጠናና የሥራ ልምድ ሲሆኑ ሁለቱ ተደምረዉ 25 በመቶዉን የገቢ ልዩነት ይፈጥራሉ፡፡ የሥራ ባህሪ ራሱ ለሴቶች Aመቺ Aይደለም፡፡ ከግል ባህሪ ጋር ባልተያያዙና የሥራ Aድልዎ ይሆናሉ ተብለዉ በሚጠረጠሩ ምክንያቶች ሴቶች Eድሜያቸዉን በሙሉ ዝቅተኛ ገቢ በሚያስገኙ የሥራ ዓይነቶች ዉስጥ Eንዲሰሩ ይገደዳሉ፡፡ ይህ በተለይ በወጣት ሴቶች ዘንድ ይስተዋላል፡፡ Aርባ በመቶ የሚሆነዉ በወንዶችና በሴቶች መካከል ያለዉ የሥራ ማግኘት ልዩነት በግል ባህሪና በሥራ ጸባይ የሚገለጹ Aይደሉም፡፡ በIኮኖሚክስ Aገላለጽ ይህ ሁኔታ ገሀድ የወጣ የቅጥር መድልዎ (“pure wage discrimination effects”) ተብሎ ይገለጻል፡፡ ይህም የሚያመለክተዉ ተመሳሳይ ባህሪ ያላቸዉ ነገር ግን ለማግኘት የሚፈልግ ሰዉ ማለት ነዉ፡፡ የማይከፈልባቸዉ Eንደምግብ ማብሰል፤ ህጻናት ማሳደግና የመሳሰሉ የቤት ዉስጥ ስራዎች EንደIኮኖሚ Eንቅስቃሴ Aይወሰዱም፡፡ስለዚህ የIኮኖሚ Eንቅስቃሴ ምጣኔ የሚለካዉ ከጠቅላላዉ ህዝብ በIኮኖሚ Eንቅስቃሴ ዉስጥ የሚሳተፈዉን የሰዉ ብዛት ነዉ፡፡ 202 የተለያየ ጾታ ያላቸዉ ሁለት ግለሰቦች Eኩል Aለመከፈላቸዉን ነዉ፡፡ የዚህ ዓይነቱ መድሎ ዉጤት የሠራተኛዉ Eድሜ በጨመረ ቁጥር Eየጨመረ የሚሄድ ነዉ፡፡ 9. የንግድ ባለቤትነትና Aስተዳደርን Aስመልክቶ የሥርዓተ -ጾታ Eኩልነት በህግ የተቀመጠ ነዉ፡፡ ሆኖም በተግባር ሲታይ ግን Aሁንም Aድሎ ይታያል፡፡ Eስካሁን ያሉ መረጃዎች Eንደሚያሳዩት በIትዮጵያ ባህል ሴቶች በንግድሥራ Eንዲሳተፉ ካለመበረታታቸዉም በላይ Eንደ ዋንኛ የሴቶች ሥራ የሚቆጠረዉ የቤት ዉስጥ ሥራ ነዉ፡፡ የዚህ ዓይነቱ Aመለካከት ደግሞ የራሱ የሆኑ ችግሮችን ይፈጥራል፡፡ E.ኤ.A በ2003 ዓ.ም የዓለም Aቀፍ የሥራ ድርጅት ሪፖርት Eንደሚያመለክተዉ Eነዚህ ችግሮች ሴቶች ከቤት Aካባቢ ርቀዉ Eንዳይሄዱ፣ የብዙ Eንስሳት ባለቤት Eንዳይሆኑና የራሳቸዉ የሆነዉንም ገቢ Eንኳን Eንዳይቆጣጠሩ ያደርጉዋቸዋል፡፡ የማደግ ፍላጎት ያላቸዉ ሴቶች ቤተሰብ Aባላትና ባሎች ስለሚሳለቁባቸዉና ስለሚከለክሉዋቸዉ የሥራ Eቅዳቸዉም ሳይሳካላቸዉ ይቀራል፡፡ በባሕል ተጽEኖ ምክንያትም ሴቶች የንግድሥራቸዉን Eንዳያሳድጉ ይደረጋሉ፡፡ ከላይ በተጠቀሰዉ ባሕላዊ የሥራ ክፍፍል ምክንያት ሴቶች ወደ ምግብ ዝግጅት፣ ጸጉር ሥራ Eና Aልባሳት ሥራ Eንዲገፉ ይደረጋል፡፡ የIነቨስትመንት ሁኔታን Aስመልክቶ በቅርብ ጊዜ የወጣዉ መረጃ Eንደሚያሳየዉ ሴቶች የቢዝነስ ስራ በሚጀምሩበት ወቅት ብዙ መሰናክሎች ያጋጥሟቸዋል፡፡ በተጨማሪም በAማራ ክልል የገጠር Iንቨስትመንት ሁኔታን Aስመልክቶ የተካሄደዉ ጥናት Eንደሚያሳየዉ ሴቶች ከወንዶች የበለጠ በዝቅተኛ የመነሻ ካፒታልና በዝቅተኛ ምርታማነት ሁኔታ ዉስጥ የሚሰሩ መሆኑን ነዉ፡፡ ይህንን የሚያደርጉት Aማራጭ በማጣት ምክንያት መሆኑን ይሄዉ የጥናት ዉጤት ያሳያል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ ማሕበራዊ መገለል ይደርስባቸዋል፡፡ በተቃራኒዉ የወንዶች የንግድ ሥራ ደግሞ Eየሰፋና ይበልጥ ትርፋማ Eየሆነ ይሄዳል፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ በሴቶች የሚተዳደሩ ከግብርና ዉጭ የሆኑ የገጠርና የከተማ ሥራዎች በወንዶች ከሚተዳደሩ ሥራዎች ያነሱ ሲሆኑ ምርታማነታቸዉም ዝቅ ያለ ነዉ፡፡ 10. በመሬትና በንብረት ባለቤትነት ረገድ የሥርዓተ -ጾታ Eኩልነት በህግ የተረጋገጠ ነዉ፡፡ በተጨማሪም የጥንዶች የጋራ የንብረት ባለቤትነት በህግ ትኩረት ተስጥቶታል፡፡ ይሁን Eንጂ በተለይ ባል በሌላቸዉ ሴቶች ዝንድ Aሁንም Aድሎ ይታያል፡፡ በAማራና ትግራይ በመሳሰሉ ክልሎች ሴቶች Eኩል በመሬት የመጠቀም መብት Eንዲኖራቸዉ ጥረቶች ተደርገዋል፡፡ በዚህ ረገድ ሊጠቀስ የሚችለዉ ተግባር በቅርብ ጊዜ በAራቱ ዋና ዋና 203 ክልሎች የተካሄደዉ የመሬት ባለቤትነት ማረጋገጫ ሴርትፊኬት መስጠት ሥራ ነዉ፡፡ በዚህ ሂደት ከሃያ ሚሊዮን በላይ የጥንዶች የጋራ የመሬት ባለቤትነት ማስረጃ የተሰጠ ሲሆን መሬት ለማግኘት የተመዘገቡ ሴቶች ቁጥርም በEጅጉ ጨምሮ ታይቷል ፡፡ የዚህ መርኀ ግብር ዉጤት Eየታየ ሲሆን በቅርቡ በሀገር Aቀፍ ደረጃ የተካሄደዉ ጥናት Eንደሚያሳየዉ ከሰማኒያ በመቶ በላይ የሚሆኑ ቤተሰቦች የገጠር መሬት ባለቤትነት ማስረጃ ለማግኘት በመጠባበቅ ላይ ናቸዉ፡፡ በጥናቱ የተካተቱ ሴቶች Eንደገለጹት ይህ የጋራ የመሬት ባለቤትነት ማስረጃ የሴቶችን የIኮኖሚና የማሕበራዊ ኑሮ ሁኔታ Eያሻሻለ መጥቷል፡፡ ሆኖም Eነዚህ ፕሮግራሞች በሚተገበሩበት ወቅት ሥርዓተ -ጾታን ከማካተት Aንጻር Aሁንም ብዙ መሠራት ይኖርበታል፡፡ ሴቶች የፍትህ ተደራሽነት ይጎድላቸዋል፡፡ 11. E.ኤ.A በ2005 ዓ.ም የIትዮጵያ የቤተሰብና የወንጀለኛ መቅጫ ሕጎች የጾታ Aዶሎ Eንዳይኖር በደነገጉበት ወቅት የሕግ ማEቀፉ Aንድ Eርምጃ የተራመደበት ወቅት ነበር፡፡ በነዚህ ህጎች መሠረት ዝቅተኛዉ የጋብቻ Eድሜ 18 ዓመት ነዉ፡፡ በተጨማሪም Aስገድዶ መድፈርና የቤት ዉስጥ ትንኮሳ የመሳሰሉ ከፍተኛ ችግሮች Eንደ ወንጀል ተዘርዝረዋል፡፡ ባሁኑ ጊዜ ሁሉም ሕጎች በሥርዓተ - ጾታ መነጽር በጥንቃቄ ተመርምረዉ የተከለሱና መንግስት የሥርዓተ -ጾታ ልዩነት ለማጥበብ ያለዉን ቁርጠኝነት በሚያሳይ መልኩ የተቀመጡ ናቸዉ፡፡ Iትዮጵያ በ2000 ዓ.ም ሥራ ላይ የዋለዉን የAፍሪካ ቻርተር የሴቶች መብት ፕሮቶኮል የፈረመች ሲሆን Eስካሁን Aላጸደቀችዉም፡፡ ይሁን Eንጂ E.ኤ.E በ2006 ዓ.ም የዓለም ጤና ድርጅት ያወጣዉ ሪፖርት Eንደሚያመለክተዉ በIትዮጵያ የሴቶች መብት ጥሰት ከፍተኛ ሲሆን መጠኑም 70 በመቶ ይደርሳል፡፡ በተጨማሪም E.ኤ.A በ2012 የዓለም ልማት ሪፖርት Eንዳመለከተዉ ይህ የሴት ልጅ መብት ጥሰት ሴቶች ወደ ሥራ በሚገቡበት ጊዜ Eየጨመረ ይሄዳል፡፡ E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም በተደረገዉ የስነ ሕዝብና ጤና ጥናት ይፋ ባደረገዉ ዉጤት መሠረት የሴቶች መብት ጥሰት በተለያየ መልክ ይገለጻል፡፡ በተለያዩ የሀገሪቱ Aከባቢዎች ጠለፋና የሴት ልጅ ግርዛት ዋንኞቹ ችግሮች ናቸዉ፡፡ E.ኤ.A በ2010 ዓ.ም የወጣዉ Eርዳታ ድረጅቶችና ማሕበራት Aዋጅ በሥርዓተ- ጾታ Eኩልነት ላይ የሚሠሩ መንግስታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች Eንቅስቃሴ ላይ Aሉታዊ ተጾEኖ Aሳድሯል፡፡ ይህ ተጽEኖ በIትዮጵያ ሕግ ባለሙያ ማሕበር ላይ በግልጽ 204 ይታያል፡፡ ማሕበሩ E.ኤ.A በ2005 ዓ.ም ሕገ ደንቡ ከጾታ ገለልተኛ ሆኖ Eንዲሻሻል ወሳኝ ሚና ተጫዉቷል፡፡ 12. በከተሞች Aከባቢ የተሻሉ ሥራ ፈጣሪ ሴቶች ከወንዶች የበለጠ ከባድ ችግር ያጋጥማቸዋል፡፡ Eነዚህ ሴቶች ለወንጀልና ለሙስና የተጋለጡ ናቸዉ፡፡ በተመሳሳይ ሁኔታ ብዙዎቹ የAነስተኛና ጥቃቅን Iንተርፕራይዝ ባለቤት ሴቶች የሚያጋጠሟቸዉን ችግሮች ወደ ፍርድ ቤት Aይወስዱም፡፡ የዚህ ችግር መነሻ ተብሎ የሚታሰበዉ ሰዎች ብዙዉን ጊዜ ጉዳያቸዉን ወደ ፍርድ ቤትመዉሰድ Eንደ ጊዜ ማጥፋት ከመቁጠራቸዉም በላይ ምንጊዜም ገንዘብ ያለዉ ያሸንፋል የሚል Eምነት ስላለ ነዉ፡፡ ከዚህም የተነሳ ብዙ Iነተርፕራይዞች ጉዳያቸዉን በሽምግልናና በመሳሰሉት ዘዴዎች ለመፍታት ይመርጣሉ፡፡በዚህ ዓይነት ሂደት ዉስጥ ያልታወቁ ክፍያዎችና ወቅቱን ያልጠበቀ ሀብት ብክነት ይፈጠራል፡፡ የመፍትሄ ሀሳቦች 13. የትምህርትና የጤና ዘርፍዓላማዎች የወጡት ከሀገሪቱ የEድገትና ትራንስፎርሜሽ Eቅድ፣ ከሚሌኒም ልማት ግቦችና ዓለም ባንክ ቅድሚያ ከሰጣቸዉ Aጀንዳዎች ነዉ፡፡ዓለም ባንክ የIትዮጵያ መንግስት በAንደኛና በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቅበላና ተማሪዎች ትምህርት Aጨራረስ ለማሻሻልና በወንዶችና በሴቶች ተማሪዎች መካከል ያለዉን ጥምርታ ከፍ ለማድረግ የሚያያደርገዉን ጥረትይደግፋል፡፡ በተጨማሪም የጎልማሶች ትምህርት የሴቶችን Eምቅ ችሎታ ለማውጣት ካለው ጠቀሜታ Aንፃር የሴትጎልማሶችን ትምህርትና የክህሎት ሥልጠና ማጠናከሪያ ፕሮግራሞችን ያበረታታል፡፡በጤና ረግድ የወሊድ ቁጥጥርና የEናቶች ሞት ለመቀነስ የሚደረገዉ ጥረት ቅድሚያ ይሰጠዋል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ የሴቶች የሥራ ፈጠራ Aቅም ሀገሪቱ ያልተጠቀመችበት የIኮኖሚ Eድገት ምንጭ ነዉ የሚል ግንዛቤ ተወስዷል፡፡የዓለም ባንክ Eንቅስቃሴ ከዓለም Iኮኖሚ Eድገት ፕሮግራም ልምድና የAነስተኛና ጥቃቅን Iንትረፕራይዝ ባለቤት ሴቶችና ወንዶችን ድጋፍ ለማሳደግ በሚካሄደዉ ጥናት ዉጤት ላይ ይመሠረታል፡፡በህግ ተደራሽነት ረግድ ደግሞ ባንኩ በስራ ላይ ያሉ ህጎችና ደንቦች ተፈጻሚ Eንዲሆኑ ድጋፍ ያደርጋል፡፡ በተጨማሪም ባንኩ ከIትዮጵያ መንግስትና ከሌሎች የልማት Aጋሮች ጋር በመሆን በዝቅተኛ ደረጃ ያሉና Aነስተኛ ገቢ ባላቸዉ የንግድሥራዎች Aከባቢ የሚፈጠሩ ግጭቶች የሚፈቱበትን ዘዴ 205 ለማዘጋጀት የሚደረገዉን Eንቅስቃሴ ይደግፋል፡፡ ይህ ድጋፍ ለወንዶችም ለሴቶችም Eንዲዳረስ ያደረጋል፡፡ 14. ባንኩ የIትዮጵያ መንግስት ለሥርዓተ-ጾታ Eኩልነት ያለዉን ቁርጠኝነት Eንዲያያጠናክር ለማድረግና የሥርዓ- ጾታ Eኩልነት የሚያሳዩ Aመላካቾችን Eንዲያሻሽል ለማድረግ የትንተናና የማማከር ሥራዉን ያጠናክራል፡፡ ከዚህ Aንጻር በዓለም ባንክ የሚደገፉ ፕሮግራሞች ቀረጻ ላይ መረጃ የሚሰጥ ጥልቀት ያለዉ የግምገማ ሥራ Eንደሚያስፈልግ ታዉቋል፡፡ በጾታ ላይ የተመሠረተ መረጃ Eንዲሰበሰብ ለማገዝ ቀጣይነት ያለዉ ድጋፍ ይሰጣል፡፡ ባሁኑ ወቅት የዓለም ባንክ በAዲስ Aበባ ከተማ የሚኖሩ ድሆችና ተጋላጭ የሆኑ የሕብረተሰብ ክፍሎች ያላቸዉን የሕግ ተደራሽነትና የወደፊት Aቅጣጫ ለመጠቆም ጥናቶች በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ Aሁን ባለዉ መረጃ መሠረት የሴቶችን የገቢ ማስገኛ Eንቅስቃሴ መደገፍየሚያመጣዉን ለዉጥ Aስመልክቶ የግንዛቤ ችግር ይታያል፡፡ከዚህ የተነሳ ባሁኑ ወቅት ጥልቀት ያለዉ ግምገማ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ 206 Aባሪ 7፡ የAየር ንብረት ለዉጥን በዓለም ባንክ ፕሮገራሞች ዉስጥ ማካተት 1. የIትዮጵያ መንግስትና የዓለም ባንክ የAየር ንብረት ለዉጥና መዛባት ለሀገሪቱ ዋነኛው Aደጋ Eንደሆነ ይገነዘባሉ፡፡የIትዮጵያ መንግስት የAየር ንብረት ለዉጥንየሚቋቋም የAረንጓዴ Iኮኖሚ ራEዩ ላይEንዳስቀመጠው፦ “Iትዮጵያ የAየር ንብረት ለዉጥ ባታስከትልም Eሱ ለሚያስከትለዉ Aደጋ የተጋለጠች ሲትሆን በሰበቡ ሊገኝ የሚችለዉን መልካም Aጋጣሚም ትረዳለች፡፡ የAየር ንብረት ለዉጥ የIትዮጵያ የወደፊት ችግር ሳይሆን Aሁን ያለ Eዉነታ ነዉ፡፡” 2. የIትዮጵያ የAየር ንብረት ሁኔታ Eየተለወጠ ከመሆኑም በላይ ወደፊትም ባልተጠበቀ ፍጥነት ሊለወጥ ይችላል፡፡ ባለፈው ምEተ ዓመትየIትዮጵያ የAየር ሁኔታ ሙቀቱ Eየጨመረ የመጣ ሲሆንየAየር ንብረት ሞዴሎች Iንደሚያሳዩን ከሆነ ደግሞ ያልተለመደ ደረቅ Eና ሞቃታማ Aየር Eና ከፍተኛ የሆነ ከተክሎች የሚወጣ ልቀትና ትነት በበመሳሰሉ ሰዉ ሰራሽ ምክንያቶች ሙቀቱ ሊጨምር ይችላል፡፡ምንም Eንኳን የወደፊት የዝናብ መጠን መገመት ቢያስቸግርም የዝናብ ሁኔታ መዛባት ግን ሊፈጠር ይችላል፡፡ይህ ሁኔታ ደግሞ ለበለጠ ድርቅና የዉሃ መጥለቅለቅ ሊያጋልጥ ይችላል፡፡ 3. Iትዮጵያ ለከፍተኛ የAየር ንብረት ለዉጥና መዛባት የተጋለጠች ናት፡፡ ሰማኒያ Aምስት በመቶ የሚሆነዉ Iትዮጵያ ሕዝብ በዝናብ ዉሃ ላይ ጥገኛ በሆነ የግብርና ሥራ ይተዳደራል፡፡ Aሥር በመቶ የሚሆነዉ ሕዝብ የራሱን ምግብ ዋስትና ያላረጋገጠ ሲሆን በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠር ሕዝብ ደግሞ ከዓመት ዓመት ለመሸጋገር በማያስችል ምግብ ዋስትና ችግር ዉስጥ ይኖራል፡፡ ከጠቅላላዉ Aንድ ሦስተኛ በላይ የሚሆን የIትዮጵያ ሕዝብ ደግሞ ከድህነት ወለል በታች ይኖራል፡፡ስለዚህ የAየር ንብረት ለዉጥና መዛባት በዚህ ሕዝብ ላይ ሚያመጣዉ ችግር ከፍተኛ ነዉ፡፡የዓለም ባንክ “ከAየር ንብረት ለዉጥ ጋር የመላመድ Iኮኖሚክስ” በሚል ርEስ ያወጣዉ ሪፖርት የሚከተለዉን ያትታል፡፡ “Iትዮጵያ በዝናብ ላይ የተመሠረተ ግብርና የምታካሂድ ሀገር በመሆኗና መልካ ምድሯና የመሬት Aቀማመጧ ከዝቅተኛ የመቋቋም Aቅም ጋር ተዳምሮ ለከፍተኛ የAየር ንብረት ለዉጥ ተጽEኖ ሊያጋልጣት ይችላል፡፡”በIትዮጵያ ድርቅና የዉሃ መጥለቅለቅ የሚያመጣዉ ችግር ከፍተኛ ከመሆኑም በተጨማሪ በዉሃ፣ በትራንስፖርት፣ በIንዱስትሪ፣ በIነርጂ፣ በጤና፣ በተፈጥሮ፣ የAካባቢ ጥበቃ በመሳሰሉ ሌሎች ዘርፎች ረገድም ተጋላጭ ልትሆን ትችላለች፡፡ 207 4. Iትዮጵያ የAየር ንብረት ችግር የመቋቋም Aቅም ያላት ሀገር ስትሆን መንግስትም ከካሮቦን ነጻ የሆነ የIኮኖሚ Eድገት Aቅጣጫ Eየተከተለ ነዉ፡፡ ይህ ደግሞ በሀገሪቱ የAረንጓዴ Iኮኖሚ Eድገት ራEይ ዉስጥ ተመልክቷል፡፡ የሀገሪቱ የAረንጓዴ Iኮኖሚ Eድገት Eስትራቴጂ በሚከተሉት Aራት ዋና ዋና ዋልታዎች ላይ የተመሠረተ ነዉ፡፡ /ሀ/ የተሻሻለ የሰብልና የEንስሳት ምርት /ለ/ የደን ልማት /ሐ/ ታዳሽ ኃይል Eና /መ/ በትራንስፖርት፤ በIንዱስትሪና በኮንስትራክሽን ዘመናዊና ኃይል ቆጣቢ የሆኑ ቴክኖሎጂዎችን መጠቀም የሚሉት ናቸዉ፡፡ Aርባ Aምስት በመቶና ሃያ Aምስት በመቶ AስተዋጽO ለሚያደርጉ የግብርናና ደን ልማት ሥራዎች ልዩ ትኩረት መሰጠት Aለበት፡፡ Eነዚህ ዘርፎች በተለመደዉ Aካሄድ ከተወሰዱ ሰማኒያ Aምስት በመቶዉን የAየር ንብረት ለዉጥ መከላከያ Aቅም ይይዛሉ፡፡ ከተቀመጠዉ የተጋነነ የAረንጓዴ Iኮኖሚ Aጀንዳ ጋር ሲታይ ፖሊሲዎች፣ ደንቦች፣ የተቋማት Aደረጃጀት፣ የፕሮግራም ቀረጻና የገንዘብ ድጋፍ Aሠራሮች መለወጥ ይኖርባቸዋል፡፡ 5. ይህ የዓለም ባንክ የIትዮጵያ Aጋርነት Eስትራቴጂ የAየር ንብረት ለዉጥን Eንደተጨማሪ ጉደይ ይመለከተዋል፡፡ ባንኩ የAየር ንብረት ለዉጥን Eንደ ችግርም Eንደ መልካም Aጋጣሚም ተወስዶ በIኮኖሚ Eድገት ሂደት ዉስጥ Eንዲካተት ይፈልጋል፡፡ በተጨማሪም በሁለት የAጋርነት Eስትራቴጂ ዋልታዎች (ተወዳደሪነትን ማሳደግና የሥራ Eድል Eና Aደጋ የመቋቋም Aቅም ማጎልበትና ተጋላጭነትን መቀነስ) ሥር በተቀመጠዉ መሠረት ባንኩ ለተለያዩ ዘርፎች የሚያደርገዉ የድጋፍ Aካል ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ይህ ደግሞ የሚከናወነዉ በIትዮጵያ የAረንጓዴ Iኮኖሚ ራEይ ላይ በመመስረትና የAየር ንብረት ለዉጥ ጉዳይ በሀገሪቱ የEትገትና ትራንስፎርሜሽን Eቅድ ዉስጥ በተመለከተዉ Aቅጣጫ መሠረት ነዉ፡፡ 6. በዚህም የተነሳ ይህ የዓለም ባንክ Iትዮጵያ የAጋርነት Eስትራቴጂ ድጋፍ ከሁሉም በበለጠ በAየር ንብረት ለዉጥ ዉስጥ ቁልፍ በሆኑ ዝርዝሮች ላይ ያተኩራል፡፡Eነዚህም ግብርናና የAርብቶ Aደር ልማት፣ ቀጣይነት ያለዉ የመሬት Aስተዳደርና የምግብ ዋስትና Eና ታዳሽ Iነርጂ ናቸዉ፡፡ Eነዚህ ዘርሮች Eንዲያድጉ መደገፍ ደግሞ ሀገሪቱና ሕዝቡ Aደጋ Eንዲቋቋሙ የሚያደርግ የIኮኖሚ ልማት Eዉን ማድረግ ማለት ነዉ፡፡ በተጨማሪም ባንኩ ባሁኑ ወቅት በAየር ንብረት ለዉጥ ላይ ትኩረት የሚያደርጉ ሥራዎችን Eያቀደ 208 ነዉ፡፡ይህ Eቅድ ባለፉትየAየር ንብረት ለዉጥ Aጋርነት Eስትራቴጂ 7ሥራዎች 128F ላይ ተመስርቶ በሚከተሉት የሀገሪቱ ችግሮች ላይ ድጋፉን Eንዲያጠናክር ያግዛል፡፡  የባንኩን የAየር ንብረት ለዉጥ ትኩረት ያጠናክራል፡፡ በተለይ በEቅድ ደረጃ የተጠናከረና ሥርዓት የተዘጋጀለት የAየር ንብረት ለዉጥ ችግሮች መቋቋሚያ ዘዴ ለማጠናከር ታቅዷል፡፡ ይህ Eቅድ በዓለም Aቀፍ የልማት ማሕበር የተመረጡ ጥናቶች ዉጤት መሠረት በሚዘጋጀዉ ማEቀፍ ላይ ይመሠረታል፡፡ የEቅድ ሥራዉ በተለይ በEስትራቴጂ ደረጃ የAየር ንብረት ለዉጥ ተጽEኖ ትንተና ማካሄድና ለሦስት ወሳኝ ለሆኑ ዘርፎች ደግሞ መመሪያ ማዘጋጀት ነዉ፡፡ Eነዚህ ዘርሮች ግብርና፤ ዉሃ Eና የመንገድ መሠረተ ልማት ናቸዉ፡፡ በተጨማሪም ሀገሪቱ የEነዚህን ዘርፎች የAቅም ግንባታ ፍላጎትና ክፍተት Eንዲትገነዘብ የሚያግዝ ተቋማዊ የዳሰሳ ዘዴ ወይም መሣሪያ ማዘጋጀት ነዉ፡፡ Eቅዱ የወደፊት Eስትራጂያዊ Aቅጣጫ ከማመልከቱም በላይ የAጋርነት Eስትራቴጂዉ በሚተገበርበት ወቅት የAየር ንብረት ለዉጥ መቋቋም ሥራ Eንዲካተት ይረዳል፡፡  የAረንጓዴ Iኮኖሚ ልማት Eንቅስቃሴን ይደግፋል፤ በንቃትም ይሳተፋል፡፡ ባንኩ ከሚመለከታቸዉ ድርጅቶች ጋር በመሆን የIትዮጵያ የAየር ንብረት ለዉጥ መቋቋሚያ Eስራቴጂ 8 ዝግጅትን ያግዛል፡፡ በተጨማሪም በዚህ በAጋርነት Eስተራቴጂ ድጋፍ ዘመን 129F በመንግስት የሚመራዉን “የመEት-Eቅድ” (የመዋለ ንዋይ ፍሰት Eቅድ Eና ትግበራ” “I- Planning” (implementation and investment-planning) የሚለዉን ሂደት ለመደገፍ Aቅዷል፡፡ባንኩ በተለይ ከግብርና ሚኒስቴር፤ ከዉሃና Iነርጂ ሚኒስቴርና ከሌሎች ከሚመለከታቸዉ ድርጅቶችና ክልሎች ጋር ለመሥራት ትኩረት ያደርጋል፡፡ ትኩረቱም የAጋርነት Eቅዱ ከተለያዩ ዘርሮች የልማት Eስትራቴጂና Eቅድ ጋር ያለዉን ቅንጅት ማጠናከር ነዉ፡፡ ምሳሌዎቹ በባዮካርቦን ገንዘብ ድጋፍ በሁምቦ Eገዛ የተካሄደዉን የተፈጥሮ ሀብት ማገገሚያ ፕሮጀክት - 7 ለIትዮጵያ ታዳሽ ኃይልን ዝቅተኛ ገቢ ባላቸው ሀገሮች የማስፋፋት ወይም ከላይ የተጠቀሰውን ምጣኔ ሀብትን ከAየርንብረት ለውጥ ጋር Eንዲስማማ የማድረግ ተግባር የማማከር ሥራ ያጠቃልላሉ፡፡ የAየር ንብረት መቋቋሚያ Eስትራቴጂ በትግበራ ላይ ያለዉን የመንግስት Eስትራቴጂ የሚያጠናክር ሲሆን 8 E.A.A ከ201 ዓ.ም በፊት ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ 209  በዓለም ባንክ የሚደገፉ የIንቨስትመንት ፖርትፎሊዮዎች በይበልጥ ለAየር ንብረት ተስማሚ Eንዲሆኑ ለማስቻል የIትዮጵያን መንግስት መደገፍ፡፡ በተለይም በቦታና በጊዜ ላይ ተመስርቶ የሚከሰት የAየር ንብረት ለዉጥ የራሱየሆነ ዉጤት የሚኖረው ሲሆን፡፡ ይህም በዘርፎች ውስጥ Eና መካከል የሚኖረውን መስተጋብር Eና ግጭት ያጠቃልላል፡፡ የዓለም ባንክ “በመEት-Eቅድ” (“I-Planning”) ሂደት ዉስጥ መሳተፉ የAየር ንብረት ለዉጥ በልማት ሥራዎችና በባንኩ ፖርትፎሊዮ ዉስጥ Eንዲካተት ለማድረግ ወሳኝ ሚና Aለዉ፡፡ በተጨማሪም ባንኩ Aሁን በመካሄድ ላይ ባሉትና ወደፊት በሚታቀዱ ጥናቶችና ሙከራዎች ላይ በመሳተፍ Eቅዶቻቸዉ በAየር ንብረት ለዉጥ ላይ በሚያተኩር መልኩ Eንዲሻሽሉ የሚረዱ ፕሮግራሞችን ያጠናክራል፡፡ የምርታማነት ሴፍቲኔት ፕሮግራም በAየር ንብረት ለዉጥ ምክንያት ለሚከሰቱ ችግሮችና መልካም Aጋጣሚዎች ምላሽ Eንዲሰጥ ለማደረግ የተሰራዉ ስራ የዚሁ ዓላማ Aካል ነዉ፡፡ቀጣይነት ባለዉ የመሬት Aስተዳደር ፕሮግራምና በግብርና Eድገት ፕሮግራም ላይ የተሠሩ ሥራዎችም ተጨማሪ ማስረጃዎች ናቸዉ፡፡  የAየር ንብረት መረጃ ሥርዓት ፤ የትንተናና ማማከር ሥራ ወይም ከደን ጭፍጨፋ ምክንያት የሚከሰተዉን የካርቦን ልቀት ቅነሳ ፕሮግራም ድጋፍና በሌሎች በተወሰኑ ከAየር ንብረት ጋር ተያያዥነት ባላቸዉ ሥራዎች ላይ ይሳተፋል፡፡ ሆኖም በተቻለ መጠንEነዚህ ሥራዎች የዓለም ባንክ በIትዮጵያ ዉስጥ ከሚደግፋቸዉ የልማት Eንቅስቃሴዎች ጋር ይቀናጃሉ፡፡ 210 Aባሪ 8፡ የIትዮጵያ የልማት Aጋሮችን በዝርዝር ማስቀመጥ በሀገር ድጋፍ እስተራቴጀው ውስጥ የሚገኙ ሀገራዊ እስትራቴጂያዊ ዓላማዎች የልማት Aጋሮች የመሰረተልማት የተረጋጋ ማክሮ ተወዳዳሪነትና ጥበቃና Aደጋ ተደራሽነትና ምርታማነት Aገልግሎት Aስተዳደር Aከባቢያዊ ማህበራዊ ማህበራዊ መከላከል መልካም Iኮኖሚ ትስስር ጥራት ባለብዙ ፈርጅ Eርዳታ AfDF(የAፍሪካ ልማት ባንክ) x x x x x IFAD x x ዓለምAቀፍ የልማት ማህበር (IDA) x x x x x x x ዓለም Aቀፍ የገንዘብ ድርጅት (IMF) x OFID x x x የተባበሩት መንግስታት ኤችAይቪ/ኤድስ ፕሮግራም x የተባበሩት መንግስታት የልማት ድርጅት x x x x UNFPA (የተባበሩት መንግስታት የስነ ሕዝብ የገንዘብ ድጋፍ) x የተባበሩት መንግስታት የህጻናት Aድን ድርጅት x x x x የዓለም ምግብ ድርጅት x x x የAዉሮፓ ህብረት ተቋማት x x x x x x የሁለትዮሽ Eርዳታ ኒዉዝላንድ x ኖርዌይ x x x x x x ፖርቹጋል x x x Eስፔን x x x x ስዊድን x x x x ስዊዘርላንድ x x x x የተባበሩት Aረብ ኤምሬት x x Eንግሊዝ x x x x x Aሜሪካ x x x x x Aዉስትራሊያ x x x x Oስትሪያ x x x x x ቤልጅየም x x x x ካናዳ x x x x x ዴንማርክ x x x x ፊንላነድ x x x x x ፈረንሳይ x x x x ጀርመን x x x x x ግሪክ x x Aየርላነድ x x x x ጣሊያን x x x x x ጃፓን x x x x x 211 ኮሪያ x x x x x ኩዌት x ሉክሰንበርግ x x x ኔዘርላንደስ x x x x ግሎባል ፕሮግራሞች/ በተመሳሳይ ጉዳዮች ላይ የሚሰሩ ዓለም Aቀፍ ድርጅቶች GAVI x GEF x NORDIC DVELOP. FUND x GLOBAL Fund x ምንጭ ፡ DAG ተቀዳሚ የልማት Aጋሮች ዝርዝር የልማት Aጋሮች የልማት Aጋር ስም E.ኤ.A ከ2008ዓ.ም Eስከ 2010ዓ.ም % ደረጃ ድረስ የተለቀቀ ጠቅላላየገንዘብ መጠን በAሜሪካ ዶላር 1 Aሜሪካ 2,908 26 2 ዓለም Aቀፍ ልማት ማህበር 2,517 23 3 Eንግሊዝ 896 8 4 የAዉሮፓ ህብርት ተቋማት 762 7 5 ግሎባል ፈንድ 588 5 6 AfDF 508 5 7 ካናዳ 385 3 8 ዓለም Aቀፍ የገንዘብ ድርጅት(IMF) 286 3 9 ጀርመን 275 2 10 ኔዘርላንድስ 274 2 ምንጭ፡ DAG በሀገር ድጋፍ እስተራቴጀው ውስጥ የሚገኙ ሀገራዊ እስትራቴጂያዊ ዓላማዎች የልማት Aጋሮች የተረጋጋ ተወዳዳሪነትና የመሰረተልማት Aከባቢያዊ ማህበራዊ ማህበራዊ መልካ (ODA,DA AND ማክሮ ምርታማነት ተደራሽነትና ትስስር Aገልግሎት ጥበቃና ም NON-DAC Iኮኖሚ ጥራት Aደጋ Aስተዳ DONORS) መከላከል ደር ባለብዙ ፈርጅ 3% 5% 9 1% 4% 4% 2% Aጋሮች የሁለትዮሽ ልማት 0% 3% 2% 0% 17% 24% 2 ትብብር ግሎባል 0% 0% 0% 0% 6% 0% 0% ፕሮግራሞች ጠቅላላ 3% 8% 11% 1% 27% 28% 4% ጠቅላላ ዓለም 3% 5% 6% 0% 26% 28% 4% Aቀፍ የልማት ማህበር ድርሻ ሳይጨምር 212 213 መደበኛ Aባሪዎች Aባሪ 1፡ የIትዮጵያ Aጠቃላይ Eይታ ....................................................................................................... 193 Aባሪ 2፡ የምEተ ዓመቱን የልማት ግቦች በማሳካት ረገድ የታየዉ ለዉጥ ..................................................... 198 Aባሪ 3፡ ቁልፍ የምጣኔ ሀብት Aመላካቾች ................................................................................................ 199 Aባሪ 4፡ ቁልፍ የማሕበራዊ ጉዳዮች Aመላካቾች ........................................................................................ 200 Aባሪ 5፡ ቁልፍ ኤከስፖዠር Aመላካቾች ................................................................................................... 202 Aባሪ 6፡ የIትዮጵያ ፋይናንስ መለኪያ (PARAMETER) ........................................................................... 202 Aባሪ 7፤ የAለም Aቀፍ ልማት ማሕበርና ዓለም Aቀፍ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን ፕሮግራም ማጠቃለያ ................ 204 Aባሪ 8፡ የዓለም ባንክ ተግባራዊ ሥራዎች የሚገኙበት ደረጃ (የተግባራዊ ሥራዎች ፖረትፎሊዮ) .................. 205 Aባሪ 9፡ Eስከ ሰኔ 2004 ዓ.ም መጨረሻ ድርስ ያለዉ Aይዲኤ የፖርትፎሊዮ Aያያዝ የሚያሳዩ የተመረጡ Aመላካቸቾች.......................................................................................................................................... 206 Aባሪ 10 የዓልም Aቀፍ የልማት ኮረፖሬሽን Eና የፈርጀ ብዙ Iንቨስትምነት ፕሮግራምና ፖረትፎሊዮ .......... 207 Aባሪ 11፡ በAጋርነት Aስትራቴጂ ዉስጥ የተካተቱ የIDA ና IFC ብድርና ብድር ያልሆኑ (E.ኤ.A ከ2013 Eስከ 2016 ባለዉ ጊዜ ዉስጥ) ........................................................................................................................ 210 Aባሪ 12፡ የIትዮጵያ ትረስት ፈንድ መጠን.............................................................................................. 212 214 Aባሪ 1፡ የIትዮጵያ Aጠቃላይ Eይታ ሀ. ቁልፍ የልማት Aመላካቾች ቁልፍ የልማት Aመላካቾች Iትዮጵያ ከሰሃራ በታች ያሉ ዝቅተኛ ገቢ ( E. ኤ.A በ20011 ዓ.ም የAፍሪካ ሀገሮች ያላቸዉ ሀገሮች በዓመቱ Aጋማሽ የሚታወቅ ህዝብ ቁጥር (በሚሊዮን ) 84.7 853 796 የመሬት ስፋት በሺህ ካሬ ሜትር 1,104 2,4243 15,551 የህዝብ ቁጥር Eድገት በመቶኛ 2.1 2.5 2.1 ከጠቅላላዉ ህዝብ በከተማ የሚኖር ህዝብ ቁጥር በመቶኛ 18 37 28 Aመታዊ AAጠቃላይ ብሄራዊ ገቢ 33.8 1,004 421 Aመታዊ የነፍስወከፍ ገቢ በAሜሪካ ዶላር 400 176 528 Aመታዊ የነፍስወከፍ ገቢ በAሜሪካ ዶላር GNI per 1,040 2,148 1,307 capita (PPP, internatio nal $) Aመታዊ Aጠቃላይ የሀገር ዉስጥ ምርት Eድገት 7.3 4.8 5.9 Aመታዊ Aጠቃላይ ምርት ለነፍሰወከፍ ሲካፈል ያሳየዉ 5.1 2.3 3.7 Eድገት በመቶኛ (GDP per capita growth (%)) በጣም የቅርብ ግምቶች (E.ኤ.A ከ2005 Eስከ 2011 ዓ.ም) 1.25 የAሜሪካ ዶላር Eና ከዚያ በታች Eለታዊ ገቢ 39 48 - የሚያገኙ ዜጎች ምጣኔ በመቶኛ ሁለት የAሜሪካ ዶላር Eና ከዚያ በታች Eለታዊ ገቢ 78 69 - የሚያገኙ ዜጎች ምጣኔ በመቶኛ Aንድ ሰዉ የሚኖረዉ Aማካይ Eድሜ በዓመት 58 54 59 በዓመት ከሚወለዱ1000ሕጻናት የሚሞቱ ህጻናት ቁጥር 59 76 70 የህጻናት የስነምግብ ሁኔታ (Eድሜያቸዉ ከAምስት ዓመት 29 22 23 በታች የሆኑ ህጻናት በመቶኛ) Eድሜያቸዉ ከ15 ዓመትና ከዚያ በላይ የሆኑና የትምርት 42 71 69 Eድል ያገኙ ወንዶች ቁጥር በመቶኛ Eድሜያቸዉ ከ15 ዓመትና ከዚያ በላይ የሆኑና የትምርት 18 54 54 ያገኙ ሴቶች ቁጥር በመቶኛ Aንደኛ ደረጃ ትምህርት የተመዘገቡ ወንድ ህጻናት ቁጥር 107 104 108 በመቶኛ Aንደኛ ደረጃ ትምህርት የተመዘገቡ ወንድ ህጻናት ቁጥር 98 95 101 በመቶኛ የንጹህ የመጠጥ ዉሃ ተደራሽነት በመቶኛ 38 61 65 የተሻሻለ የሳኒቴሽን Aገልግሎት ተደራሽነት በመቶኛ - 31 37 215 ለ. የተጣራ Eርዳታ ገንዘብ ፍሰት (በAሜሪካ ዶላር) የተጣራ Eርዳታ ገንዘብ ፍሰት ሁኔታ E.ኤ.A 1980 E.ኤ.A E.ኤ.A E.ኤ.A 1990 2000 2011 የተጣራ የመንግሰታት የልማት Eርዳታ 211 1,009 687 3,529 E.ኤ.A. በ2010ዓ.ም ሶስት ተቀዳሚ Eርዳታ ሰጪዎች 1.Aሜሪካ 19 50 130 875 2.Eንግሊዝ 4 35 11 407 3.የAዉሮፓ ህረት ተቋማት 32 109 69 238 ከAመታዊ ብሄራዊ ገቢ የEርዳታ ድርሻ በመቶኛ 3.4 8.4 8.5 12.0 የEርዳታ መጠን ለነፍስ ወከፍሲካፈል ( በAሜሪካ 6 21 10 43 ዶላር) ሐ. የረጅም ጊዜ የIኮኖሚ ሁኔታ የሸማቾች ዋጋ Aመታዊ ለዉጥ በመቶኛ 12.5 5.2 6.2 18.1 የሀገር ዉስጥ Aጠቃላይ ምርት Eድገት ለዉጥ 4.3 3.3 9.5 24.4 በመቶኛ (GDP implicit deflator (annual % change)) የዉጭ ገንዘብ ምንዛሪ መጠን(Aመታዊ Aማካይ 2.1 2.1 8.1 16.1 የAሜሪካ ዶላር ዋጋ በIትዮጵያ ብር) የንግድ መመዘኛ ጠቋሚ Aሀዝ ( E.A.A በ2000 131 151 100 123 ዓ.ም 1000 ነበር ) በAመቱ Aጋማሽ የህዝብ ቁጥር ሁኔታ 35.4 48.3 65.6 84.7 Aጠቃላይ የሀገር ዉስጥ ምርት (በሚሊዮን 7,269 12,083 8,180 31,715 የAሜሪካ ዶላር) Aጠቃላይ የሀገር ዉስጥ ምርት በመቶኛ ግብርና 60.7 54.3 49.9 46.4 Iንዱስትሪ 9.4 9.9 12.4 10.5 ማንፋክቸሪንግ 4.3 4.5 5.5 3.5 Aገልግሎት 30.0 35.8 37.8 43.1 የቤተሰብ ፍጆታ ወጪ 80.0 77.2 73.8 80.1 Aጠቃላይ የመንግስት ፍጆታ ወጪ 9.8 13.2 17.9 9.2 Aጠቃላይ ሀብት የማፍራት Aቅም 14.5 12.9 20.3 25.8 ወደ ዉጭ የተላኩ የምርትና Aገልግሎቶች መጠን 7.6 5.6 12.0 16.7 ከዉጭ ወደ ሀገር ዉስጥ የገቡ የምርትና 11.9 8.8 24.0 31.8 Aገልግሎቶች መጠን Aጠቃላይ የቁጠባ መጠን 10.8 11.9 16.2 25.6 216 መ. Aጠቃላይየሀገር ዉስጥ ምርትና የነፍስወከፍ ገቢ Eድገት መጠን በመቶኛ ቁልፍ የልማት Aመላካቾች E.ኤ.A ከ 1980 E.ኤ.A ከ 1990 E.ኤ.A ከ2000 Eስከ 2011 Eስከ 1990 Eስከ 2000 በAመቱ Aጋማሽ የህዝብ ቁጥር 3.1 3.1 2.3 ሁኔታ Aጠቃላይ የሀገር ዉስጥ 2.2 3.8 8.9 ምርት(በሚሊዮን የAሜሪካ ዶላር) Aጠቃላይ የሀገር ዉስጥ ምርት በመቶኛ ግብርና 0.9 2.6 7.1 Iንዱስትሪ 3.5 4.2 9.3 ማንፋክቸሪንግ 3.0 3.8 7.9 Aገልግሎት 4.0 5.2 10.9 የቤተሰብ ፍጆታ ወጪ 1.3 3.4 10.9 Aጠቃላይ የመንግስት ፍጆታ 4.0 9.5 3.3 ወጪ Aጠቃላይ የሀብት ማፍራት 4.9 2.7 11.5 መጠን ወደ ዉጭ የተላኩ 3.2 7.0 8.9 የምርትና Aገልግሎቶች መጠን ከዉጭ ወደ ሀገር ዉስጥ 3.2 5.8 14.2 የገቡ የምርትና Aገልግሎቶች መጠን ሠ. የAከፋፈል ሚዛንና ንግድ ( በሚሊዮን Aሜሪካ ዶላር) E.ኤ.A በ2000 ዓ.ም E.ኤ.A በ2011 ዓ.ም ጠቅላላ የወጪ ንግድ መጠን 468 2747 ጠቅላላ ከዉጭ ወደ ሀገር ዉስጥ የገባ 1611 8253 የተጣራ የሸቀጣ ሸቀጥና Aገልግሎት ንግድ -976 -4793 የወቅቱ የክፍያ ሚዛን -335 -68 የወቅቱ የክፍያ ሚዛን ከAጠቃላይ የሀገር -4.1 -0.2 ምርት ያለዉ ድርሻ በመቶኛ የሰራተኞች ረሚተንስና የሰራተኞች ካሳ 53 225 ወርቅን ጨምሮ ያለዉ የዉጭ ሚንዛሪ 349 2319 ክምችት የፌዴራል መንግስት ፋይናንስ ከAጠቃላይ የሀገር ዉስጥ ምርት ገቢ ( 15.7 15.5 Eርዳታን ጨምሮ) ያለዉድርሻ በመቶኛ ከግብር የተገኘ ገቢ 9.5 11.5 ወጪ 20.6 7.9 Aጠቃላይ ጉድለት -8.4 -2.6 217 ትልቁ የግርብ ጣሪያ መጠን የግል 35 35 የኮርፖሬት 30 30 የዉጭ Eዳና የሀብት ፍሰት በሚሊዮን የAሜሪካ ዶላር የተከፈለና ያልተከፈለ Eዳ 5495 8224 ጠቅላላ የEዳ Aገልግሎት 138 465 የተቀነሰ Eዳ 2728 1865 ከAጠቃላይ የሀገር ዉስጥ ምርት Eዳ ክፍያ 67.2 25.9 ያለዉ ድርሻ በመቶኛ ከAጠቃላይ የወጪ ንግድ የEዳ Aገልግሎት 13.1 8.8 ያለዉ ድርሻ በመቶኛ የተጣራ የዉጪ ቀጥተኛ Iንቨስትመንት 135 94 Portfolio equity (net inflows) 0 0 የአጭር ጊዜ ዕዳ ( IBRDO) አለም አቀፍ ልማት ማህበር ዕዳ የግል የገንዘብ ዕዳ የሁለትዮሽ ብደር ዕዳ ሌሎች ባለብዙ ፈርጅ ዕዳዎች የአለም አቀፍ ገንዘብ ድርጅት ዕዳ የዉጭ Eዳ መጠን ንጽጽር (E.ኤ.A በ2010) 218 ረ.የግል ሴክተር ልማት የግል ሴክተር ልማት 2000 2011 Aንድን ቢዝነስ ለመጀመር የሚፈጀዉ ጊዜ በቀን - 9 Aንድ የግል ቢዝነስ ለመጀመር የሚጠይቀዉ የገንዘብ መጠን በመቶኛ - 14.1 (ከAጠቃላይ ብሔራዊ ገቢ ወይም ከነፍሰወከፍ ገቢ) ንብረት ለማስመዝገብ የሚፈጀዉ ጊዜ በቀን - 4.1 በስራ Aመራሮች ላይ በተደረገዉ ደሰሳ መሰረት የቢዝነስ ስራ ለመጀመር የሚያጋጥሙ ማነቆዎች ሁኔታ በመቶኛ Eንደሚከተለዉ ነዉ የግብር መጠን 72.2 - የግብር Aስተዳደር 59.2 - Stock market capitalization (% of GDP) - - የባንክና ካፒታልና ንብረት ጥምርታ በመቶኛ - - ቴክኖሎጂና መሰረተ ልማት Aጠቃላይ ካለዉ መንገድ የጥርጊያ መንገዶች መጠን በመቶኛ 12.0 13.7 ከመቶ ሰዎች ለባለመስመርና ለሞባይል ቴሌፎን Aገልግሎት የተመዘገቡ ሰዎች ቁጥር 0 9 ወደዉጭ ለመላክ ከተመረቱ ምርቶች ዉስጥ የከፍተኛ ቴክኖሎጂ ኤክስፖርት ድርሻ በመቶኛ 0.1 3.0 የAከባቢ ጥበቃ ከAጠቃላይ መሬት ስፋት ለግብርና የዋለዉ መሬት ስፋት በመቶኛ 31 35 ከAጠቃላይ መሬት ስፋት በደን የተሸፈነ የመሬት ስፋት በመቶኛ - - ከAጠቃላይ መሬት ስፋት የጥብቅ መሬት ስፋት በመቶኛ 17.7 18.4 የንጹህ መጠጥ ዉሀ በነፍሰወክፍ ( ሜ. ኩብ ) 1,767 1,503 በነፍስወከፍ የካርቦን ዳይOክሳይድ ልቀት (በሜትርክ ቶን ) 0.09 0.09 በEያንዳንዱ Iነርጂ Aጠቃቀም ሀገር ዉስት ምርት መጠን 1.9 2.2 (2005 PPP $ per kg of oil equivalent) የነፍስወከፍ Iኔርጂ Aጠቃቀም ( ከAንድ ኪ.ግ. ዘይት ከሚወጣዉ Iነርጂ ጋር ሲነጸጸር) 284 402 የዓለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ ፖርትፎሊዮ ( በሚሊዮን ዶላር) የIBRD ያልተከፈለና የተከፈለ Eዳ በAሜሪካ ዶላር - - IBRD የተመለሰ ገንዘብ መጠን በAሜሪካ ዶላር - - IBRD የAጠቃላይ Eዳ Aገልግሎት መጠን በAሜሪካ ዶላር - - IBRD የወለድ ክፍያ - - የዓAለም Aቀፍ ልማት ማህበር ያልተከፈለና የተከፈለ Eዳ በAሜሪካ ዶላር 1,779 1,804 የዓለም Aቀፍ ልማት ማህበር የተመለሰ ገንዘብ መጠን በAሜሪካ ዶላር 137 389 የዓለም Aቀፍ ልማት ማህበር የAጠቃላይ Eዳ Aገልግሎት መጠን በAሜሪካ ዶላር 34 5 የዓለም Aቀፍ ገንዘብ ኮርፖሬሽን ያልተከፈለና የተከፈለ Eዳ በAሜሪካ 0 5 ለዓለም Aቀፍ ገንዘብ ኮርፖሬሽን Aካዉንት የተመለሰ 0 5 የሽያጭ፣ቅድመ ክፍያ Eና ለዓለም Aቀፍ ገንዘብ ኮርፖሬሽን Aካዉንት የተመለሰ 0 0 ከባለብዙፍርጅ Iንቨስትመንት ዋስትና የተገኘ የገንዘብ መጠን - 10 ከባለብዙፍርጅ Iነቨስትመንት ዋስትና የተገኘ Aዲስ የገንዘብ መጠን - 10 219 Aባሪ 2፡ የምEተ ዓመቱን የልማት ግቦች በማሳካት ረገድ የታየዉ ለዉጥ የሚሌኒየሙ የልማት ግቦች (E.ኤ.A ከ1990 Eስከ 2015 ዓ. ም ድረስ የተመረጡ ግቦችን ለማሳካት) ግብ 1፡ የድህነትንና የተመጣጠነ ምግብ Eጥረት መጠን በግማሽ 1990 1995 2000 2010 መቀነስን የሚያመለክተዉ ከጠቅላለዉ ህዝብ Eለታዊ ገቢዉ ከ1.25 ዶላር በታች የሆነ ህዝብ - 80.5 55.6 39.0 መጠን በመቶኛ ከጠቅላለዉ ህዝብ Eለታዊ ገቢዉ በብሔራዊ ደረጃ ከተቀመጠዉ - 45.5 44.2 38.9 የድህነት ወለል በታች የሆነ ህዝብ መጠን በመቶኛ የደሃዉ ህዝብ የገቢ ድርሻ በመቶኛ - 7.2 9.2 9.3 ከAምስት Aመት በታች የሆኑና የተመጣጠነ ምግብ የማያገኙ ህጻናት - - 42.0 28.7 ቁጥር በመቶኛ ግብ 2፡ ሁሉም ሕፃናት የAንደኛ ደረጃ ትምህርታቸዉን Eንዲጨርሱ ማድረግ የተጣራ የAንደኛ ደረጃ ቅበላ በመቶኛ 30 23 40 83 በተገቢው የEድሜ ክልል የAንደኛ ደረጃ ትምርታቸዉን ያጠናቀቁ 23 15 23 72 ተማሪዎች ቁጥር በመቶኛ የሁለተኛ ደረጃ ጥቅል ቅበላ 14 11 14 36 Eድሜያቸዉ ከ15 – 24 ዓመት ወጣቶች መሠረታዊ ትምህርት ሁኔታ - - - - በመቶኛ በትምህርት ላይ ያለዉን የጻታ ልዩነት ማስወገድና ሴቶችን ማብቃት በAንደኛ Eና በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት የሴትና የወንድ ተማሪዎች - -- - - ጥምርታ ግብርና ነክ ባለሆኑ ስራዎች ላይ የሴቶች ተሳትፎ በመቶኛ - - - - በሀገሪቱ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች ተሳትፎ መጠን በመቶኛ - - - - ግብ 4፡ Eድሜቸዉ ከ5 ዓመት በታች የሆኑ ህጻናትን ሞት በሁለት ሶስተኛ መቀነስ Eድሜቸዉ ከ5 ዓመት በታች የሆኑ ህጻናት ሞት ቁጥር (ከ1,000 184 161 141 88 ህፃናት) 1,000 በሕይወት ከሚወለዱ ህጻናት የሚሞቱ ቁጥር 111 98 87 59 የህጻናት ልምሻ ክትባት ( Eድሜያቸዉ Aንድ ዓመት የሆኑ ህጻናት 38 38 52 75 ክትባ መጠን በመቶኛ ግብ 5፡ የEናቶችን ሞት በሶስት Aራተኛ መቀነስ የEናቶች ሞት ምጣኔ በመቶኛ ( ለማሳያ የተወሰደዉ ግምት ከ100, 990 920 750 470 000 Eናቶች ነዉ) በጤና ባለሙያ የወለዱ Eናቶች ቁጥር በመቶኛ - - 6 6 Eድሜያቸዉከ15 -49 ዓመት የሆኑ ሴቶች የወሊድ መቆጣጠሪያ - - - - Aጠቃቀም ሁኔታ በመቶኛ ግብ 6፡ ኤችAይቪ/ኤድስና ሌሎች ዋና ዋና የሆኑ በሽታዎችን ስርጭት መግታት Eድሜያቸዉ ከ15 Eስከ 49 ዓመት የሆኑ ሰዎች መካከል - - - - የኤችAይቪ/ኤድስ የተገኘባቸዉ ሰዎች ቁጥር በመቶኛ ከ100,000 ሰዎች የቲቢ በሽታ የተገኘባቸዉ ሰዎች ቁጥር በመቶኛ - - - - የቲቢ በሽታ ስርጭት መጠን በመቶኛ 110 25 59 72 ግብ 7፡ ቀጣይነት ያለዉ መሰረታዊ Aገልግሎቶች የማያገኙ ሰዎች ቁጥር መቀነስ ከጠቅላላዉ ህዝብ የንጹህ ዉሃ Aቅርቦት የሚያገኝ ህዝብ ቁጥር መቶኛ 17 22 28 38 ከጠቅላላዉ ህዝብ የሳኒቴሽን Aገልግሎት የሚያገኝ ህዝብ ቁጥር በመቶኛ - - - - በደን የተሸፈነ መሬት መጠን በመቶኛ - - - - ጥብቅ የዉሃ Aካላት መጠን በመቶኛ 17.7 17.7 17.7 18.4 220 የካሮቦን ዳይOክሳይድ ልቀት መጠን በመትሪክ ቶን በነፍስወከፍ ደረጃ 0.1 0.0 0.1 0.1 ከጠቅላላዉ የሀገር ዉስጥ ምርት የነፍስወከፍ የኃይል Aጠቃቀም መጠን 1.8 1.7 1.9 2.2 ግብ 8፡ ዓለም Aቀፍ የልማት ትብብር ማሳደግ ከ100 ሰዉ የቴሌፎን መስመር ተጠቃሚ ሰዉ ቁጥር 0.3 0.3 0.4 1.1 ከ100 ሰዉ የሞባል የቴሌፎን ተጠቃሚ ሰዉ ቁጥር 0.0 0.0 0.0 8.3 ከ100 ሰዉ የኮምሊዩተር ተጠቃሚ ሰዉ ቁጥር Aባሪ 3፡ ቁልፍ የምጣኔ ሀብት Aመላካቾች Aመላቾች የተከናወነ ግምት የተተነበየ 1999 2000 2001 2002 2003 2004 2005 2006 ከጠቅላላ Aመታዊ ገቢ ብሄራዊ ሂሳብ በመቶኛ(National Accounts / as% of GDP) ጠቅላላ Aመታዊ የሀገር 100 100 100 100 100 100 100 100 ዉስጥ ምርት ግብርና 47 51 51 47 46 41 41 40 Iንዱስትሪ 13 11 10 10 11 14 14 14 Aገልግሎት 40 38 39 43 43 45 45 45 ጠቅላላ ፍጆታ 97 97 96 95 89 93 91 90 ቋሚ Iንቨስትመንት 22 22 23 25 26 27 27 27 የመንግስት Iንቨስትመንት 18 17 18 13 15 16 17 16 የግል Iንቨስትመንት 4 5 5 12 11 10 10 10 የሸቀጣ ሸቀጥ ወጪ ንግድ 13 11 11 14 17 15 15 15 የሸቀጣ ሸቀጥ ገቢ ንግድ 32 31 29 33 32 35 33 32 የሀገር ዉስጥ ቁጠባ 3 3 4 5 11 7 9 10 Aጠቃላይ ብሄራዊ ቁጠባ 18 17 18 21 26 18 20 20 የመግባቢያ ጉዳዮች (በወቅቱ ባለዉ የAሜሪካን ዶላር የምንዛሪ ዋጋ መሰረት) Aጠቃላይ ምርት 0 0 0 0 0 0 0 0 ነፍሰወፍ ገቢ (በAመሪካን 230 290 350 400 400 - - - ዶላር፤ በAትላስ ዘዴ የተዘጋጀ) Eዉነተኛ Aመታዊ Eድገት በመቶኛ በወቅቱ የገበያ ዋጋ ላይ 11.5 10.8 8.8 9.9 7.3 5.5 5.5 6.5 የተመሰረተ ጠቅላላ ምርት ጠቅላላ ገቢ 11.3 10.5 10.1 14.0 9.7 5.1 5.3 6.8 Eዉነተኛ Aመታዊ ነፍሰ ወከፍ ገቢ Eድገት በመቶኛ በወቅቱ የገበያ ዋጋ ላይ 9.0 8.4 6.5 7.6 5.1 - - - የተመሰረተ ጠቅላላ ምርት ጠቅላላ የፍጆታ መጠን 8.2 8.6 7.1 9.5 0.7 - - - የግል ፍጆታ 9.5 9.0 8.1 10.5 -0.4 - - - balance of payment የወጪ ንግድ 2489 3060 3381 4047 5298 5814 6593 7458 merchandise FOB 1188 1462 1448 2003 2747 3030 3292 3735 የገቢ ንግድ 6268 8282 9241 9855 10091 13373 14604 15564 merchandise FOB 5128 6811 7727 8324 8253 11320 12382 13126 221 የሀብት ሚዛን -3779 -5223 -5859 -5808 -4793 -7559 -8010 -8106 የተጣራ ክፍያ 2895 3699 4281 4623 4842 4426 4834 5255 -871 -1504 -1620 -1293 -68 -3244 -3358 -3105 የተጣራ የዉጭ 482 815 894 956 1100 970 1218 1379 Iንቨስትመንት የረጅም ጊዜ ብድር 239 704 1533 1210 1486 2659 2294 1806 የተፈቀደ 333 340 1063 983 705 807 551 323 የግል -94 364 469 227 781 1852 1743 1483 ሌላ ካፒታል -318 -435 -189 -476 -1453 -380 0 0 በዉጭ ሚንዛሪ ክምች ላይ -168 -420 -617 -398 -1065 -6 -155 -79 ያለዉ ለዉጥ የመግባቢያ ጉዳዮች ከጠቅላላ Aመታዊ ሀገር -19.3 -19.6 -18.3 -19.7 -15.1 -19.6 -18.1 -16.6 ዉስጥ ምርት የሀብት ድርሻ በመቶኛ በ1992 ዓ.ም ዋጋ መሰረት Eዉነተኛ የEድገት ማጣኔ የወጪ መርከንዳይዝ 10.7 5.2 -2.3 8.3 30.2 6.9 5.9 10.7 ጥሬ Eቃ - - - - - - - - የፋብሪካ ውጠቶች -3.4 -1.5 -36.7 -58.0 78.9 17.0 16.7 15.8 መቻንዳይዝ የወጪ ንግድ 2.8 10.9 22.1 9.1 -8.8 30.5 9.5 3.9 ከጠቅላላ ገቢ የመንግስት ፋይናንስ በመቶኛ ገቢ 15.8 14.4 14.9 16.0 15.5 14.8 15.3 15.5 ወጪ 10.0 9.2 8.1 8.4 7.9 7.4 6.7 6.4 የወቅቱ ትርፍ 5.8 5.2 6.8 7.7 7.5 7.4 8.6 9.1 የካፒታል ወጪ 10.7 9.7 9.1 10.3 10.4 11.4 12.6 12.6 የዉጪ ፋይናንስ 2.9 2.6 2.3 2.4 2.8 2.8 3.2 2.8 ገንዘብ Aመላካቾች M2/DGP 33.1 28.1 25.0 27.2 28.3 26.5 25.5 25.1 M2 groth % 19.7 22.9 19.9 24.3 39.2 29.8 24.7 17.7 የግል ዘርፍ ብድር Eድገት 38.0 36.2 34.7 55.5 30.5 30.1 40.8 44.9 መጠን በመቶና ዋጋ Aመላካች Aሃዞች (price indices) ( 2000= 100) የመቻንዳይዝ ወጪ ንግድ 102.7 120.2 121.7 155.5 163.8 169.0 173.4 177.7 Aመላካች Aሀዝ የመቻንዳይዝ ወጪ ንግድ 129.2 154.8 143.9 142.1 154.4 162.3 162.2 165.4 Aመላካች Aሀዝ የመቻንዳይዝ ወጪ ንግድ 79.5 77.6 84.6 109.5 106.1 104.1 106.9 107.4 Aመላካች Aሀዝ Eዉነተኛ የምንዛሪ መጠን ( 50.052.7 52.7 66.6 60.3 - - - - ብር ከ Aሜሪካ ዶላር ጋር የወለድ መጠን የሸማቾች Aመላካች Aሃዝ 15.8 25.3 36.4 2.8 18.1 34.4 23.9 12.0 GDP deflator (% 17.2 30.3 24.1 3.9 24.4 31.4 23.0 12.2 exchange rate) 222 Aባሪ 4፡ ቁልፍ የማሕበራዊ ጉዳዮች Aመላካቾች ተመሳሳይ Aከባቢዎች /በገቢ ዓመት ደረጃ 1980-85 1890-95 2005-2011 ከሳሀራ በታች መካከለኛ ገቢ ያላቸዉ የህዝብ ብዛት በAመቱ Aጋማሽ ጠቅላላ የህዝብ ብዛት ( 41.1 57.0 84.7 853.4 796.3 በሚሊዮን) በተመለከተዉ ዓመት ያለዉ የህዝብ 3.0 3.3 2.2 2.5 2.1 Aመታዊ Eድገት ምጣኔ ከጠቅላላዉ ህዝብ ቁጥር የከተማ ነዋሪ ህዝብ 11.5 13.9 17.6 37.4 28.3 ብዛት በመቶኛ የወሊድ ምጣኔ / Aንድ ሴት የምትወልዳቸዉ 7.0 6.8 4.8 4.9 4.1 የልጆች ብዛት ከጠቅላላዉ ህዝብ በድህነት ዉስጥ የሚኖር ህዝብ ቁጥር ምጣኔ በመቶኛ በሀገር Aቀፍ ደረጃ - 45.5 38.9 በከተማ የሚኖር ህዝብ ቁጥር - 33.2 35.1 በገጠር የሚኖር ህዝብ - 47.5 39.3 ገቢ ነፍስወከፍ ገቢ በAሜሪካ ዶላር 190 150 400 1፣176 528 የሸማቾች ዋጋ Aመላካች Aሃዝ ( በ1997, 45 92 317 147 151 100 የገቢና ፍጆታ ክፍፍል Gini index 32.4 40.0 29.8 lowest quintile ከገቢ ወይም የወጪ ያለዉ 8.6 7.2 9.3 በመቶኛ) highest quintile ከገቢ ወይም ከወጪ 41.3 47.7 39.4 ያለዉ ድርሻ በመቶኛ) የማህበራዊ ጉዳዮች Aመላካቾች (የመንግስት ወጪ) ከጠቅላላ Aመታዊ ገቢ ለጤና Aገልግሎት - 2.1 2.0 3.0 2.0 የወጣዉ ወጪ በመቶኛ ከጠቅላላ Aመታዊ ገቢ ለትምህርት 1.0 2.5 12.5 5.0 3.8 Aገልግሎት የወጣዉ ወጪ በመቶኛ የተጣራ ለAንደኛ ደረጃ ትምህርት የተመዘገቡ ተማሪዎች ምጣኔ በመቶኛ ጠቅላላ - 23 83 75 80 ወንድ - 28 85 77 81 ሴት - 18 80 73 78 ከጠቀቅላላ ህዝብ ቁጥር ንጹህ መጠጥ ዉሃ የሚያገኘዉ ህዝብ መጠን በመቶኛ ጠቅላላ - 22 38 61 65 በከተማ - 82 98 83 86 በገጠር - 12 26 49 57 ክትባት ያገኙ ህጸናት ምጣኔ በመቶኛ ( ከ12 Eስከ 23 ወራት Eድሜ ያሉ ህጻናት ) measles 12 38 75 75 78 223 DPT 6 57 79 77 80 ተመጣጣኝ ምግብ የማያገኙ ህጻናት ቁጥር - - 29 22 23 (ከ 5 ዓመት በታች ያሉ ህጻናት በመቶኛ) Aማካይ Eድሜ ( በዓመት) ጠቅላላ 44 49 58 54 59 ወንድ 43 48 57 53 58 ሴት 46 51 60 55 60 ሞት ህጻናት ( ከ1000 በህይወት ከሚወለዱት 123 98 59 76 70 ዉስጥ የሚሞቱ ህጻናት ቁጥር) ከ 5 Aመት በታች የሆኑ ህጻናት ( ከ1000በ 206 161 88 121 108 ህይወት ከሚወለዱት ዉስጥ የሚሞቱ ህጻናት ቁጥር) Aዋቂ ( ከ15 Eስከ 59 ዓመት ያሉ) ወንድ (ከ 1000 ሰዎች) 491 448 311 379 297 ሴት (ከ 1000 ሰዎች) 401 358 265 346 260 በወሊድ ጊዜ የሚሞቱ Eናቶች ቁጥር - 920 470 650 590 ( ከ100,000 ሴቶች መካከል) በሰለጠነ የጤና ባለሙያ የተከናወነ ወሊድ - - 6 46 44 ምጣኔ በመቶኛ Aባሪ 5፡ ቁልፍ ኤከስፖዠር Aመላካቾች Aመላካቻቶች የተከናወነ የተገመተ 2000 2001 2002 2003 2004 ጠቅላላ Eዳና ድሰፐርስመንት (በ ሚሊዮን Aሜሪካ 2620 2879 5030 7147 8224 ዶላር) የተጣራ ድስፐረሰመነተ (በ ሚሊዮን Aሜሪካ ዶላር) 265 309 2244 2023 1078 ጠቅላላ የEዳ Aገልግሎት (በ ሚሊዮን Aሜሪካ ዶላር) 88 72 62 130 361 Eዳና የEዳ Aገልግሎት Aመላካቾች (በመቶኛ) TDO/XGS 90.6 82.3 138.5 163.6 144.6 TDO/GDP 13.4 10.8 15.7 24.2 25.9 25.9TDS/XGS 3.0 2.0 1.7 3.0 6.3 CONCESSIONAL /TDO 0.0 0.0 0.0 0.0 0.0 IBRD EXPOSURE INDICATORS ( በመቶኛ) IBR DS/PUBLIC DS -- -- -- -- -- PREFERED CREDITOR DS/PUBLIC DS (%) 38.9 44.9 46.0 30.2 20.3 IBRD DS/XGS -- -- -- -- -- IBRD TDO ( በAሜሪካ ዶላር) 0.0 0.0 0.0 0.0 0.0 Aሁን ቃል የተገባ (USD Million) Share of IBRD portfolio 0.0 0.0 0.0 0.0 0.0 IDA TDO ( USD MILLION) 711 859 1422 1804 2133 224 Aባሪ 6፡ የIትዮጵያ ፋይናንስ መለኪያ (parameter) ዝርዝር መለኪያ ማብራሪያ ወጪ መጋራት Eስከ መቶ ትክክለኛዉ የገንዘብ ድጋፍመጠን የሚወሰነዉ Eያዳንዱ ፐሮጀክት ባንኩ የሚደግፈዉን ፕሮጀክት በመቶ በሚቀረጽበት ወቅት ሲሆን የገንዘብ ድጋፍፉም የሚሸፍነዉ 90 በመቶ Aስመልክቶ የተቀመጠ ጣሪያ የሚሆነዉን የፕሮጀክቱ ወጪ ይሆናል፡፡ የባንኩ መቶ በመቶ የገንዘብ ያመለክታል ድጋፍ የሚደረገዉ በበቂ ምክንያት ላይ ተመስርተዉ ለተመረጡ ፕሮጀክቶች ሲሆን ይህም ድጋፍ የሚያካትተዉ የትግበራ ማሻሻያዎችን ፤ የሰዉ ሃይል ልማት ፍላጎትን፤ የምግብ ዋስትናና ሴፊትኔት፣ ጤና፤ ትምህርት፤ የገጠር የመጠጥ ዉሃ Aቅርቦትና ኤችAይቪ/ኤድስን የሚመለከት የገንዘብ ድጋፍ ነዉ፡፡ ከግማሽ በላይ የሚሆነዉ የባንኩ የገንዘብ ድጋፍ የሚዉለዉ የተጠቃሚዎችን የድጋፍ መጠን መለካት የሚያስቸግርባቸዉ ለተወሰኑ የ--CDD PROJECTS,IDF GRANTS Eና ሌሎች ፕሮጀክቶች ይሆናል፡፡ በተበዳሪዉ የፕሮጀክት ባለቤትነት ላይ የሚደረገዉ ትኩረት ይቀጥላል፡፡ የተንቀሳቃሽ ወጪ ድጋፍ በሀገር ይህ የሚያመለክተዉ ባንኩ ደረጃ የሚደግፈዉን ማንኛዉንም የተወሰነ ዓይነት ተንቀሳቃሽ ወጪ ላይ ነገር የለም ተፈጻሚ የሚሆነዉን የወጪ ጣሪያ ነዉ፡፡ local cost financing Aለ Iትዮጵያ ሀገረዊ ወጪን Aስመልክቶ የተቀመጡ መመዘኛዎችን ታሟላለች የለም ታክስና ግዴታዎች በAሁኑ ወቅት ያላግባብ የሚወጡ ወጪዎች ባለመኖራቸዉ የፕሮጀክት ወጪዎችን Aስመልክቶ ከታክስና ከግዴታዎች ጋር የተያያዙ ዎጪዎችን ባንኩ ሊሸፍን ይችችላል ፡፡ ሆኖም የመጨረሻዉ ዉሳኔ የሚደረገዉ በፕሮጀክቶቹ ደረጃ ይሆናል፡፡ ይህም የሚሆነዉ ከታክስና ከግዴታዎች ጋር የተያያዘዉ ወጪ ለፕሮጀክቱ ከሚወጣዉ ወጪ ከፍተኛዉን ድርሻ የሚወሰድ መሆኑ በፕሮጀክቱ ቡድን ተገምግሞ ከተረጋገጠ በኋላ ነዉ፡፡ ማስታወሻ፡ ከታች የተመለከተዉ የIትዮጵያ የፋይናንስ መለኪያ በዓለም ባንክ የAፍሪካ ምከትል ፕረዚደንት ጸድቆ በጥር 25 ቀን1998 ዓ.ም በባንኩ የዉስጥ የመረጃ መረብ ላይ የተለቀቀ ነዉ፡፡ባሁኑ ወቅትም የIትዮጵያ የፋይናንስ ድጋፍ መለኪያ Eንደገና Eየታየ ነዉ፡፡ 225 Aባሪ 7፤ የAለም Aቀፍ ልማት ማሕበርና ዓለም Aቀፍ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን ፕሮግራም ማጠቃለያ ከ2005 Eስከ 2007 ያለዉ በሀገር ድጋፍ እስተራቴጀው ውስጥ የሚገኙ ሀገራዊ እስትራቴጂያዊ ዓላማዎች የAለም Aቀፍ ልማት ማህበርና ዓለም Aቀፍ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን ፖርትፎሊዮ የመሰረተ ልማት ተደራሽነትና ማህበራዊ ዋስትናና Aደጋ የተረጋጋ ማክሮ Iኮኖሚ ማህበራዊ Aገልግሎት ምርታማነትመፍጠር መልካም Aስተዳደር ትስስር ጥራት ማረጋገጥ መጨረሻ ዓመት ተወዳዳሪነትና መነሻ ዓመት Aከባቢያዊ መከላከል የመስኖና የተፋሰስ ፕሮጀክት   የበጀት ዓመት 07 የበጀትመት18 የAርብቶ Aደር ልማት ፐሮጀክት 08 14 የምስራቅ Aፍሪካ የግብርና ምርታማነት 09, 15   ፐሮጀክት የግብርና Eድገት ፕሮግራም 11 16   የAጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማሻሻያ 09 14   ፕሮጀክት የሀይል ተደራሽነት ፕሮጀክት 03 13 የናይል በዚን Iንሼቲቭ / Iትዮጵያና - 08 13  ሱዳንን ማገናኘት/ የገጠር የኤሌክትረክ ሀይል ማስፋፊያ 13  ፕሮጀክት 061 የገጠር የሃይል ተደራሽነት ፕሮጀክት II 08 14  የኤሌክትሪክ ሃይል መረብ ማጠናከሪያና 12 17  ማስፋፊያ ፐሮጀክት የምስራቅ Aፍሪካ የሃይል ማሰባሰብ 13 19  ፕሮጀክት (APL -1) ቀጣይነት ያለዉ የመሬት Aያያዝ 08 14  የግል ሴክተር ልማት Aቅም ግንባታ 05 13  ፕሮጀክት የቱሪዝም ልማት ፕሮጀክት 09 15  የተመጣጠነ ምግብ ፕሮጀክት 08 14  የመንግስት ሴክተር Aቅም ግንባታ 04 13  ፕሮጀክት የመሰረታዊ Aገልግሎቶች ጥበቃ 09 13    ፕሮጀክት ምEራፍ II 226 ምርታማ ሴፍቲኔት III 10 15    የመንገድ ልማት ፐሮጀክት ምEራፍ 07 15  III ( APL 3) የመንገድ ልማት ፐሮጀክት ምEራፍ 09 16  IV (APL 4) የመጠጥ ዉሃ Aቅርቦትና ሳኒቴሽን 04 13  የከተማ የመጠጥ ዉሃ Aቅርቦትና 07 1313  ሳኒቴሽን የከተማ መሬት Aስተዳደር ልማት 08 15   የጣናና የበለስ ዉሃ ልማት ፕሮጀክት 08 14  የሴቶች ስራ ፈጠራ ልማት ፕሮጀክት 12 17  የIትዮጵያ የመንግስትና የግል ሴክተር 11 13  ዉይይት ፎረም የEቃ ግምጃ ቤት ምክር ፕሮጀክት 09 12  የገንዘብ ድጋፍ Aባሪ 8፡ የዓለም ባንክ ተግባራዊ ሥራዎች የሚገኙበት ደረጃ (የተግባራዊ ሥራዎች ፖረትፎሊዮ) በ2001 በ2002 በ2003 በ2004 Aመላካቾች የበጀት በጀት የበጀት የበጀት ኣመት ዓመት ዓመት ዓመት በትግበራ ላይ ያሉ ፕሮጀክቶች ብዛት 30 23 25 24 የፕሮጀክቱ ትግበራ የሚፈጀዉ Aማካይ ጊዜ በዓመት 2.7 3.0 3.9 4.1 ችግር ያለባቸዉ ፕሮጀክቶች ብዛት 3 2 4 2 ችግር ያለባቸዉ ፕሮጀክቶች ብዛት መጠን በመቶኛ - - - - በAደጋ ላይ ያሉ ፕሮጀክቶች ብዛት 5 6 7 3 ሊተገበሩ ያልቻሉ የEርዳታ ስምምነቶች በመቶኛ 7.5 20.2 9.7 2.0 ዲሰፐርስመንት ማጣኔ በመቶኛ 49.7 36.9 33.5 35.8 የፖርትፎሊዮ Aያያዝ በተመለከተዉ Aመት ዉስጥ የIትዮጵያ ፖርትፎሊዮ ክለሳ Aለ ወይም የለም Aለ የለም የለም Aለ ለክትትል የዋለ ጠቅላላ ገንዘብ (በሺህ Aሜሪካ ዶላር ) 3894 4071 3799 3920 ለክትትል የዋለ Aማካይ ገንዘብ መጠን (በሺህ Aሜሪካ ዶላር ) 130 145 136 140 መግባባት የተደረሰባቸዉ በIኮኖሚ ልማት ድርጅት የሚካሄድ የፕሮጀክት ግምገማ ብዛት 4 3 1 መረጃ የለም DO Unsta( ISR Rating) 25 33 0 መረጃ የለም outcome % unsta (IEG rating) 25 33 100 መረጃ የለም RDO % HIGH OR SIGNIFICANT UNSTA ( No) 25 100 0 መረጃ የለም 227 Aባሪ 9፡ Eስከ ሰኔ 2004 ዓ.ም መጨረሻ ድርስ ያለዉ Aይዲኤ የፖርትፎሊዮ Aያያዝ የሚያሳዩ የተመረጡ Aመላካቸቾች የተመደበ የተጣራ ገንዘብ የመጨረሻዉ ISR DO የተመደበ ጠቅላላ ገንዘብ ISR IP የሚፈጀዉ ጊዜ በዓመት የወጪ ምጣኔ በመቶኛ ስራ ላይየዋለ ገንዘብ የፕሮጀክት ቁጥር የሚያበቃበት ጊዜ ስራ ላይ መዋል የፕሮጀክቱ ስም መጠን በመቶኛ የሚጀምርበት የመጨረሻዉ ጊዜ(A.A.A) (E.ኤ.A) መጠን መጠን P092353 የመስኖና ማፋሰሻ 150 23.72 2.95 24/10/08 31/10/17 5.0 16 MS MS ፕሮጀክት P108932 የAርብቶ Aደር 80 50.37 34.24 09/10/08 31/12/13 4.1 63 S S ማህበረሰብ ልማት ፕሮጀክት P112688 የምስራቅ Aፍሪካ 30 4.90 18.53 16/02/10 27/02/15 2.9 16 MS MS ግብርና ምርታማነት ፕሪጀክት P113032 ግብርና Eድገት 150 31.45 14.74 16/09/11 30/09/15 1.8 21 S MS ፐሮግራም P122764 የሴቶች ስራ ፈጠራ 50 0.00 0.00 - 31/12/17 0.1 0 ልማት ፕሮጀክት P106855 የAጠቃላይ ትምህርት 50 40.13 50.41 10/06/09 07/07/13 3.5 80 S MS ጥራት ማሻሻያ ፕሪጀክት p049395 የሃይል ተደራሽነት 313 136.05 7.24 09/04/03 30/06/13 9,8 44 MS MS ፕሮጀክት p074011 የናይል ቤዚን 41 36.61 47.07 31/07/08 30/06/13 4.5 89 MS MS Iንሸቲቭ ፕሮጀክት p097271 የገጠር Iነርጂ 133 99.28 29.59 19/01/07 31/12/12 6.0 74 MS MS ተደራሽነት ማስፋፊያ ፕሮጀክት P101556 የገጠር Iነርጂ 130 26.32 11.53 31/03/08 30/11/13 5.0 20 MS MS ተደራሽነት ማስፋፊያ ፕሮጀክት II P011989 የኤሌክትሪክ መረብ 200 0.00 0.00 - 31/12/17 0.1 0 - - 3 ማጠናከሪያና ማስፋፊያ ፕሮጀክት P107139 ቀጣይነት ያለዉ 20 12.71 33.06 10/10/08 30/09/13 4.2 64 MS MS መሬት Aስተዳደር ፕሮጀክት P050272 የግል ሴክተር ልማት 17 15.76 44.54 15/07/05 31/07/12 7.5 93 S S 228 Aቅም ግንባታ ፕሮጀክት P098132 የቱሪዝም ልማት 35 5.53 3.91 25/02/10 30/12/14 3.0 16 MU MU ፕሮጀክት P106228 የተመጣጠነ ምግብ 30 15.80 33.49 10/09/08 07/01/14 4.2 53 S S ፕሮጀክት P074020 የመንግስት ሴክተር 130 123.04 72.90 22/11/04 31/12/12 8.1 95 S S Aቅም ግንባታ ፕሮጀክት P103022 የመሰረታዊ 960 955.79 85.24 22/05/09 07/01/13 3.1 100 S S Aገልግሎት ዋስትና ፐሮጀክት P111322 የምርታነት ሴፍቲኔት 850 335.32 45.25 18/01/10 30/06/15 2.7 39 S MS 0 ፕሮጀክት P082998 የመንገድ ልማት 348 355.73 93.57 08/06/05 30/06/12 7.7 102 S S ፕሮጀክት (APL2) P091077 APL3 - የመንገድ 225 129.92 29.25 21/08/07 30/06/15 5.1 58 S MS ልማት ፐሮግራም Eስትራቴጂ (ምEራፍ III) ፕሮጀክት P106872 የመንገድ ልማት 245 51.19 13.35 14/09/09 30/06/16 3.1 21 S MS ፐሮገራም Eስትራቴጂ (ምEራፍ IV) ፕሮጀክት P076735 የወጠጥ ዉሃ 167 126.70 48.40 22/11/04 31/03/13 8.1 76 S MS Aቅርቦትና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት P101473 የከተማ የመጠጥ ዉሃ 250 49.33 17.57 07/09/07 31/12/15 5.2 20 S MS Aቅርቦትና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት P101474 የከተማ Aከባቢያዊ 300 150.93 121.61 10/11/08 31/12/14 4.1 50 S S መስተዳድር ልማት ፕሮጀክት P096323 የጣናና በለስ የዉሃ 45 12.94 18.63 08/10/08 30/09/13 4.1 29 MU MU ሀብት ልማት ፕሮጀክት ጠቅላላ 5094 2833.4 34.20 ድምር 8 229 Aባሪ 10 የዓልም Aቀፍ የልማት ኮረፖሬሽን Eና የፈርጀ ብዙ Iንቨስትምነት ፕሮግራምና ፖረትፎሊዮ የAይ ኤፍሲ ፖርትፎሊዮ ( በሚሊዮን Aሜሪካ ዶላር) 2008 2009 2010 20011 ጠቅላላ E.A.A E.A.A E.A.A E.A.A ብድር 50.60 -- -- 7.15 57.75 Iኩይቲ Aና ኩዋሲ Iኩቲ -- -- 7.56 6.09 13.65 ጠቅላላ 50.60 -- 7.56 13.24 71.40 የብደር ተጠቃሚ Iንዱስተሪ/ ሴክተር 2008 2009 2010 20011 ጠቅላላ ደንበኛ E.A.A E.A.A E.A.A E.A.A ዲኤምሲ ማንፋክቸሪንግ Eና 50.60 -- -- -- 50.60 Aገልግሎት Iትዮጵያ ቡና የAግሮ ቢዝነስ/ ንግድ -- -- -- 7.15 7.15 ኒዮታ የቅባት ፣ ጋዝ Eና -- -- 7.56 -- 7.50 የኬሚካል Aክሰስ ሊዝ የገንዘብ ድርጅት -- -- -- 1.00 1.00 Oላና ፖታሽ የቅባት ፣ ጋዝ Eና -- -- -- 5.09 5.09 የኬሚካል ጠቅላላ ድምር 50.60 -- 7.56 13.24 71.40 በIትዮጵ Eየተተገበሩ ያሉ ባለብዙ ፈርጅ Iነቨስትመንት ጋራንቲ ፕሮጀክቶች የፕሮጀክቱ ስም የባለሀብቱ / Iንቨስተሩ/ስም የIነቨስተሩ ዜግነት የስራዉ/ ቢዝነሱ/ ዓይነት Aፍሪካ ጁስ ትቢላ የIዱስትሪ ልማት ድርጅት ደቡብ Aፍሪካዊ Aግሮቢዝነስ ሽርክና ድርጅት Aፍሪካ ጁስ ትቢላ Aፍሪካ ጁስ ቢቪ ሆላንዳዊ Aግሮቢዝነስ ሽርክና ድርጅት ብሄራዊ ሲሚንቶ ኤስጂAይ Iትዮጵያ ሲሚኒቶ Iንግሊዛዊ ማንፋክቸሪንግ ሃላፍነቱ የተወሰነ 230 በIትዮጵያ በሚገኘዉ ቦርድ Aማካይነት ጸድቆ ለትግበራ የተለቀቀ የፈርጀ ብዙ Iንቨስትመንት ጋራንቲ የገንዘብ መጠን መግለጫ (ከመጋቢት 23/2004 ዓ.ም ጀምሮ) 1. የባለብዙ ፈርጅ Iንቨስትመንትጋራነቲ (ኮንቲንጀንት ሊያቢሊቲ ) የግንዘብ መጠን በAሜሪካ ዶላር transfer expropriat war and breach non- ከፍተኛዉ restriction ion civil of honoring መጠን disturbances conract of sovereign financial obligations የተለቀቀ ጠቅላላ ገንዘብ 16.8 16.8 16.8 0.0 0.0 16.8 ከጠቅላላዉ ፖርቲፎሊዮ 0.2 0.2 0.3 0.0 0.0 0.2 በመቶኛ የተጣራ የተለቀቀ ገንዘብ 16.8 16.8 16.8 0.0 0.0 16.8 ከጠቅላላዉ ፖርቲፎሊዮ 0.4 0.3 0.5 0.0 0.0 0.3 በመቶኛ CUP 0.0 0.0 0.0 0.0 0.0 0.0 በጥቅሉ Aሁን ያለዉ የገንዘብ 12.0 6.6 6.6 0.0 0.0 6.6 መጠን 2. የተለቀቀ የተጣራ ገንዘብ መጠን በዘርፍ ሴክተር Iትዮጵያ Aፍሪካ በAለም ዓቀፍ ደረጃ የባለብዙፈርጅ Iንቨስትመንት ጋራንቲ በሚሊዮን በመቶኛ በሚሊዮን በመቶኛ በሚሊዮን Aሜሪካ (%) Aሜሪካ (%) Aሜሪካ በመቶኛ ዶላር ዶላር ዶላር (%) ለAግሮቢዝነስ 12.9 76.5 184.3 17.6 236.5 4.1 ለግንባታ 0.0 0.0 0.0 0.0 5.8 0.1 በፋይናነስ 0.0 0.0 34.8 3.3 2329.2 40.1 ለፋይናንስ Aገልግሎት 0.0 0.0 2.0 0.2 2.0 0.0 ለጠቅላላ ባንኪንግ 0.0 0.0 32.7 3.1 2009.6 34.6 ለIንቨስትመንት ፈንድ 0.0 0.0 0.0 0.0 0.0 0.0 ለሊዝ 0.0 0.0 0.0 0.0 193.5 3.3 ለሞርጌጅ 0.0 0.0 0.0 0.0 124.0 2.1 ለመሰረተ ልማት 0.0 0.0 509.9 48.7 2066.2 35.6 ለኤሌክትሪክ፤ ለሃዝ ና ለሳኒቴሪ 0.0 0.0 -- -- -- -- ለAገልግሎት 0.0 0.0 0.0 0.0 69.9 1.2 ለሃይል 0.0 0.0 334.9 32.0 654.2 11.3 ለቴሌኮሙኒኬሽን 0.0 0.0 119.6 11.4 532.9 9.2 ለትራንስፖርት 0.0 0.0 0.0 0.0 303.4 5.1 ለባህር ትራንስፖርት 0.0 0.0 55.5 5.3 306.4 5.3 ለዉሃ Aቅርቦት 0.0 0.0 0.0 0.0 119.4 2.1 231 ለሌሎች 0.0 0.0 0.0 0.0 80.0 1.4 ለማኑፋከቸሪነግ 04.0 23.5 80.2 7.7 327.0 5.6 ለማEድን 0.0 0.0 9.8 0.9 171.2 2.9 ለዘይትና ለጋዝ 0.0 0.0 86.8 8.3 184.6 3.2 ለችርቻሮ 0.0 0.0 3.3 0.3 328.1 5.7 ለAገልግሎት 0.0 0.0 133.3 12.7 152.0 2.6 ለቱሪዝም 0.0 0.0 4.0 0.4 5.5 0.1 ጠቅላላ ድምር 16.8 100.0 1,046.4 100.0 5,806.0 100.0 Aባሪ 11፡ በAጋርነት Aስትራቴጂ ዉስጥ የተካተቱ የIDA ና IFC ብድርና ብድር ያልሆኑ (E.ኤ.A ከ2013 Eስከ 2016 ባለዉ ጊዜ ዉስጥ) የAለም ባንክና የIትዮጵያ Aጋርነት Eስትረቴጂ ዓላማዎች ማህበራዊ Aገልግሎት ተደራሽነትና ጥራት ከ2013 Eስከ 2016መ E.A.A ባለዉ ጊዜ ዉስጥ Eና Aደጋ መከላከል መልካም Aስተዳደር Aከባቢያዊ ቅንጅት ማህበራዊ ዋስትና Eና በAጋርነት ላይ ያለዉ ተጽEኖ IDA ና IFC የመሰረተል ማት የተረጋጋ ማክሮ ብድርና ብድር ነክ ያልሆኑ ምርታማነት ተወዳዳነትና Iኮኖሚ E.ኤ.A በ2013 በጀት ዓመት የምስራቅ Aፍሪካ የሃይል ፕሮጀክት (APL1-EAPP) X X የመንገድ ልማት ፕሮጀክት 4 የሚደግፍ የትራንስፖርት X ሴክተር ልማት ፕሮጀክት የሚሊኒየሙ ግብ ጤና ፕሮግራም ድጋፍ X መሰረታዊ Aገልግሎቶችን ማስተዋወቅ X X የሚሊኒየሙ ግብ የትምህርት ድጋፍ (Aጠቃላይ X X ትምህርት ጥራት ማሻሻያ ፕሮግራም መከታተል) የምስራቅ Aፍሪካ AርብቶAደሮች Aኗኗር ማሻሻያና Aደጋ X X መከላከል የAርብቶ Aደር ማህበረሰብ ልማት X የIትዮጵያ Iንቨስትመንት Aየር ንብረት ፕሮጀክት E.ኤ.A በ2014 በጀት ዓመት የመጠጥ ዉሃ Aቅርቦት ፤ ሳኒቴሽንና ጤና Aጤባበቅ X የታዳሽ ሃይል ፐሮጀክት X የመንገድ ልማት ፕሮጀክት 4 የሚደግፍ የትራንስፖርት X ሴክተር ልማት ( ፕሮጀክት 2) የከተማ Aከባቢያዊ Aስተዳደር ፕሮጀክት (ምEራፍ II) X X ቀጣይነት ያለዉ የመሬት Aስተዳደር ፕሮጀክት X የተወዳደሪነትና ስራ ፈጠራ ፕሮጀክት X E.ኤ.A በ2015 Eስከ 2016 በጀት ዓመት የተረጋጋ የልማት ፖሊሲ ትግበራ X የየሴክተሩ የልማት ፖሊሲ ትግበራ X X የግብርና Eድገት ፕሮግራም (ምEራፍ II) X X የሃሌሌ ዋራቤሳ የዉሃ ሃይል ፕሮጀክት X X የገጠር መሰረተ ልማት ድጋፍ ፐሮጀክት X የመንግስት ወጪ Aስተዳደር ማጠናከሪያ ፕሮጀክት X የAከባቢያዊ ድርቅ መቋቋሚያ ፕሮገራም X X 232 Aደጋ መከላከል/ ሴፍቲኔት X ለዉጤታማ ፕሮጀክቶች ተጨማሪ የገንዘብ ድጋፍ ግማሽ ዓመት የIኮኖሚ ማደሻ (Aፕዴትሰ) X የድህነት ዳሰሳና የድህነት Aከባቢ መለየት X X X የIኮኖሚ መግባቢያ X X X የንግድ ዉህደት መለያ ጥናት X ለ TF ዉጤት Eስታቲስቲክስ X የመንግስት ወጪ ክለሳ ( የሴክተሮችን ጨምሮ) X X X X የEዳ Aስተዳደርና ትግበራ ዳሰሳ X የመካከለኛ ጊዜ Eዳ Aስተዳደር Eስትራቴጂ X የተጠናከረ RED AND FS Aስተዳደር X የመሬት Aስተዳደር TA X X የAየር ሁኔታ ተስማሚ ግብርና climate smart X X agriculture የIትየጵያ የAየር ንብረት Iንቨስትመንት ፕሮጀክት( IFC) X የIትዮጵያ የግልና የህዝብ ዉይይት ፎረም X ተወዳዳሪነትና የስራ ፈጠራ ፕሮጀክት X ማክሮ Iንሹራንስን ጨምሮ ተከታታይ የFPD ፖሊሲ X ማብራሪያ ፕሮጀክት የIትዮጵያ ብድር መረጃ ማEከል ፕሮጀክት X የEITI ትግበራ ድጋፍ ፕሮጀክት X X የIትዮጵያ ማEድን ሴክተር ትንታኔ ዳሰሳ ፕሮጀክት X (በዓለም ባንክ የሚመራናበIFC,DFID,CIDA, Eና Aዉስትራሊያኤይድ የሚደገፍ) ስነ-ጾታ ላይ ያተኮረ ፖሊሲና ጥናት ማብራሪያ ፕሮጀክት X X X የAየር ንብረት ፈጠራ ማEክል ፕሮጀክት ከዉጪ ለሚመጣ የገንዘብ ድጋፍ ( ረሚታንስ) የተሻለ X የህግ ማEቀፍ ዝግጅት ፕሮጀክት ያልተማከለ ስርዓት ማዘጋጃ ፕሮጀክት X X የማህበራዊ ዋስትና TA X የክህሎት ማሳደጊያ ትንተናና ማማከር ፐሮጀክት X የAደጋ መከላከል ፕሮጀክት X የAየር ንብረት ለዉጥ ትንተናና ማማከር ፐሮጀክት X X ደሃና ተጋላጪ ለሆነ የህብረተሰብ ክፍል የፍትህ X ተደራሽነት ፕሮጀክት የመንግስት ሰራተኞች ተርን Oቨርትንተናና የለዉጥ X X Aማራጮች የወረዳና የከተማ ቤንችማርኪንግ ዳሰሳ ፕሮጀክት X X በፌዴራልና በክልል ደረጃ የመንግስት ወጪና ፋይናንስ X የተጠያቂነት ማሻሻያ ፕሮጀክት በወረዳ ደረጃ የመንግስት ፋይናንስ የAስተዳደር X ማሻሻያ ሪፖርት Eየጨመረ የመጣዉን የመንገድ ግንባታ ወጪ ማጥናት X X በከተማ ትራንስፖርት ትንተናና የማማከር ስራ X የPPIAF and ICT ትንተናና የማማከር ስራ X X የAሊቶ ላነጋኖ ፕሮጀክት X የጂOቴርማል ሴክተር Eስትራቴጂ X የሃይድሮ ፓዎር ማEከል ልቀት TA X X 233 ለግድብ ሞዴሊንግ/ ሴፍቲ/ ሃይድሮሊክ ላቦራቶሪ TA X የGPOBA ባዮጋዝ ፐሮግራም X GEF ጸሃይ ሃይል ፐሮጀክት X ባላንስድ ስኮር ካርድ በመጠቀም የAፈጻጸም ዳሰሳ X X ለመደገፍ የጤና ዉጤቶች ፈጠራ ትረስት ፈንድ የጤና ፋሲሊቲ Aፈጻጸም ማበረታቻ ያመጣዉ ለዉጥ X X ግምገማ ፕሮጀክት Aባሪ 12፡ የIትዮጵያ ትረስት ፈንድ መጠን ለIትዮጵያ የተመደበዉ የትረስት ፈንድ መጠን በሚሊዮን ዶላር (ከሀምሌ -- 2004 ዓ. ም ጀምሮ የሚተገበር ) የትረስት የትረስት ፈንድ ስም ፈንዱ የተጣራ የተለቀቀ የቀሪ ገንዘብ ፈንድ ቁጥር የሚያበቃበት ገንዘብ ገንዘብ መጠን ጊዜ (E.ኤ.A) መጠን መጠን በዓለም ባንክ የተፈጸመ ትረስት ፈንድ ገንዘብ መጠን TF094286 Iትዮጵያ የጋራ Aስተዳደር ድጋፍ 30/06/14 1772 1328 251 Eስትራቴጂ TF11988 የዉጤት ፋሲሊቲ Eስታቲስቲክስ መረጃ 30/06/14 100 9 76 TF090731 የIትዮጵያ መንግስት ሴክተር Aቅም ግንባታ 31/08/12 3540 2674 760 ፕሮጀክት TF010498 GPOBA( W3 SPN) : Ethiopia elect 30/04/14 466 46 81 TF010499 GPOBA( W3 SPN) : Ethiopia elect 30/06/13 90 67 22 TF011718 የIትዮጵያ (ቁጥር 10108) የህግ 30/11/12 227 22 185 ፕሮጀክት TF093597 የIትዮጵያ Aጠቃላይ ትምህርት ጥራት 30/06/13 587 402 151 TF 094648 የIትዮጵያ Aጠቃላይ ትምህርት ጥራት 30/06/13 298 207 80 TF 011147 READ II - ETHIOPIA 30/06/13 800 13 701 TF012443 የትረስት ፈንድ Aስተዳደርና Aመራር 30/06/13 166 - - ፕሮጀክት TF010724 የተመጣጠነ ምግብ ደረጃ ማሻሻያ ፕሮጀክት 30/09/12 99 12 87 TF093958 ህብረሰተብ Aቀፍ Aስተዳደር ሙከራ 14/08/13 85 82 3 ፕሮጀክት TF095046 የተመጣጠነ ምግብ Eጥረት ቅነሳ ፕሮጀክት 30/06/13 180 131 49 TF098859 የAደጋ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ማጠናከሪያ 30/09/12 300 141 154 ፕሮጀክት TF055684 PSNPAጋርነት 30/06/15 2744 2705 39 TF055879 PSNP Aጋርነት 30/06/15 6476 4800 1294 TF056333 PSNP Aጋርነት 30/06/15 87 87 - TF091470 PSNP- MDTF Aጋርነት 30/06/15 583 553 29 TF058321 የIትዮጵያ መሰረታዊ Aገልግሎቶች 28/02/13 1754 1732 (3) ጥበቃ ፕሮጀክት TF095900 የIትዮጵያ መሰረታዊ Aገልግሎቶች 28/02/13 2041 2008 33 Aሰጣጥ ፕሮግራም (ምEራፍ ሁለት) TF095901 የIትዮጵያ መሰረታዊ Aገልግሎት Aሰጣጥ 31/08/12 134 69 66 234 ፕሮግራም (ምEራፍ ሁለት) TF099449 PSNP APL III ENHANCED 28/02/15 591 336 204 SUPERVISION TF011830 የመሰረታዊ Aገልግሎት ጥበቃ ፕሮጀክት 31/12/16 188 49 1 TF011240 የIትዮጵያ Aደጋ Aስተዳደር ፕሮጀክት 30/06/13 55 24 8 TF012677 የIትዮጵያ Aቅም ግንባታ ፕሮጀክት 28/09/12 82 17 64 TF095889 ምEራፍ ሁለት የIትዮጵያ የመሰረታዊ 28/02/13 90 44 46 Aገልግሎቶች Aሰጣጥ ፕሮጀክት TF 091564 የመጠጥ ዉሃ Aቅርቦትና ሳኒቴሽን 31/12/12 625 569 56 ፕሮጀክት TF 099708 የIትዮጵያ ዲያስፖራ ጤና ፕሮግራም 31/08/12 320 155 115 TF010984 ቀጣይነት ያለዉ የIትዮጵያ ገጠር ድጋፍ 30/06/13 50 - 50 ፕሮጀክት TF094239 RED AND FS CHILD TF 28/02/13 2,499 1,924 569 TF099038 LEN AND SPN FOR GASPSF የጋራ 31/03/16 1070 277 61 ፋይናንስ ድጋፍ TF010180 የገበሬዎች የግብርና ፋይናንስ ድጋፍ 30/09/12 60 56 4 ፕሮጀክት TF094826 የEንስሳት ዋስትና ሙከራ ፕሮጀክት 15/08/12 225 152 48 TF099524 የIትዮጵያ የገጠር ሳኒቴሽን ማስፋፊያ 30/06/13 1,999 511 912 ፕሮጀክት TF095587 የIየጵያ EITI ትግበራ ፕሮጀክት 21/12/12 255 94 54 TF099753 ሃያ ዘጠነኛዉ ዙር የIትዮጳያ ድጋፍ 04/11/15 135 30 92 TF095395 የAምራቾች የፋይናንስ ተደራሽነት ፕሮጀክት 30/06/13 250 165 51 TF096344 የAምራቾች የፋይናንስ ተደራሽነት ፕሮጀክት 31/12/13 500 259 241 TF096528 የAምራቾች የፋይናንስ ተደራሽነት ፕሮጀክት 31/12/13 500 53 270 TF011838 የIትዮጵያ የAየር ንብረት ፈጠራ ማEከል 01/08/16 900 22 870 ፕሮጀክት TF099688 የIትዮጵያ CIC ፕሮጀክት 31/03/13 150 150 0 TF097095 የAምራቾች የፋይናንስ ተደራሽነት ፕሮጀክት 30/06/13 120 73 47 TF011647 የIትዮጵያ Iንቨስትመንት ሁኔታ 28/02/13 100 79 6 ፕሮጀክት 7829 ድምር 33292 22127 በተቀባይ Aካል የሚተዳደር የትረስት ፈንድ ገንዘብ TF092600 የIትዮጵያ የገጠር ኤሌክትሪክ ተደራሽነትና 30/06/13 6200 44 6156 ማስፋፊያ ፕሮጀክት TF092601 የIትዮጵያ የገጠር ኤሌክትሪክ ተደራሽነትና 30/06/13 1800 13 1787 ማስፋፊያ ፕሮጀክት TF096664 የIታኖል Aነስተኛ ማጣሪያ ማስተዋወቂያ 30/09/12 148 22 126 ፕሮጀክት TF098157 ለሂሳብ Aያያዝኣሙያ ማሻሻያ ድጋፍ 14/03/14 500 200 300 ፕሮጀክት TF092320 ቀጣይነት ያለዉ መሬት Aስተዳደር 30/09/13 9000 6265 2735 ፕሮጀክት 235 TF095045 የጣናና በለስ ፕሮጀክት የጋራ ገንዘብ ድጋፍ 30/09/13 3485 2364 - TF093227 EFA FII CATALYTIC fund 07/07/13 70000 67879 2121 TF094224 የAጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማሻሻያ 13/06/13 164730 96717 68001 ፕሮጀክት TF097263 የIትዮጵያ ካታሊቲክ ፈንድ ድጋፍ 30/06/13 98000 87512 10488 ፕሮጀክት (II) TF010247 የስነምግብ መረጃ ማጠናከሪያ ፕሮጀክት 30/09/12 650 200 450 TF093946 ማህበረሰብ ተኮር የAስተዳደር ሙከራ 14/08/13 1810 716 1095 ፕሮጀክት TF097830 የመሰረታዊ Aገልግሎት Aቅርቦት 31/12/12 359 - 359 ፕሮጀክት TF097831 የመሰረታዊ Aገልግሎት Aቅርቦት 31/12/12 2606 - - ፕሮጀክት TF099450 የምርታማ ሴፍቲኔት ፕሮገራም ፕሮጀክት 31/12/14 56385 56385 - TF011209 የIትዮጵያ Aደጋ መከላከል ፕሮጀክት 30/06/13 1275 - 1275 TF099878 የመሰረታዊ Aገልግሎት Aቅርቦት 30/11/13 7500 - 7500 ፕሮጀክት TF091704 የመጠጥ ዉሃ Aቅርቦትና ሳኒቴሽን 31/12/12 111676 80642 27257 ፕሮጀክት 099283 የIትየጵያ ዲያስፖራ ትምህርት ፕሮጀክት 31/08/12 640 170 470 TF098159 የማስተባበር Aቅም ማጠናከሪያ ፕሮጀክት 29/03/14 486 126 359 TF099729 ለጋራ ፊናንስ የገንዘብ ችሮታ 30/09/15 15480 11298 4182 TF011306 የ GAFSP ገንዘብ ችሮታ ለጋራ ፋይናንስ 30/09/15 50000 1842 13158 TF098979 የIትዮጵያ ጥራት ማሻሻያ ፕሮጀክት 30/06/15 1832 716 517 TF090962 የሁምቦ ድጋፍ ሪጀነሬሽን 31/12/18 726 149 - TF098807 ሃያ ዘጠነኛዉ ዙር የIትዮጳያ ድጋፍ 4/11/15 2865 200 2665 TF096713 DM09-3959 የAየር ንብረት መቋቋሚያ 31/12/12 200 200 - ፕሮጀክት ድምር 608፣353 413,660 151,007 ጠቅላላ ድምር 641፣644 435787 158,835 የትረስት ፈንድ በዓለም ባንክ በኩል ለIትዮጵያ Aጋርነት ማስፈጸሚያ የመደበዉ ገንዘብ መጠን (በሺህ Aሜሪካ ዶላር) (E.A.A ከሐምሌ 1 ቀን 2012 ጀምሮ) የፈንድ የትረስት ፈንድ ስም የተጣራ የተለቀቀ የቀረ Eርዳታዉ ፈጻሚ Aካል ቁጥር የገንዘብ የሚያበቃበ ስጦታ ት ጊዜ ዋልታ 1፡ተወዳዳሪነትና የስራ ፈጠራ ማሳገድ TF010 በገጠር ለሚኖሩ ደሃ ሴቶች ቀጣይነት ያለዉ 50 - 50 30/06/1 ዓለም ባንክ 984 የስራ ፈጠራ ድጋፍ 3 F09423 RED&FS CHILD TF 2499 1924 568 28/02/1 ዓለም ባንክ 9 3 TF099 LEN&SPN for GASFP Co-financing of 1070 277 61 31/03/1 ዓለም ባንክ 038 Ethiopia – AGP 6 236 TF010 GPOBA (W3 SPN): Ethiopia Electricity 466 46 81 30/04/1 ዓለም ባንክ 498 Access RuralExpansion Project 4 TF010 GPOBA (W3 SPN): Ethiopia Electricity 90 67 22 30/06/1 ዓለም ባንክ 499 Access RuralExpansion Project 3 TF011 Ethiopia #10108 Regulatory and 227 22 185 30/11/1 ዓለም ባንክ 718 Supervisory Framework for 2 Micro insurance TF010 የግብርና ገንዘብ ድጋፍ ፋሲሊቲ 60 56 4 30/09/1 ዓለም ባንክ 180 2 TF094 በIትዮጵያ የEንስሳት ዋስትና Iነሹራንስ 225 152 48 15/08/1 ዓለም ባንክ 826 የሙከራ ፕሮጀክት 2 TF097 ለAምራቾች ወይም ለገበሬዎች የፋይናንስ 120 73 47 30/06/1 ዓለም ባንክ 095 ተደራሽነት ፐሮጀክት 3 TF011 የIትዮጵያ Iንቨስትመንት ሁኔታ 100 79 6 28/02/1 ዓለም ባንክ 647 3 TF095 ለAምራቾች ወይም ለገበሬዎች የፋይናንስ 250 165 51 30/06/1 ዓለም ባንክ 395 ተደራሽነት ፐሮጀክት 3 TF096 ለAምራቾች ወይም ለገበሬዎች የፋይናንስ 500 259 241 31/12/1 ዓለም ባንክ 344 ተደራሽነት ፐሮጀክት 3 F09652 ለAምራቾች ወይም ለገበሬዎች የፋይናንስ 500 53 270 31/12/1 ዓለም ባንክ 8 ተደራሽነት ፐሮጀክት 3 TF011 ለግብርና Eድገት ፕሮጀክት የጋራ ፋይናንስ 50000 1842 13158 30/09/1 ዓለም ባንክ 306 የGAFSP ችሮታ 5 TF099 ለግብርና Eድገት ፕሮጀክት የጋራ ፋይናንስ 15450 11298 4182 30/09/1 ዓለም ባንክ 729 ድጋፍ 5 TF092 የIትዮጵያ የገጠር ኤሌክትሪክ ሃይል ተደራሽነት 6200 44 6156 30/06/1 ዓለም ባንክ 600 ማስፋፊያ ፐሮጀክት 3 TF092 የIትዮጵያ የገጠር ኤሌክትሪክ ሃይል ተደራሽነት 1800 13 1 787 30/06/1 ዓለም ባንክ 601 ማስፋፊያ ፐሮጀክት 3 TF011 የIትዮጵያ Aየር ንብረት ፈጠራ ፕሮጀክት 900 22 870 1/08/16 ዓለም ባንክ 838 TF099 የIትዮጵያ Aየር ንብረት ፈጠራ ፕሮጀክት 150 150 0 31/03/1 ዓለም ባንክ 688 3 TF095 የIትዮጵያ ዘይት Aምራቾች Iንሺየቲቭ 255 94 54 21/12/1 ዓለም ባንክ 587 ትግበራ ፕሮጀክት 2 TF096 የIትዮጵያ የAነስተኛ Iታኖል Aምራቾች 148 22 126 30/09/1 ዓለም ባንክ 664 ማስተዋወቂያ ፐሮጀክት 2 ድምር 81,090 16,657 27,969 ዓለም ባንክ 13% 4% 18% ዓለም ባንክ ዋልታ 2 ፡ Aደጋ የመቋቋም Aቅም ማሳደግና ተጋላጭነትን መቀነስ TF099 የIትዮጵያ የጤናና የትምህርት ባለሙያ 320 155 115 31/08/12 ዓለም ባንክ 708 ዲያስፖራ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ( ክፍል 2) TF011 READ II Ethiopia 800 13 701 30/0613 ዓለም ባንክ 237 147 TF012 ለIትዮጵያ Aጠቃላይ ትምህር የጋራ 166 - - 30/06/13 ዓለም ባንክ 443 ገንዘብ ድጋፍ Aስተዳደርና Aመራር ትረስት ፈንድ ፕሮጀክት TF093 የAጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማሻሻያ 587 402 151 30/06/13 ዓለም ባንክ 597 ፕሮጀክት TF094 የAጠቃላይ ትምህርት ጥራት ማሻሻያ 298 207 80 30/06/13 ዓለም ባንክ 648 ፕሮግራም ክትትል ፕሮጀክት TF011 ተጠያቂነት ያለዉ መሰረታዊ Aገልግሎት 188 49 1 31/12/16 ዓለም ባንክ 830 ፕሮግራም ማነጅሜንትና የተረስት ፈንድ Aስተዳደር TF058 የመሰረታዊ Aገልግሎት ሴክሬታሪያት 1754 1732 (3) 28/02/13 ዓለም ባንክ 321 ፕሮጀክት TF095 የመሰረታዊ Aገልግሎት ፕሮጀክት ምEራፍ 90 44 46 28/02/13 ዓለም ባንክ 889 ሁለት ጥቅል የገንዘብ ድጋፍና የትረስት ፈንድ Aስተዳደር TF095 ለመሰረታዊ Aገልግሎት ንUስ (ምEራፍ 2041 2008 33 28/02/13 ዓለም ባንክ 900 2) ፕሮገራም(ሀ) መከታተያ የተሰጠ ጥቅል የገንዘብ ድጋፍ TF095 ለጤና ሴክተር መሰረታዊ Aገልግሎት 134 69 66 31/08/12 ዓለም ባንክ 901 ንUስ ፕሮገራም (ምEራፍ 2) መከታተያ የተሰጠ ጥቅል የገንዘብ ድጋፍ TF091 የመጠጥ ዉሃ Aቅርቦትና ሳኒቴሽን የጋራ 625 569 56 31/12/12 ዓለም ባንክ 564 ገንዘብ ድጋፍ Eሰተዳደርና SPN TF093 Ethiopia EFA FTI Catalytic Fund 70000 67879 2121 07/07/13 የገንዘብ ድጋፍ 227 Grant 1 የሚደረግለት Aካል TF094 የAጠቃላይ ትምርት ጥራት ማሻሻያ 164730 96717 68001 13/06/13 የገንዘብ ድጋፍ 224 ፐሮገራም የሚደረግለት Aካል TF097 ለAጠቃላይ ትምርት ጥራት ማሻሻያ 98000 87512 10488 30/06/13 የገንዘብ ድጋፍ 263 ፐሮገራም የCatalytic Fund Grant II የሚደረግለት Aካል TF097 ምEራፍ 2 የመሰረታዊ Aገልግሎት ንUስ 359 - 359 31/12/12 የገንዘብ ድጋፍ 830 ፕሮግራም(4) ግምገማና ክትትል የሚደረግለት Aካል TF097 በምEራፍ 2 የመሰረታዊ Aገልግሎት ንUስ 2606 - - 31/12/12 የገንዘብ ድጋፍ 831 ፕሮግራም 3 (ያልተማከለና ተጠያቂነት የሚደረግለት ያለዉ ፋይናንስና Aገልግሎት) Aካል TF099 በመሰረታዊ Aገልግሎቶች ፕሮግራም 7500 - 7500 30/11/13 የገንዘብ ድጋፍ 878 የማህበራዊ ተጠያቂነት ፕሮጀክት የሚደረግለት Aካል TF091 የመጠጥ ዉሃ Aቅርቦትና ሳኒቴሽን የጋራ 111676 80642 27257 31/12/12 የገንዘብ ድጋፍ 704 ገንዘብ ድጋፍ ፕሮጀክት የሚደረግለት 238 Aካል TF095 የጣና በለስ የተቀናጀ ዉሃ ሀብት ልማት 3485 2364 - 30/09/13 የገንዘብ ድጋፍ 045 ፕሮጀክት የሚደረግለት Aካል TF010 የስነምግብ መረጃና ቅድመ ማስጠንቀቂያ 99 12 87 30/09/12 ዓለም ባንክ 724 ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮጀክት TF093 ከፍተኛ የምግብ Eጥርት ላለባቸዉ 85 82 3 14/08/13 ዓለም ባንክ 958 ለሙከራ የሚካሄድ የማህበረሰብ Aቀፍ Aስተዳደር ፕሮጀክት TF095 በምግብ ዋስትና ምክንያት የሚከሰተዉን 180 131 49 30/06/13 ዓለም ባንክ 046 የተመጣጠነ ምግብ Eጥረት ቅነሳ ፕሮጀክት F09885 በIትዮጵያ ቅድመ ማስጠንቀቂያ ስርዓት 300 141 154 30/0912 ዓለም ባንክ 9 ማጠናከሪያ ፕሮጀክት TF011 Ethiopia: DRM Specialist (GFDRR: 55 24 30/06/13 ዓለም ባንክ 240 Track II TA) TF055 PSNP 2744 2705 39 30/06/15 ዓለም ባንክ 684 TF055 PSNP Partnership 6476 4800 1294 30/06/15 ዓለም ባንክ 879 TF056 PSNP Partnership 87 87 - 30/06/15 ዓለም ባንክ 333 TF091 PSNP የባለብዙ ፈርጅ ትረስት ፈንድ 583 553 29 30/06/15 ዓለም ባንክ 470 ፕሮጀክት TF099 PSNP APLIII: Enhanced Supervision 591 336 204 28/02/15 ዓለም ባንክ 449 TF099 የEደ ጥበብ ሴቶች Iኮኖሚያዊ፤ 135 30 92 04/11/15 ዓለም ባንክ 753 ማህበራዊና Aከባቢያዊ ሁኔታ ማሻሻያ ድጋፍ ፕሮጀክት TF092 GEF FSP ቀጣይነት የመሬት Aስተዳደር 9000 6265 2735 30/09/13 የገንዘብ ድጋፍ 320 ፕሮጀክት የሚደረግለት Aካል TF010 የስነምግብ መረጃና ቅድመ ማስጠንቀቂያ 650 200 450 30/09/12 የገንዘብ ድጋፍ 247 ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮጀክት የሚደረግለት Aካል TF093 ከፍተኛ የምግብ Eጥርት ላለባቸዉ 1810 716 1095 14/08/13 የገንዘብ ድጋፍ 946 ለሙከራ የሚካሄድ የማህበረሰብ Aቀፍ የሚደረግለት Aስተዳደር ፕሮጀክት Aካል TF099 የIትዮጵያ ምርታማነት ሴፍቲኔት 56385 56385 - 31/12/14 የገንዘብ ድጋፍ 450 ፕሮገራም (APLIII) የሚደረግለት Aካል TF098 የEደ ጥበብ ሴቶች Iኮኖሚያዊ፤ 2865 200 2665 04/11/15 የገንዘብ ድጋፍ 807 ማህበራዊና Aከባቢያዊ ሁኔታ ማሻሻያ የሚደረግለት ድጋፍ ፕሮጀክት Aካል 239 TF090 Ethiopia Humbo Assisted 726 149 7 31/12/18 የገንዘብ ድጋፍ 962 Regeneration Project የሚደረግለት Aካል TF012 የIትየጵያ የAደጋ ጊዜ Aስተዳደር Eቅድ 82 17 64 28/09/12 የገንዘብ ድጋፍ 677 የሚደረግለት Aካል TF011 የIትየጵያ የAደጋ ጊዜ Aስተዳደር Eቅድ 1275 - 1275 30/06/13 የገንዘብ ድጋፍ 209 የሚደረግለት Aካል TF099 AF/ETH/16 At Scale H&S prom. in 1999 511 912 30/06/13 የዓለም 524 Ethiopia ባንክና የገንዘብ ድጋፍ የሚደረግለት Aካል F09671 DM09-3959. Aየር ንበረት ለዉጥ 200 200 - 31/12/12 የገንዘብ ድጋፍ 3 መቋቋሚያ፡ የሴቶችን ሰብል ዘር ፍላጎት የሚደረግለት ጋር ማጣጣሚያ ፈጠራ ዘዴዎች Aካል ድምር 551,684 413,907 128,135 86% 95% 81% መነሻ ፡ መልካም Aስተዳደርና ብሄራዊ ግንባታ TF011 ለIትዮጵያ ፕሮጀክት ዝግጅት የዉጤት 100 9 76 30/06/14 የዓለም ባንክ 988 Eስታቲስቲክስ TF090 የIትዮጵያ PSCAP ድጋፍ ፋሲሊቲ 3540 2674 760 31/08/12 የዓለም ባንክ 731 TF098 የIትዮጵያ ዲያስፖራ ለማስተባበርና 486 126 359 29.03/14 የገንዘብ ድጋፍ 159 ለማሳተፍ የሚረዳ Aቅም ማጠናከሪያ የሚደረግለት ፕሮጀክት Aካል TF098 የIትዮጵያ ሂሳብ ሙያ ድጋፍ ፕሮጀክት 500 200 300 14/03/14 የገንዘብ ድጋፍ 157 የሚደረግለት Aካል TF099 የIትዮጵያ ዲያስፖራ ጤና ፕሮጀክት 640 170 470 31/08/12 የገንዘብ ድጋፍ 283 የሚደረግለት Aካል TF098 የIትዮጵያ የገጠር ማህበራዊና 1832 716 517 30/06/15 የገንዘብ ድጋፍ 979 Iኮኖሚያዊ ዳሰሳ ትረስት ፈንድ የሚደረግለት ፕሮጀክት Aካል TF094 የጋራ Aስተዳደርና Aመራር ፕሮጀክት 1772 1328 251 30/06/14 የዓለም ባንክ 286 ድምር 8,870 5,223 2,733 1% 1% 2% ጠቅላላ ድምር 641,644 435,787 158,836 240 E.A.A ከሃምሌ 1 ቀን 2012 ጀምሮ በመተግበር ላይ ያሉ የትረስት ፈንድ ፕሮጀክቶችና የተመደበ ገንዘብ መጠን (በሺህ የAሜሪካ ዶላር) የዓለም የትረስት የትረስት ፈንድ ስም የተጣራ የተለቀቀ የቀረ ፕሮጀክቱ Aስፈጻሚ የገንዘብ Aቀፍ ልማት ፈንድ ገንዘብ የሚያበቃበት Aካል Eርዳታ ማህበር ቁጥር ጊዜ ያደረገዉ ፐሮጀክት Aካል F010984 ለገጠር Iትዮጵያ 50 - 50 30/06/13 የዓለም ባንክ Aዉስትራሊያ ቀጣይነት ያለዉ የሴቶች ፤ጌትስ የስራ ፈጠራ ድጋፍ ፋዉንዴሽን፤A TF094239 RED&FS CHILD TF 2499 1924 569 28/02/13 የዓለም ባንክ የርላንድ፤Iን የግብርና TF099038 LEN&SPN for GASFP 1070 277 61 31/03/16 የዓለም ባንክ ግሊዝ፤ጃፓን፤ Eድገት Co-financing of የAሜሪካ ፕሮግራም Ethiopia Aለም Aቀፍ (P113032, F099729 ለግብርና Eድገት 15480 11298 4182 30/09/15 የገንዘብ Eርዳታ P127507) ፕሮግራም የጋራ ገንዘብ ድጋፍ ድርጅት፤Eስ ድጋፍ የሚደረግለት ፔን፤ሆላንድ Aካል TF011306 ለግብርና Eድገት 50000 1842 1315 30/09/15 የገንዘብ ፕሮግራም የጋራ ገንዘብ 8 ድጋፍ ድጋፍ የሚደረግለት (GAFSPGrant) Aካል ድምር 69581 252512 8003 በመተግበር ላይ ያለ የትረስት ፈንድ በመቶኛ 10.8% 3.5% 11.3 % F011147 READ II – Ethiopia 800 13 701 30/06/13 የዓለም ባንክ TF01244 የAጠቃላይ ትምህርት 166 - - 30/06/13 የዓለም ባንክ Aለም Aቀፍ 3 ጥራት ማሻሻያ ትረስት የትምህርት የAጠቃላይ ፈንድ Aስተዳደርና Aጋርነት፤ ትምህርት Aመራር ፕሮጀክት DFID, ጥራት F093597 የAጠቃላይ ትምህርት 587 402 151 30/06/13 የዓለም ባንክ Finland, መሻሻያ ጥራት ማሻሻያ ፕሮግራም Italian ፕሮጀክት- F094648 የIትዮጵያ EFA/FTI 298 207 80 30/06/13 የዓለም ባንክ Cooperation APL 1 Aጠቃላይ ትምህርት , (GEQIP) F093227 Ethiopia EF A FTI 70000 67879 2121 07/07/13 የገንዘብ Netherlands (P106855, Catalytic Fund Grant ድጋፍ , Russia P116863, 1 የሚደረግለት P118700) Aካል TF09422 የAጠቃላይ ትምህርት 16473 96717 6800 13/06/13 የገንዘብ 4 ጥራት መሻሻያ ፕሮግራም 0 1 ድጋፍ የሚደረግለት Aካል TF09726 ለAጠቃላይ ትምህርት 98000 87512 1048 30/06/13 የገንዘብ 3 መሻሻያ ተመደበ 8 ድጋፍ ካረታሊቲከ ፈንድ የሚደረግለት Aካል ድምር 33458 252731 8154 1 1 በመተግበር ላይ ያለ የትረስት ፈንድ በመቶኛ 52.1% 58.0% 51.3 % TF01183 ተጠያቂነት ያለዉ 188 49 1 31/12/16 የዓለም ባንክ 0 የIትዮጵያ የመሰረታዊ የAዉሮፓ የIትዮጵያ Aገልግሎቶች ጥበቃ ህብረት፤ የመሰረታዊ ፕሮጀክት Aስተዳደርና Aየርላነድ፤ 241 Aገልግሎቶች ትረስት ፈንድ Aመራር Eስፔን ፤ ጥበቃ TF05832 የመሰረታዊ Aገልጎሎቶች 1754 1732 (3) 28/02/13 የዓለም ባንክ ጣሊን ፤ ፕሮጀክት 1 ሰክሬተሪያት የካናዳ ዓለም (P124475, TF09588 የመሰረታዊ Aገልግሎቶች 90 44 46 28/02/13 የዓለም ባንክ Aቀፍ ልማት P103022, 9 ፕሮግራም ምEራፍ ኤጀንሲ፤ P129534) ሁለት፡-የመሰረታዊ ኔዘርላንደስ Aገልግሎቶች ድጋፍና የትረስት Aስተዳደር TF09590 2041 2008 33 28/02/13 የዓለም ባንክ 0 የመሰረታዊ Aገልግሎት ጥቅል ችሮታ ምEራፍ 2 TF09590 የመሰረታዊ Aገልግሎት 134 69 66 31/08/12 የዓለም ባንክ 1 Aሰጣጥ ፕሮግራም ምEራፍ 2 F097831 - የመሰረታዊ Aገልግሎት 2606 - - 31/12/12 የገንዘብ Aሰጣጥ ፕሮግራም ድጋፍ ምEራፍ 2 የሚደረግለት Aካል TF09783 የመሰረታዊ Aገልግሎት 359 - 359 31/12/12 የገንዘብ 0 Aሰጣጥ ምEራፍ 2 ድጋፍ የሚደረግለት Aካል TF09987 የመሰረታዊ Aገልግሎት 7500 - 7500 30/11/13 የገንዘብ 8 Aሰጣጥ ፕሮግራም ድጋፍ ምEራፍ 2 የሚደረግለት Aካል ድምር 14672 3901 8003 በመተግበር ላይ ያለ የትረስት ፈንድ በመቶኛ 2.3% 0.9% 5.0% የመጠጥ ዉሃና ሳኒቴሽን 625 569 56 31/12/12 ዓለም ባንከ TF091564 ፕሮጀክት የጋራ ገንዘብ ድጋፍ DFID የመጠጥ Aስተዳደርናክትትል ዉሃና የመጠጥ ዉሃና ሳኒቴሽን 11167 80642 2725 31/12/12 የገንዘብ ሳኒቴሽን TF091704 ፕሮጀክት የጋራ ገንዘብ 6 7 ድጋፍ ፕሮጀክት ድጋፍ Aስተዳደርና ተቀባይ (P076735) ክትትል Aካል ድምር 11230 81211 2731 1 3 በመተግበር ላይ ያለ የትረስት ፈንድ በመቶኛ 17.5% 18.6% 17.2 % TF011240 የIትዮፕያ Aደጋ 55 24 8 30/06/13 መከላከል ፕሮጀክት የዓለም ባንክ CIDA, (GFDRR: Track II TA) SIDA, US, ሴፍቲኔት ፕሮግራም 2744 2705 39 30/06/15 WFP, Irish TF055684 የዓለም ባንክ Aid, የምርታማ የምርታማ ሴፍቲኔት 6476 4800 1294 30/06/15 DIFID, ሴፍቲኔት TF055879 ፕሮገራም Aጋርነት የዓለም ባንክ Denmark, ፕሮጀክት የምርታማ ሴፍቲኔት 87 87 - 30/06/15 Netherlands (P087707, F056333 ፕሮገራም Aጋርነት የዓለም ባንክ , EU P129151, የምርታማ ሴፍቲኔት 583 553 29 30/6/15 P113220) F091470 ፕሮገራም Aጋርነት፡ - የዓለም ባንክ 242 የባለብዙ ፈርጅ ትረሰት ፈንድ Aጋርነት የምርታማ ሴፍቲኔት 591 336 204 20/02/15 TF099449 ፕሮገራም Aጋርነት የዓለም ባንክ APLIII: Enhanced Supervision የIትዮጵያ ምርታማ 56385 56385 - TF099450 ሴፍቲኔት ፕሮገራም 31/12/14 የገንዘብ Aጋርነት (APLIII) ድጋፍ የሚደረግለት Aካል ድምር 66920 64890 1575 በመተግበር ላይ ያለ የትረስት ፈንድ በመቶኛ 10.4% 14.9% 1.0% 99 12 87 30/09/12 የዓለም ባንክ TF010724 ስነምግብ ፕሮግርማ ባለብዙ ፍርጅ ማጠናከሪያ ፕሮጀክት Eርዳታ F0T93958 ማህበሰብ Aቀፍ Aመራር 85 82 3 14/08/13 የዓለም ባንክ ሰጪዎች፣ ትግበራ ሙከራ ማካሄድ ጃፓን ስነምግብ (P106228) TF095046 በምግብ ምክንያት 180 131 49 30/06/13 የዓለም ባንክ የሚመጣዉን የተመጣጠነ ምግብ Eጥረት መቀነስ TF098859 የAደጋ የቅድመ 300 141 154 30/09/12 የዓለም ባንክ ማስጠንቀቂያፕሮግራም ማጠናከር TF010247 650 200 450 3009/12 የገንዘብ ስነምግብ ፕሮግርማ ድጋፍ ማጠናከሪያ ፕሮጀክት የሚደረግለት Aካል 1810 716 1095 14/08/13 የገንዘብ F093946 ማህበሰብ Aቀፍ Aመራር ድጋፍ ትግበራ ሙከራ ማካሄድ የሚደረግለት Aካል ድምር 3124 1282 1838 በመተግበር ላይ ያለ የትረስት ፈንድ በመቶኛ 0.5% 0.3% 1.2% 243